Amsterdam

የኢትዮጵያ መብራት ኃይል ኮርፖሬሽን አዲስ የዋጋ ታሪፍ ጭማሪ ማስተካከያ ለማድረግ መወሰኑን አስታወቀ።

የኢትዮጵያ መብራት ኃይል ኮርፖሬሽን አዲስ የዋጋ ታሪፍ ጭማሪ ማስተካከያ ለማድረግ መወሰኑን አስታወቀ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 08 ቀን 2010 ዓ/ም ) የኢትዮጵያ መብራት ኃይል ኮርፖሬሽን ተጨማሪ የዋጋ ታሪፍ ሊጥል ነው። ከፍተኛ የኤሌትሪክ ፍጆታ ተጠቃሚዎች በአዲሱ ተመን እስከ 350 በመቶ ጭማሪ ክፍያ ይጠየቃሉ። ድርጅቱ እዚህ ውሳኔ ላይ ከመድረሱ አስቀድሞ ከኢትዮጵያ ኤሌትሪክ አገልግሎት (EEU)፣ ከኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ፓወር (EEP)፤ ከውሃ፣ መስኖ እና ኤሌትሪክ ...

Read More »

በአዳማ ከተማ በተፈናቃዮችና በአካባቢው ማኅበረሰብ መካከል በተፈጠረ ግጭት የተወሰኑ መጠለያ ቤቶች ተቃጠሉ።

በአዳማ ከተማ በተፈናቃዮችና በአካባቢው ማኅበረሰብ መካከል በተፈጠረ ግጭት የተወሰኑ መጠለያ ቤቶች ተቃጠሉ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 07 ቀን 2010 ዓ/ም ) ተፈናቃዮቹ ህገወጥነትን እያስፋፉ ነው ሲሉ ነዋሪዎች ይከሳሉ። ተፈናቃዮች በበኩላቸው መንግስት የገባልንን ቃል ያክብር፤ በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንገኛለን ብለዋል። ከሶማሌ ክልል በአብዲ ኢሌ ልዩ ተዕዛዝ ለዘመናት ከኖሩበት ቀያቸው በግዳጅ ተፈናቅለው በአዳማ ከተማ በመንግስት በተሰራላቸው መጠለያ ቤቶች ውስጥ ነዋሪ ...

Read More »

“የወልቃይትን ጉዳይ ብንሸሸው፣ ብንሸፋፍነው ሊተወን አልቻለም” ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተናገሩ።

“የወልቃይትን ጉዳይ ብንሸሸው፣ ብንሸፋፍነው ሊተወን አልቻለም” ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተናገሩ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 07 ቀን 2010 ዓ/ም ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ይህን ያሉት፤ ከአማራ ክልል ምሁራን ጋር በባህር ዳር ከተማ እያደረጉት ባለው ውይይት ላይ ጉዳዩን አስመልክቶ ለተሰነዘረባቸው ጥያቄ ምላሽ ሲሰጡ ነው። ከተሳታፊ ምሁራኑ መካከል አንዱ “የወልቃይት ሕዝብ የአማራ ማንነታችን ይከበር በማለት ፌዴራል መንግስት ...

Read More »

“በክልላችን ባለፉት ሁለትና ሶስት ወራት ብቻ ለውጡን የማይመጥኑ አሳዛኝና አሳፋሪ ተግባራት እየተከሰቱ ስለሆነ ፣ለውጡ እንዳይቀለበስ ጥንቃቄ ልናደርግ ይገባል”ሲሉ የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አሣሰቡ።

“በክልላችን ባለፉት ሁለትና ሶስት ወራት ብቻ ለውጡን የማይመጥኑ አሳዛኝና አሳፋሪ ተግባራት እየተከሰቱ ስለሆነ ፣ለውጡ እንዳይቀለበስ ጥንቃቄ ልናደርግ ይገባል”ሲሉ የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አሣሰቡ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 07 ቀን 2010 ዓ/ም ) የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን በተለያዩ አካባቢዎች እየተፈጸሙ ያሉ ህገወጥ ድርጊቶችን አስመልክተው በፌስቡክ ገጻቸው በተለይ ለክልሉ ለውጣቶች ባስተላለፉት መልዕክት ፣ባለፉት ሁለት እና ሦስት አመታት ተኪ የሌለውን ...

Read More »

አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ በክብር ወደ ሀገሩ እንዲመለስ በመንግስት ጥሪ ቀረበለት።

አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ በክብር ወደ ሀገሩ እንዲመለስ በመንግስት ጥሪ ቀረበለት። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 07 ቀን 2010 ዓ/ም ) የሪዮ ኦሎምፒክ የብር ሜዳሊያ አሸናፊ አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ በስደት ከሚገኝበት የአሜሪካ ግዝት አሪዞና ከነ ቤተሰቡ ወደ ሀገሩ በክብር እንዲመለስ ጥሪ ያደረጉለት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን እና ኦሎምፒክ ኮሚቴ ናቸው። አትሌት ፈይሳ ወደ ሀገሩ በሚመለስበት ጊዜ ከፍ ያለ መንግስታዊ የክብር አቀባበል እንደሚጠብቀው ተገልጿል። ...

