Amsterdam

የቅዱስ ላሊበላን ገዳማት እድሳት በተሟላ መልኩ ለማከናወን 3 መቶ ሚሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ የላሊበላ ገዳም አስተዳዳሪዎች እና የከተማው መስተዳደር አስታወቁ፡፡

የቅዱስ ላሊበላን ገዳማት እድሳት በተሟላ መልኩ ለማከናወን 3 መቶ ሚሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ የላሊበላ ገዳም አስተዳዳሪዎች እና የከተማው መስተዳደር አስታወቁ፡፡ ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 01 ቀን 2011 ዓ/ም ) ከ 10 ዓመት በፊት በአውሮፓ ህብረት እና በተባበሩት መንግስታት የሳይንስ እና የባህል ተቋም-ዩኔስኮ ድጋፍ የተሰራው ጊዚያዊ መጠለያ በተገቢው መንገድ በሚነሳበት እና የዘመኑ የቴክኖሎጂ ደረጃን በጠበቀ መልኩ ጥገና የሚካሄድበት መንገድ ጥናቱ መደረጉን የላሊበላ ...

Read More »

የጣሊያን ጠቅላይ ሚንስትር ጁሴፔ ኮንቴ ኢትዮጵያን ጎበኙ።

የጣሊያን ጠቅላይ ሚንስትር ጁሴፔ ኮንቴ ኢትዮጵያን ጎበኙ። ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 01 ቀን 2011 ዓ/ም ) የጣሊያን ጠቅላይ ሚንስትር ጁሴፔ ኮንቴ ዛሬ ኢትዮጵያን ጎብኝተዋል። ሚስተር ኮንቴ ቦሌ አየር ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ አህመድ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። መሪዎቹ-በሁለቱ አገራት የልማት ትብብር ስምምነቶች እንዲሁም በኢትዮ-ኤርትራ የሰላም ሥምምነት ዙሪያ ይመክራሉ ተብሏል። ጠቅላይ ሚንስትር ጁሴፔ ኮንቴ የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን እንዳጠናቀቁ ነገ ወደ ኤርትራ በማቅናት ...

Read More »

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ስማቸው በጉልህ ከሚነሱ አሰልጣኞች አንዱ የነበሩት አነጋፋው አሰልጣኝ ሥዩም አባተ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን “ሶከር ኢትዮጰያ” ዘገበ።

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ስማቸው በጉልህ ከሚነሱ አሰልጣኞች አንዱ የነበሩት አነጋፋው አሰልጣኝ ሥዩም አባተ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን “ሶከር ኢትዮጰያ” ዘገበ። ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 01 ቀን 2011 ዓ/ም ) አሰልጣኝ ሥዩም በተጫዋችነት ዘመናቸው ለቅዱስ ጊዮርጊስ እና ለብሔራዊ ቡድን የተጫወቱ ሲሆን ፣ካሰለጠኗቸው ክለቦች መካከል ኢትዮጵያ ቡና፣ መድን ድርጅት እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ አሰልጣኘ ሰዩም ባደረባቸው ህመም ...

Read More »

ወጣቱ አፍሪካዊ ቢሊየነር ማስክ በለበሱ ታጣቂዎች ተጠለፈ።

ወጣቱ አፍሪካዊ ቢሊየነር ማስክ በለበሱ ታጣቂዎች ተጠለፈ። ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 01 ቀን 2011 ዓ/ም ) ቢቢሲ የታንዛኒያ ፖሊስን ጠቅሶ እንደዘገበው የ43 ዓመቱ ቢሊየነር መሀመድ ደዋይ በዳሬሰላም ካረፈበት ሆቴል ነው የታገተው። ቢሊየነር መሀመድ ደዋይ እንደወትሮው በዳሬሰላም ስዋነኪ ሆቴል ውጭ በሚገኝ ጅምናዚየም የማለዳ ስፖርት ሊሰራ ሲሄድ ነው ፊታቸውን የተሸፈኑ ታጣቂዎች ጠልፈው የወሰዱት። ከወንጀሉ ጋር በተገናኘ ሶስት ሰዎች የታሰሩ ሲሆን፣ሁለቱ አጋቾች የውጭ ...

Read More »

የመከላከያ አባላት የተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ

የመከላከያ አባላት የተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ ( ኢሳት ዜና መስከረም 30 ቀን 2011 ዓ/ም ) የሰራዊቱ አባላት የተለያዩ የደሞዝና የመብት ጥያቄዎችን ይዘው ከጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ ጋር መወያየታቸው ታውቋል። ወታደሮቹ እስከ እነ ትጥቃቸው ቤተመንግስት ለመግባት ጥያቄ አቅርበው የነበረ ሲሆን፣ በመንግስት በኩል ግን ወታደሮቹ ከእነ መሳሪያቸው እንዳይገቡ ተነግሮአቸዋል። እነዚህ 240 የሚሆኑ ወታደሮች፣ የቡራዩን ግጭት ለማቆጣጠር የመጡና ወደ ሃዋሳ ምድባቸው ሲመለሱ፣ እግረ መንገዳቸውን ጥያቄያቸውን ...

