Amsterdam

የሀረሪ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሙራድ አብዱልሀዲ- ከድርጅቱ ሊቀመንበር ከአቶ ኦርዲን በድሪ ጋር እየተጋጩ መሆኑ ተነገረ።

የሀረሪ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሙራድ አብዱልሀዲ- ከድርጅቱ ሊቀመንበር ከአቶ ኦርዲን በድሪ ጋር እየተጋጩ መሆኑ ተነገረ። ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 08 ቀን 2011 ዓ/ም ) ፕሬዚዳንቱ አቶ ሙራድ አብዱልሀዲ ከድርጅታቸው ሊቀመንበርነት መነሳታቸውን ተከትሎ የክልሉ ምክር ቤት ኃላፊነታቸውን ባለማንሳቱ ምክንያት- አዲስ ከተሾሙት የሐብሊ ሊቀመንበር ከአቶ ኦርዲ በድሪ ጋር በተደጋጋሚ ግዜያት እንደሚጣሉ የድርጅቱ የቅርብ ምንጮች ተናግረዋል። አቶ ሙራድ አብዱልሀዲ የክልሉን ካቢኔ አባላት ለአንድ ...

Read More »

ከአዲስ አበባ ታፍሰው ጦላይ ታስረው ከነበሩት ወጣቶች መካከል 1 ሺህ 174ቱ ተለቀቁ

ከአዲስ አበባ ታፍሰው ጦላይ ታስረው ከነበሩት ወጣቶች መካከል 1 ሺህ 174ቱ ተለቀቁ ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 08 ቀን 2011 ዓ/ም ) በቡራዩ ከተማ ከተፈጸመው ጭፍጨፋ እና እሱን ተከትሎ በተነሳ ተቃውሞ ከአዲስ አበባ ከተማ በርካታ ወጣቶች በጅምላ ተይዘው ጦላይ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል ከአንድ ወር በላይ ታስረው መቆየታቸው ይታወቃል። ፖሊስ ወጣቶቹ በጦላይ ስልጠና ሲከታተሉ መቆየታቸውን የገለጸ ሲሆን፤ ወጣቶቹ ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ይህን ...

Read More »

አሜሪካና እንግሊዝ ከጋዜጠኛ ጀማል ካሾጊ ጋር በተያያዘ በሳኡዲ አረቢያ የተዘጋጀውን የኢንቨስትመንት ኮንፈረንስ ረግጠው ወጡ።

አሜሪካና እንግሊዝ ከጋዜጠኛ ጀማል ካሾጊ ጋር በተያያዘ በሳኡዲ አረቢያ የተዘጋጀውን የኢንቨስትመንት ኮንፈረንስ ረግጠው ወጡ። ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 08 ቀን 2011 ዓ/ም ) የሳኡዲ አረቢያ ንጉሳውያን ቤተሰቦችን የሚተች ጽሁፎችን በዋሽንግተን ፖስት እና በተለያዩ ታላላቅ ሚዲያዎች ላይ በማውጣት የሚታወቀው ጋዜጠኛ ካሾጊ የዛሬ አስራ አምስት ቀን ነበር ከጋብቻ ጋር በተያያዘ ጉዳይ ለማስፈጸም በቱርክ ኢስታምቡል በሚገኘው የሳኡዲ ኤምባሲ እንደገባ በዚያው የቀረው። ያን ተከትሎ ...

Read More »

በአፋር ክልል የተቃውሞ ሰልፍ ለማድረግ የወጡ ዜጎች በልዩ ሃይል አባላት ጥቃት ደረሰባቸው

በአፋር ክልል የተቃውሞ ሰልፍ ለማድረግ የወጡ ዜጎች በልዩ ሃይል አባላት ጥቃት ደረሰባቸው ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 07 ቀን 2011 ዓ/ም ) የተለያዩ የመብት ጥያቄዎችን አንግበው በሰመራ ከተማ ወደ አደባባይ በወጡ ዜጎች ላይ የልዩ ሃይል አባላት በወሰዱት እርምጃ ቢያንስ 8 ሰዎች በጥይት ቆስለው ዱብቲ ሆስፒታል መግባታቸውን ነዋሪዎች በስልክ ለኢሳት ገልጸዋል። የመከላከያ ሰራዊት ገብቶ ግጭቱን ማስቆሙም ታውቋል። የአፋር ነዋሪዎች ለኢሳት እንደገለጹት የክልሉ ...

Read More »

ከኦሮሚያ ክልል የተፈናቀሉ የአርጎባ ብሄር ተወላጆች ከተጠለሉበት ትምህርት ቤት ተባረሩ። ለዜጎች መፈናቀል የወረዳ መስተዳሮች እጅ አለበት ተባለ።

ከኦሮሚያ ክልል የተፈናቀሉ የአርጎባ ብሄር ተወላጆች ከተጠለሉበት ትምህርት ቤት ተባረሩ። ለዜጎች መፈናቀል የወረዳ መስተዳሮች እጅ አለበት ተባለ። ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 07 ቀን 2011 ዓ/ም ) ከኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ቦሌ እና በምስራቅ ሸዋ ዞን አዋሳኝ አካባቢዎች በማንነት ላይ ባነጣጠሩ ጥቃቶች ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ ቁጥራቸው ከ146 በላይ የሚሆኑ የአርጎባ ብሔር ተወላጆች አስታዋሽ አጥተን ለችግር ተዳርገናል አሉ። እስካሁንም በመንግስት በኩል በቂ ...

