Amsterdam

የአርበኞች ግንቦት7 የአቀባባል ኮሚቴ አባላት ከሆኑት መካከል 2ቱ ታሰሩ

የአርበኞች ግንቦት7 የአቀባባል ኮሚቴ አባላት ከሆኑት መካከል 2ቱ ታሰሩ ( ኢሳት ዜና መስከረም 09 ቀን 2011 ዓ/ም ) ወጣት ብርሃኑ ተክለያሬድና ወጣት መኮንን ለገሰ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ከዋሉ በሁዋላ መኖሪያ ቤታቸው እንዲፈተሽ ተደርጓል። ፖሊሶች የጦር መሳሪያና ገንዘብ እንዳለ ተጠቁመው መምጣታቸውን ለቤተሰቦች ቢናገሩም፣ ምንም ነገር እንዳላገኙ ታውቋል። መንግስት ከሰመሞ ግጭት ጋር በተያያዘ ጠርጥሮ እንደያዛቸው ፖሊሶች ተናግረዋል። ፖሊስ ከአዲስ አበባና አዋሳኝ ከተሞች ...

Read More »

በኢትዮጵያ የሚከሰቱት ግጭቶች በአንድ ማዕከል እንደሚቀነባበሩ የድህንነት መስሪያ ቤት አስታወቀ

በኢትዮጵያ የሚከሰቱት ግጭቶች በአንድ ማዕከል እንደሚቀነባበሩ የድህንነት መስሪያ ቤት አስታወቀ ( ኢሳት ዜና መስከረም 08 ቀን 2011 ዓ/ም ) የብሄራዊ ድህንነት ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ፣ በአዲስ አበባ ዙሪያም ሆነ በሶማሊ ክልል የተፈጠሩት ግጭቶች አላማቸው አንድ ነው ብሎአል። በአዲስ አበባ ዙሪያ የተከሰተው ግጭት በሶማሊ ክልልና በሌሎችም አካባቢዎች የተፈጠሩት ግጭቶች ተቀጽላ ነው። የግጭቶች ዋና አላማ የለውጡን እንቅስቃሴ መግታትና በመስከረም ወር የሚካሄደውን የኢህአዴግ ...

Read More »

የመስቃን ቤተ ጉራጌዎችንና የማረቆ ብሄረሰብ አባላትን ለማጋጨት በተደረገ ጥረት የበርካታ ዜጎች ህይወት አለፈ

የመስቃን ቤተ ጉራጌዎችንና የማረቆ ብሄረሰብ አባላትን ለማጋጨት በተደረገ ጥረት የበርካታ ዜጎች ህይወት አለፈ ( ኢሳት ዜና መስከረም 08 ቀን 2011 ዓ/ም ) መስከረም 3 ቀን 2011 ዓም የወረዳ የካቢኔ አባላት ምርጫን ተከትሎ በምርጫው የተከፉ ወገኖች የማረቆን ብሄረሰብና የመስቃን ጉራጌ ብሄረሰቦችን አነሳስተው በፈጠሩት ግጭት ከሁለቱም ወገን ከ30 ያላነሱ ሰዎች መገደላቸውን የአይን እማኞች ገልጸዋል። ግጭቱን ለማብረድ የፌደራል ፖሊስ ጣልቃ የገባ ሲሆን፣ የጦር ...

Read More »

በእስር ላይ የሚገኙ የአየር ትራፊክ ተቆጣጠሪዎች እንዲፈቱ ባልደረቦቻቸው ጥያቄ አቀረቡ

በእስር ላይ የሚገኙ የአየር ትራፊክ ተቆጣጠሪዎች እንዲፈቱ ባልደረቦቻቸው ጥያቄ አቀረቡ ( ኢሳት ዜና መስከረም 08 ቀን 2011 ዓ/ም ) ከነሃሴ 21 የስራ ማቆም አድማ ጋር በተያያ የታሰሩት የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች እንዲፈቱ የድርጅቱ ሰራተኞች ለጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ በጻፉት ደብዳቤ አመልክተዋል። ሰራተኞቹ ጥያቄያቸው ፍትሃዊ ቢሆንም፣ ተገቢውን መልስ ከመስጠት ይልቅ ተገደው ወደ ስራ እንዲመለሱ መደረጉን ተቃውመው፣ ተቃውሞውን አስተባብረዋል በሚል የታሰሩት 9 ባልደረቦቻቸው ከእስር ...

Read More »

በአዲስ አበባ እና በአርባምንጭ ከተሞች በቡራዩና ዙሪያ ከተሞች የተፈጸሙትን ግድያዎች የሚያወግዙ የተቃውሞ ሰልፎች ተካሄዱ

በአዲስ አበባ እና በአርባምንጭ ከተሞች በቡራዩና ዙሪያ ከተሞች የተፈጸሙትን ግድያዎች የሚያወግዙ የተቃውሞ ሰልፎች ተካሄዱ ( ኢሳት ዜና መስከረም 07 ቀን 2011 ዓ/ም ) በአዲስ አበባ የመከላከያ ሰራዊት አባላት በሰልፈኛው ላይ በወሰዱት እርምጃ እስካሁን 5 ሰዎች መገደላቸውን የደረሱን መረጃዎች ያመለክታሉ። በቡራዩና በተለያዩ የአዲስ አበባ ዙሪያ ከተሞች የተደራጁ ወጣቶች በፈጸሙት ጥቃት በርካታ ዜጎች ተገድለዋል። በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችም ተፈናቅለዋል። መንግስት ወንጀለኞችን በቁጥጥር ስር ...