Read More »

መንግስት ለኦነግ ማስጠንቀቂያ ሰጠ

መንግስት ለኦነግ ማስጠንቀቂያ ሰጠ ( ኢሳት ዜና መስከረም 30 ቀን 2011 ዓ/ም ) የኦሮሞ ነጻ አውጭ ግንባር ሊ/መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ፣ በመንግስት እና በድርጅታቸው መካከል ትጥቅ የመፍታት ስምምነት እንዳልተካሄደ የሰጡት መግለጫ፣ መንግስት በኮሚኒኬሽን ሚኒስቴር ዲኤታ በአቶ ካሳሁን ጎፌ በኩል መግለጫ እንዲሰጥ ተገዷል። አቶ ካሳሁን እንዳሉት ኦነግ ሰላማዊ ትግሉን ሲቀበል ትጥቅ የመፍታት ጉዳይ የሚታወቅ እንጅ ለብቻው ተነጥሎ ድርድር የተካሄደበት አለመሆኑን ...

Read More »

በጅግጅጋ የበርካታ ሰዎች አስከሬን መውጣቱን ነዋሪዎች ተናገሩ

በጅግጅጋ የበርካታ ሰዎች አስከሬን መውጣቱን ነዋሪዎች ተናገሩ ( ኢሳት ዜና መስከረም 30 ቀን 2011 ዓ/ም ) ባለፉት 2 ቀናት በጅግጅጋ ከቤተመንግስት ጀርባ ጋራው አካባቢ በርካታ አስከሬን መውጣቱን ነዋሪዎች ለኢሳት ገልጻዋል። ነዋሪዎች እንደሚሉት በሁለት ቀናት ውስጥ የወጣው አስከሬን በመቶዎች ይቆጠራል። በጉዳዩ ዙሪያ የክልሉን ባለስልጣናት ለማነጋገር ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም ፡፡ ለክልሉ መንግስት ቅርበት ያላቸው ሰዎች አስከሬን መውጣቱን ቢያረጋገጡም ቁጥሩን እንዲሁም የቅርብ ይሁን ...

Read More »

በአዋሳ ትልቁ የገበያ ማዕከል በደረሰ ቃጠሎ ከፍተኛ ንብረት ወደመ

በአዋሳ ትልቁ የገበያ ማዕከል በደረሰ ቃጠሎ ከፍተኛ ንብረት ወደመ ( ኢሳት ዜና መስከረም 30 ቀን 2011 ዓ/ም ) ቃጠሎው ከምሽቱ አንድ ሰዓት ላይ ተነስቶ እስከ ጠዋት ድረስ መቀጠሉንና በዚህም የተነሳ በርካታ የንግድ ድርጅቶች ወድመዋል። የቃጠሎውን ምክንያት ለማወቅ ባይቻልም፣ አንዳንድ ነዋሪዎች ግን ቃጠሎው ሆን ተብሎ እንደተነሳ ይገልጻሉ። ውሃ ሳይዝ ወደ በአካባቢው የተገኘ የከተማው እሳት አደጋ መኪና በህዝቡ በድንጋይ ተሰባብሯል።ህዝቡ ሰላማዊ ሰልፍ ...

Read More »

በኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ፍልሰት እና በተፈጥሮ አደጋ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ተመድ አስታወቀ።

በኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ፍልሰት እና በተፈጥሮ አደጋ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ተመድ አስታወቀ። ( ኢሳት ዜና መስከረም 30 ቀን 2011 ዓ/ም ) በአገር ውስጥ ግጭቶች ምክንያት የከመኖሪያ ቀያቸው የሚፈናቀሉ ኢትዮጵያዊያን ቁጥር እየጨመረ ነው ። በያዝነው ዓመት አጋማሽበደቡብ ክልል በጌዲዮ ዞን እና በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ቁጥራቸው ከ818 ሽህ በላይ ሰላማዊ ዜጎች በማፈናቀል ከፍተኛው ቁጥርይዘዋል። በሶማሊያ ክልል በጅጅጋና ...

Read More »

የኢትዮጵያ እና የኤርትራ የሰላም ስምምነት የስደተኞችን ወደ አገራቸው ለመመለስ ያፋጥነዋል ተባለ።

የኢትዮጵያ እና የኤርትራ የሰላም ስምምነት የስደተኞችን ወደ አገራቸው ለመመለስ ያፋጥነዋል ተባለ። ( ኢሳት ዜና መስከረም 30 ቀን 2011 ዓ/ም ) ድንበር አቆራርጠው ወደ እስራኤል የሚገቡ ሕገወጥ ስደተኞችን ፍልሰት ለማስቆም የድንበር አጥር ከለላን ጨምሮ ስደተኞችን ወደ ትውልድ አገራቸው ለመላክ የኢትዮጵያ እናየኤርትራ የሰላም ስምምነት ማድረጋቸው ሁኔታዎችን ያፋጥነዋል ሲሉ የእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ አስታወቁ ። የግራክንፍ ፖለቲከኞች ተቋርጦ የነበረውን ስደተኞችን ወደ አገራቸው ...

Read More »