Amsterdam

የኦጋዴ ብሄራዊ ነጻነት ግንባር የሶማሌ ክልል ሕዝብ ሕዝበ ውሳኔ እንዲያካሂድ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር መስማማቱን ሲገልጽ፣ የኢትዮጵያ መንግስት ባለሥልጣን በድርድሩ ስለ ሕዝበ ውሳኔ የተነሳ ነገር የለም በማለት የኦብነግን መግለጫ ውድቅ አደረጉ።

የኦጋዴ ብሄራዊ ነጻነት ግንባር የሶማሌ ክልል ሕዝብ ሕዝበ ውሳኔ እንዲያካሂድ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር መስማማቱን ሲገልጽ፣ የኢትዮጵያ መንግስት ባለሥልጣን በድርድሩ ስለ ሕዝበ ውሳኔ የተነሳ ነገር የለም በማለት የኦብነግን መግለጫ ውድቅ አደረጉ። ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 14 ቀን 2011 ዓ/ም ) ኦብነግ ወደ ሀገር ውስጥ ገብቶ በሰላማዊ መንገድ እንዲታገል በኢትዮጵያ መንግስትና በግንባሩ መካከል በአስመራ ሲደረግ የነበረው ድርድር በስምምነት መጠናቀቁን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ...

Read More »

የአማራ ክልል መንግስት የራያንና ወልቃይት ጥያቄዎችን በሃይል ለመፍታት የሚደረገው ሙከራ መፍትሄ አያመጣም አለ

የአማራ ክልል መንግስት የራያንና ወልቃይት ጥያቄዎችን በሃይል ለመፍታት የሚደረገው ሙከራ መፍትሄ አያመጣም አለ ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 13 ቀን 2011 ዓ/ም ) ክልሉ ጥቅምት 13 ቀን 2011 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ፣ “የአማራ ብሔራዊ ክልል ከትግራይ ብሔራዊ ክልል ጋር በሚዋሰኑ የወልቃይትና ራያ አላማጣ አካባቢዎች በተፈጠሩ ግጭቶች የሰላም መታወክ” እየገጠመው መሆኑን ጠቅሷል። በወልቃይት አካባቢ በማንነታችን ብቻ ጥቃት ደረሰብን ያሉ የወልቃይት አማራዎች ተፈናቅለው በጐንደር ...

Read More »

በአላማጣ ከተማ የሚካሄደው ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሎ ዋለ።

በአላማጣ ከተማ የሚካሄደው ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሎ ዋለ። ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 12 ቀን 2011 ዓ/ም ) ከራያ ህዝብ የማንነት ጥያቄ ጋር በተያያ የተነሳው ህዝባዊ ተቃውሞ ከጊዜ ወደ ጊዜ እጨመረ በሄደ ቁጥር የትግራይ ልዩ ሃይል አባላት የሚወስዱት እርምጃም በመጠናከሩ ትናንት 5 ሰዎችን ገድለው በርካታ ሰዎችን አቁስለዋል። የራያን የማንነት ጥያቄ አስተባባሪ የሆኑት አቶ አግዘው ህዳሩ እርሳቸው ባላቸው መረጃ 9 ሰዎች የተገደሉ ሲሆን፣ ...

Read More »

የላሊበላን ጥንታዊ ገዳማት ከተደቀነባቸው አደጋ ለመታደግ መንግስት ፈጣን እና ከፍተኛ ዘመቻ እንደሚያካሂድ አስታወቀ፡፡

የላሊበላን ጥንታዊ ገዳማት ከተደቀነባቸው አደጋ ለመታደግ መንግስት ፈጣን እና ከፍተኛ ዘመቻ እንደሚያካሂድ አስታወቀ፡፡ ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 12 ቀን 2011 ዓ/ም )የላሊበላ ገዳማት አስተዳዳሪና የከተማዉ ከንቲባ የሚገኙበት የልዑካን ቡድን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጋር ላሊበላ በተጋረጠበት አደጋ ዙሪያ ተወያይታዋል፡፡ ከዉይይቱ በኋላ የልዑካን ቡድኑ አባላት ለመገናኛ ብዙኀን እንዳሉት ላሊበላን የመታደግ እንቅስቃሴ በያዝነው ጥቅምት ወር ይጀመራል፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት ጠቅላይ ሚኒስትር ...

Read More »

ከወልቃይት ተፈናቅለው ጎንደር ከተማ የሚገኙ 160 ወጣቶች አፋጣኝ መፍትሄ እንደሚያስፈልጋቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ገልጹ

ከወልቃይት ተፈናቅለው ጎንደር ከተማ የሚገኙ 160 ወጣቶች አፋጣኝ መፍትሄ እንደሚያስፈልጋቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ገልጹ ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 09 ቀን 2011 ዓ/ም ) የጎንደር ከተማ ሰላምና ልማት ሸንጎ ህዝብ ገንኙነት ሃላፊ አቶ መንገሻ ዘውዴ እንደገለጹት እድሜያቸው ከ14 -30 የሚሆኑ ወጣቶች በአማራነታቸው በአካባቢያቸው መብታቸው ተከብሮ ለመኖር ባለመቻላቸው ወደ ጎንደር ለመሰደድ ተገደዋል። የከተማ ነዋሪዎች ለተፈናቃዮች የምግብ አቅርቦት እያደረገላቸው ቢሆንም፣ ድጋፉ በዚህ መልኩ ላይቀጥል ...