Read More »

በአዲስ አበባ ዛሬም ግጭት ተቀስቅሶ ዋለ

በአዲስ አበባ ዛሬም ግጭት ተቀስቅሶ ዋለ ( ኢሳት ዜና መስከረም 04 ቀን 2011 ዓ/ም ) በአቶ ዳውድ ኢብሳ የሚመራውን ኦነግ ለመቀበል የሚደረገውን ዝግጅት ተከትሎ የተነሳው ውጥረት እያየለ በመሄዱ ዛሬ በአዲስ አበባ አንዳንድ አካባቢዎች ግጭት ተፈጥሯል። በርካታ ቄሮዎች ወደ መሃል አዲስ አበባ በመግባት የተለያዩ መፈክሮችን ሲያሰሙ የዋሉ ሲሆን፣ በአንዳንድ አካባቢዎች ደግሞ በቄሮዎችና በአዲስ አበባ ወጣቶች መካከል በነበረው ድንጋይ ውርወራና ፖሊስ ግጭቱን ...

Read More »

በአማሮ ወረዳ ከአመት በላይ የዘለቀው ግጭት እንደገና አገረሸ

በአማሮ ወረዳ ከአመት በላይ የዘለቀው ግጭት እንደገና አገረሸ ( ኢሳት ዜና መስከረም 04 ቀን 2011 ዓ/ም ) ከ 15 ወር በላይ ያስቆጠረዉና መፍትሄ ያጣዉ በደቡብ ክልል አማሮ ወረዳ በሚገኙ የኮሬ ብሔረሰብ እና ቡርጂ ወረዳ በሚገኙ ቡርጂ ብሔረሰብ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን በሚኖሩ ጉጂ ብሔረሰቦች መካከል የተነሳዉ ግጭት ሰሞኑንም ተባብሶ በመቀጠል በሰዉ ሕይወትና ንብረት ላይ ጉዳት አድርሷል። ከአማሮ ወረዳ ...

Read More »

የቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሐመድ እና ግብረአበሮቻቸው ላይ የ14 ቀናት ተጨማሪ የምርምራ ጊዜ ተሰጠባቸው።

የቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሐመድ እና ግብረአበሮቻቸው ላይ የ14 ቀናት ተጨማሪ የምርምራ ጊዜ ተሰጠባቸው። ( ኢሳት ዜና መስከረም 04 ቀን 2011 ዓ/ም ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ምድብ ችሎት የቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንትን ጨምሮ አብረዋቸው የተከሰሱትን ሌሎች ተጠርጣሪዎችን አቤቱታ እና መርማሪ ፖሊስ ያቀረበውን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ አድምጧል። ተከሳሾቹ ለችሎቱ እንዳሉት ”ቤተሰብ እይጠየቀን አይደለም። ምግብና ህክምናም በአግባቡ እያገኘን አይደለም። ...

Read More »

የአማራ ዲሞክራሲ ሃይሎች ንቅናቄ በባህርዳር አቀባባል ተደረገላቸው

የአማራ ዲሞክራሲ ሃይሎች ንቅናቄ በባህርዳር አቀባባል ተደረገላቸው ( ኢሳት ዜና መስከረም 04 ቀን 2011 ዓ/ም ) አዲሃን በቅርቡ ወደ አገር ቤት መግባቱን ተከትሎ ዛሬ በባህርዳር ስታዲየም ከህዝቡ ጋር ተገናኝቶ አላማውን አስታውቋል። ህዝቡም ንቅናቄው ለ8 አመታት ላደረገው ትግል ምስጋናውን አቅርቧል። የአዲሃን ታጋዮች በስታዲየሙ ተገኝተው ወታደራዊ ትዕይት አሳይተዋል። አዲሃን ከዚህ በሁዋላ ራሱን ወደ ፓርቲ በመቀየር በሰላማዊ መንገድ ትግሉን እንደሚቀጥል አስታውቋል።

Read More »

ከአርማና ሰንደቃላማ ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ አንዳንድ አካባቢዎች ግጭት ተቀሰቀሰ

ከአርማና ሰንደቃላማ ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ አንዳንድ አካባቢዎች ግጭት ተቀሰቀሰ ( ኢሳት ዜና መስከረም 03 ቀን 2011 ዓ/ም ) የፊታችን ቅዳሜ ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡትን በአቶ ዳውድ ኢብሳ የሚመራውን የኦነግ አመራሮችን ለመቀበል በሚካሄደው ዝግጅት ላይ የኦነግን አርማ ለመስቀል እና መንገዶችንና አጥሮችን በኦነግ አርማ ለመቀባት አደባባይ የወጡ ወጣቶች፣ ድርጊቱን ከሚቃወሙ የአዲስ አበባ ወጣቶች ጋር ተጋጭተዋል። የፌደራል እና የአዲስ አበባ ፖሊሶች ግጭቱ ...

Read More »