Read More »

የኮሞሮስ ተቀናቃኞች ችራቸውን በሰላም እንዲፈቱ የአፍሪካ ኅብረት አሳሰበ

የኮሞሮስ ተቀናቃኞች ችራቸውን በሰላም እንዲፈቱ የአፍሪካ ኅብረት አሳሰበ ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 07 ቀን 2011 ዓ/ም ) በኮሞሮስ አንጁዋን ደሴት በጸጥታ አስከባሪዎች እና ነፍጥ ባነገቱ ተቃዋሚዎች መሃከል በተፈጠረ ግጭት እስካሁን ሁለት ሰዎች ተገለዋል። ግጭቱ በሰላማዊ መንገድ እልባት እንዲያገኝ የአፍሪካ ኅብረት ለሁለቱም ወገኖች የሰላም ስምምነት ጥሪ አቀረበ። የኅብረቱ ፕሬዚዳንት ሙሳ ፋቂ ማህማት መንግስት እና ተቃዋሚዎች ከራሳቸው ጥቅም ይልቅ የአገራቸውን ዘላቂ ጥቅም ...

Read More »

የኢትዮጵያ መንግስት 28 የነበረውን የሚንስቴር መስሪያ ቤቶች ቁጥር ወደ 20 ዝቅ አደረገ ፡፡

የኢትዮጵያ መንግስት 28 የነበረውን የሚንስቴር መስሪያ ቤቶች ቁጥር ወደ 20 ዝቅ አደረገ ፡፡ ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 06 ቀን 2011 ዓ/ም ) ዛሬ በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ እንደጸደቀው ከ 20 የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች አስሩ በእንስት ሚኒስትሮች ተይዟል ፡፡ በኢትዮጵያ የሚኒስቴር መስሪያ ቤተቶች ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የመከላከያ ሚኒስቴር እንስት ሚኒስትር ተሾሞለታል፡፡ አሁንም በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በርካታ ኃላፊነቶች ...

Read More »

በምዕራብ ወለጋ በሚገኙ የገጠር ቀበሌዎች የኦነግ ታጣቂዎች ከቄሮና አባገዳዎች ጋር በመሆን በማስተዳደር ላይ መሆናቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ

በምዕራብ ወለጋ በሚገኙ የገጠር ቀበሌዎች የኦነግ ታጣቂዎች ከቄሮና አባገዳዎች ጋር በመሆን በማስተዳደር ላይ መሆናቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 06 ቀን 2011 ዓ/ም ) ኦነግ በሰየ ወረዳ ወየ ቡቡካ በሚባለው ቀበሌ ከጥቅምት 1 ቀን 2011 ዓም ጀምሮ የመንግስት ታጣቂዎችን እንዲሁም በአካባቢው ከ32 ዓመታት ላላነሰ ጊዜ የሰፈሩትን የአማራ ተወላጆች መንግስት ፈቅዶላቸው የያዙትን የነፍስ ወከፍ የጦር መሳሪያ፣ የወያኔ ታጣቀዊዎች ናችሁ በማለት ...

Read More »

ፖሊስ ጦላይ ያሰራቸውን ከ1 ሺ በላይ እሰረኞች እንደሚፈታ አስታወቀ

ፖሊስ ጦላይ ያሰራቸውን ከ1 ሺ በላይ እሰረኞች እንደሚፈታ አስታወቀ ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 06 ቀን 2011 ዓ/ም ) በአዲስ አበባ በነበረበው ብጥብጥ ተሳትፈዋል በሚል ፖሊስ በ ጦላይ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ውስጥ ከወር ላላነሰ ጊዜ በእስር ላይ ያቆያቸውን ከ1 ሺ 204 በላይ ወጣቶች፣ የፊታችን ሃሙስ ወይም አርብ ይፈታል ተብሎ ይጠበቃል። ፖሊስ ወጣቶች ስልጠና እንደተሰጣቸው እየገለጸ ቢሆንም፣ ወጣቶችን ለፍርድ ሳያቀርብ እስካሁን አስሮ በማቆየቱ ...

Read More »

ቱርክ በአገሯ ያለውን የሳውዲን ኢምባሲ መረመረች

ቱርክ በአገሯ ያለውን የሳውዲን ኢምባሲ መረመረች ( ኢሳት ዜና ጥቅምት 06 ቀን 2011 ዓ/ም ) በሳውዳረቢያዊው ዜጋ ጋዜጠኛ ጀማል ካሾጊ ግድያ ዙሪያ የሚደረገውን ምርመራ አጠናክራ የቀጠለችው ቱርክ በአገሯ ባለው የሳውዲ ኢምባሲ በመግባት ምርመራ ማካሄዷ ታውቋል። ኢስታንቡል የሚገኘው ቆንስላ ተወካይ የሆኑት ሙሃመድ አል ኦታይቢ በግል አውሮፕላን ከአገሪቱ መውጣታቸውን ቢቢሲ ዘግቧል። በሳውዲ ንጉሳዊ ቤተሰብ ላይ ከፍተኛ ትችት በማቅረብ የሚታወቀው ጋዜጠኛ ካሾጊ፣ ከቀድሞ ...

Read More »