Read More »

ዶ/ር አምባቸው መኮንን የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆነው ሊሾሙ ነው

ዶ/ር አምባቸው መኮንን የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆነው ሊሾሙ ነው ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 09 ቀን 2011 ዓ/ም ) የብአዴን ከፍተኛ አመራር የሆኑት ዶ/ር አምባቸው በሚቀጥለው ሳምንት ውስጥ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆነው እንደሚሾሙ ለኢሳት የደረሰው መረጃ ያመለክታል። ዶ/ር አምባቸው ፕሬዚዳንት ሆነው ለማገልገል ፍላጎት እንዳላቸው መግለጻቸውንና ፓርቲያቸው ጥያቄያቸውን ላለመቀበል ተቸግሮ እንደነበር የመረጃ ምንጮች ገልጸዋል።

Read More »

ትምህርት ሚኒስቴር ለሃረማያ ዩኒቨርስቲ የቦርድ ስብሳቢ ሾመ

ትምህርት ሚኒስቴር ለሃረማያ ዩኒቨርስቲ የቦርድ ስብሳቢ ሾመ ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 09 ቀን 2011 ዓ/ም ) ሚኒስቴሩ ለዩኒቨርስቲው ቦርድ በምክትል ፕሬዚዳንትነት ማዕረግ የኦሮምያ ክልል ግብርና ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ግርማ አመንቴ የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው እንዲሰሩ ሾሟቸዋል። ቀደም ብለው በቦርድ ሰብሳቢነት ይሰሩ የነበሩት አቶ ስለሺ ጌታቸው በቀረበባቸው የተለያዩ ወንጀሎች ምክንያት ከኦዴፓ ማዕከላዊ ኮሚቴነት ታግደው የነበረ ሲሆን፣ በቅርቡ ጅማ በተደረገው የድርጅቱ ጉባኤም ላይ ...

Read More »

የቀድሞው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ከእስር ቤት ለማምለጥ ሙከራ ማድረጋቸውን ፖሊስ ገለፀ። አቶ አብዲ መሀመድ በእስር ቤት የሰብዓዊ መብታቸው መጣሱን ተናገሩ።

የቀድሞው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ከእስር ቤት ለማምለጥ ሙከራ ማድረጋቸውን ፖሊስ ገለፀ። አቶ አብዲ መሀመድ በእስር ቤት የሰብዓዊ መብታቸው መጣሱን ተናገሩ። ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 09 ቀን 2011 ዓ/ም ) በጅግጅጋና አካባቢው ለተቀሰቀሰው የእርስበርስ ግጭቶች፣ የጅምላ መፈናቀል፣ የተለያዩ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ፈጽመዋል፣ ወንጀሎች እንዲፈጸሙ ትዕዛዝ በመስጠት የዜጎችንና የአገር ሰላምን አውከዋል ተብለው ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት የቀድሞው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ...

Read More »

የአውሮፓ ኅብረት ያቀረበውን የስደተኞች ዕቅድ የሊቢያ መንግስት ውድቅ አደረገ

የአውሮፓ ኅብረት ያቀረበውን የስደተኞች ዕቅድ የሊቢያ መንግስት ውድቅ አደረገ ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 09 ቀን 2011 ዓ/ም ) የአውሮፓ ኅብረት ከኅብረቱ ግዛት ውጪ የስደተኞች ማቆያ ጣቢያን ለማቋቋም ያቀረበውን ዕቅድ እንደማይቀበሉት የሊቢያ የውጭ ጉዳይ ሚንስት አስታወቁ። ባለፈው ሰኔ ወር ላይ የጣሊያን መንግስት የስደተኞች ፍልሰት ቁጥጥር እንዲደረግበት ላቀረበው ሃሳብ የአውሮፓ ኅብረት መሪዎች ቁጥጥሩን ለማጥበቅ የወሰኑትን ውሳኔ ተከትሎ የተወሰደ ነበር። ነገር ግን የሊቢያው ...

Read More »

በውስጥም በውጭም ብዙ ችግሮች እያጋጠሙዋቸው እንደሆነ ጠ/ሚኒስትሩ ተናገሩ

በውስጥም በውጭም ብዙ ችግሮች እያጋጠሙዋቸው እንደሆነ ጠ/ሚኒስትሩ ተናገሩ ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 08 ቀን 2011 ዓ/ም ) ዶ/ር አብይ አህመድ ዛሬ ከፓርላማ አባላቱ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት መልስ፣ እርሳቸውን በግል እንዲሁም የለውጡ ሂደት እያጋጠመው ያለውን ፈተና ዘርዝረው አቅርበዋል። ስራቸውን የሚሰሩት ህይወታቸውን አስይዘው እንደሆነ የገለጹት ጠ/ሚኒስትር አብይ፣ በተለያዩ አካባቢዎች የሚነሱ ግጭቶችም ሆኑ በቅርቡ ወታደሮች ወደ ቤተመንግስት የሄዱበት አካሄድ የግል ህይወታቸውን አደጋ ውስጥ ...

Read More »