Read More »

የአርበኞች ግንቦት ሰባት አመራሮች ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ በከፍተኛ ድምቀት ለመቀበል እያደረገ ባለው ዝግጅት ላይ ሕዝቡ ተባባሪ እንዲሆን አስተባባሪ ኮሚቴው ጥሪ አቀረበ።

የአርበኞች ግንቦት ሰባት አመራሮች ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ በከፍተኛ ድምቀት ለመቀበል እያደረገ ባለው ዝግጅት ላይ ሕዝቡ ተባባሪ እንዲሆን አስተባባሪ ኮሚቴው ጥሪ አቀረበ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 07 ቀን 2010 ዓ/ም ) የንቅናቄው የአቀባበል ኮሚቴ አባላት ፦“የናፍቆት መልዕክቶቻችንን እንቀበል”በሚል ርዕስ ዛሬ በኢትዮጵያ ሆቴል በሰጡት መግለጫንቅናቄው “የመንግሥትና የፖለቲካ ሥልጣን በሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ሂደት የሚያዝበትን፤ የሀገሪቱ ዜጎች ምርጫ በተግባር የሚገለፅበትን፤ማኅበራዊና የፖለቲካ ችግሮች በዲሞክራሲያዊ መንገድ የሚፈቱበትን ...

Read More »

በተለያዩ የክልል ከተሞች በተቧደኑ ወጣቶች እየተፈጸሙ ያሉ የጎዳና ላይ ፍርዶች በሕዝብ ዘንድ ስጋት እያሳደሩ መምጣታቸው ተገለጸ።

በተለያዩ የክልል ከተሞች በተቧደኑ ወጣቶች እየተፈጸሙ ያሉ የጎዳና ላይ ፍርዶች በሕዝብ ዘንድ ስጋት እያሳደሩ መምጣታቸው ተገለጸ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 06 ቀን 2010 ዓ/ም ) ለኢሳት የደረሱት መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በትናንትናው ዕለት ብቻ በሻሸመኔ ከተማ አንድ ንጹህ ሰው ቦምብ ሊያፈነዳ ነበር በሚል መረጃ በወጣቶች ተዘቅዝቆ የተሰቀለ ሲሆን፣ ግለሰቡ ቦምብ አስገብቶባታል የተባለች ተሽከርካሪም እንድትቃጠል ተደርጋለች፡፤ ሆኖም የኦሮሚያ ፖሊስ ነገሩን አጣርቶ በሰጠው መግለጫ ...

Read More »

ከሶማሊ ክልል ወደ ሃረር ከተማ የሚፈልሱ ስደተኞች ቁጥር እየጨመረ ሲሆን ለከፍተኛ ችግሮች ተጋላጭ ሆነዋል

ከሶማሊ ክልል ወደ ሃረር ከተማ የሚፈልሱ ስደተኞች ቁጥር እየጨመረ ሲሆን ለከፍተኛ ችግሮች ተጋላጭ ሆነዋል ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 06 ቀን 2010 ዓ/ም ) ባለፈው ሳምንት በጂጂጋና አዋሳኝ ከተሞች የተፈጸመውን የጅምላ ጭፍጨፋና የተረፉ ለደኅንነታቸው በመስጋት ሕይወታቸን ለማዳን መኖሪያ ቀያቸውን እየተው የሚሰደዱ ዜጎች ቁጥራቸው እያሻቀበ ነው። ከሶማሊ ክልል ከሚሰደዱት ተፈናቃዮች ውስጥ ከፍተኛውን ቁጥር በማስተናገድ ሃረር ከተማ ቀዳሚዋ ሆናለች። በሃረር ሸንኮር ወረዳ የከተማ ...

Read More »

የአፍር ነፃ አውጭ ግንባር መሪ ሱልጣን ሀንፈሬ አሊሚራህ ነገ ወደ አገራቸው ይገባሉ

የአፋር ነፃ አውጭ ግንባር መሪ ሱልጣን ሀንፈሬ አሊሚራህ ነገ ወደ አገራቸው ይገባሉ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 06 ቀን 2010 ዓ/ም ) በሽግግር መንግስቱ ወቅት የአፋር ክልል ፕሬዚዳንት የነበሩት ሱልጣን ሀንፍሬ አሊ ሚራህ ኋላ ላይ በታናሽ ወንድማቸው በሀቢብ አሊ ሚራህ እንዲተኩ መደረጋቸው ይታወቃል። የሱልጣን አሊ ሚራህ ልጆች ሀንፍሬ አሊ ሚራህ እና ሀቢብ አሊ ሚራህ በሽግግር መንግስቱ ወቅት ጉልህ አስተዋጽኦ ቢያደርጉም፤ ከ1987 ...

Read More »

የሶማሌ ልዩ ኃይል በምስራቅ ሀረርጌ ዞን በፈጸሙት ጥቃት የተገደሉ ዜጎች ቁጥር 42 ደረሰ።ለተፈጸሙ ወንጀሎች የክልሉ አመራሮች ተጠያቂ ናቸው ተባሉ

የሶማሌ ልዩ ኃይል በምስራቅ ሀረርጌ ዞን በፈጸሙት ጥቃት የተገደሉ ዜጎች ቁጥር 42 ደረሰ።ለተፈጸሙ ወንጀሎች የክልሉ አመራሮች ተጠያቂ ናቸው ተባሉ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 06 ቀን 2010 ዓ/ም ) የአብዲ ኢሌ ደጋፊ እንደሆኑ የሚታመኑ የሶማሌ ልዩ ኃይል ትናንትከቀትር በኋላ ነው ወባሳለፍነው ሳምንትደ ምስራቅ ሀረርጌ ዞን በመዝለቅ ድንገተኛ ጥቃት የፈጸሙት። የኦጋዴ ብሄራዊ ነጻነት ግንቦር (ኦብነግ) ከመንግስት ጋር ስምምነት ላይ ደርሶ የተኩስ አቁም ...

Read More »