ከቀናት በፊት ከእስር የተፈቱ የአርበኞች ግንቦት ሰባት አባላትን ለመቀበል አደባባይ ከወጣው የአርባ ምንጭ ነዋሪ ውስጥ በርካቶች መታሰራቸው ተገለጸ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 11 ቀን 2010 ዓ/ም ) ነሀሴ 8 ቀን 2010 ዓመተ ምህረት ከእስር ከተለቀቁት የአርበኞች ግንቦት ሰባት ንቅናቄ አባላት መካከል የአርባ ምንጭ ልጆች የሆኑትን ወጣት ተካልኝ መንግስቱ እና ወጣት አወቀ ደመቀን በልዩ ድምቀት ለመቀበል የከተማው ነዋሪ አደባባይ መውጣቱ ያስቆጣቸው ...
Read More »Amsterdam
በኢትዮጵያ የተቃዋሚ ፓርቲዎች የመጀመሪያው ሁሉን አቀፍ የብሄራዊ የመግባባትና እርቀ ስላም ጉባኤ የምክክር መድረክ ተካሄደ።
በኢትዮጵያ የተቃዋሚ ፓርቲዎች የመጀመሪያው ሁሉን አቀፍ የብሄራዊ የመግባባትና እርቀ ስላም ጉባኤ የምክክር መድረክ ተካሄደ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 09 ቀን 2010 ዓ/ም ) ዛሬ በራስ ሆቴል በተካሄደው በዚህ የምክክር መድረክ በሀገር ውስጥ ያሉ እና ከውጭ ሀገራት የገቡ 50 ፓርቲዎች ተሳትፈዋል። የጉባኤው ሰነድ ዝግጅት አስተባባሪ ንኡስ ኮሚቴ እና የሀገር ውሰጥ የብሄራዊ እርቅና ሰላም ጉባኤ አስተባባሪ ኮሚቴ አባል አቶ ግርማ በቀለ በተለይ ...
Read More »ከኦሮሚያ ክልል፣ ቡሌሆራ አካበቢ ተፈናቅለው በመጠልያ ጣቢያ የሚኖሩ የቡርጂ ብሔረሰብ አባላት ይትቃወሞ ስለፈ አድርጉ።
ከኦሮሚያ ክልል፣ ቡሌሆራ አካበቢ ተፈናቅለው በመጠልያ ጣቢያ የሚኖሩ የቡርጂ ብሔረሰብ አባላት ይትቃወሞ ስለፈ አድርጉ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 09 ቀን 2010 ዓ/ም ) የኢሳት ወኪሎች ከስፍራው ያደረሱን መረጃ እንደሚያመለክተው፣ ተፈናቃዮቹ በዋነኝነት ሰልፍ የወጡት በመንግስት በኩል ተዘንግተናል በማለት ነው። ከነቤተሰባችን ችግር ላይ በወደቅንበት ሁኔታ አያለን መንግስት ትኩረት ሊሰጠን ይገባል ያሉት ሰልፈኞቹ ፤በግጭት ምክንያት ከአንድ አመት በላይ የተዘጋው የቡርጂ-ዲላ እና የቡርጂ-ሀገረማርያም መንገድ ...
Read More »በህገወጥ ድርጊት ቻግኒ ላይ ታስሮ የነበረ የጭነት መኪና ትናንት ነሀሴ 8 ቀን ለነሀሴ 9 ሌሊት ላይ ምሽትን ተገን አድርጎ አምልጦ ሲሄድ ከኮሶ በር ከተማ መግቢያ ከሚገኝ መንደር ውስጥ መንገድ ስቶ ከግለሰቦች መኖሪያ ቤት በመግባት የአንድ ሰው ህይወት ሲያጠፋ አንድ ቤት አውድማል፡፡
በህገወጥ ድርጊት ቻግኒ ላይ ታስሮ የነበረ የጭነት መኪና ትናንት ነሀሴ 8 ቀን ለነሀሴ 9 ሌሊት ላይ ምሽትን ተገን አድርጎ አምልጦ ሲሄድ ከኮሶ በር ከተማ መግቢያ ከሚገኝ መንደር ውስጥ መንገድ ስቶ ከግለሰቦች መኖሪያ ቤት በመግባት የአንድ ሰው ህይወት ሲያጠፋ አንድ ቤት አውድማል፡፡ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 09 ቀን 2010 ዓ/ም ) መረጃዎችረ እንደሚያሳዩት፣ ተሽከርካሪው ከሁለት ቀናት በፊት በአሶሳው የሕዝብ ጭፍጨፋ እጁ ...
Read More »በደቡብ ወሎ በሙስሊሞች መካከል እየተፈጠሩ ያሉ ግጭቶች ዘላቂ አንድነት ለማምጣት እየተከናወነ ባለው ስራ ላይ እንቅፋት ስለሚፈጥር፣ ሁሉም አካላት ሊጠነቀቁ ይገባል ተባለ።
በደቡብ ወሎ በሙስሊሞች መካከል እየተፈጠሩ ያሉ ግጭቶች ዘላቂ አንድነት ለማምጣት እየተከናወነ ባለው ስራ ላይ እንቅፋት ስለሚፈጥር፣ ሁሉም አካላት ሊጠነቀቁ ይገባል ተባለ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 09 ቀን 2010 ዓ/ም ) የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋማዊ አንድነት የጋራ ኮሚቴ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰሞኑን በኮምቦልቻ፣ በደሴና በከሚሴ በሙስሊሞች መካከል በተፈጠረ ግጭት አንድ ሰው ሲገደል፤በርካታ ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱን አመልክቱዋል። በደረሰው የሰው ህይወት መጥፋትና ...
Read More »በአሜሪካ-ሚኒሶታ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ቀን ፌስቲቫል ሊካሄድ ነው::
በአሜሪካ-ሚኒሶታ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ቀን ፌስቲቫል ሊካሄድ ነው:: ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 09 ቀን 2010 ዓ/ም ) የ10 ሺህ ሃይቆች ባለቤት ተብላ በምትታወቀው የአሜሪካዋ ግዛት ሚኒሶታ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ቀን ፌስቲቫል ሊከበር ዝግጅቱ እየተጠናቀቀ መኾኑን የፌስቲቫሉ አስተባባሪዎች በተለይ ለኢሳት ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ወደ ሚኒሶታ በተጓዙበት ወቅት በተሰናዳው ዝግጅት ላይ በኢትዮጵያውያኑ መከከል መለስተኛ ውጥረት ተከስቶ እንደነበር ይታወሳል። ከዚያም ...
Read More »የሊቢያ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት 45 ሚሊሻዎች በጥይት ተደብድበው እንዲገደሉ ውሳኔ አሳለፈ።
የሊቢያ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት 45 ሚሊሻዎች በጥይት ተደብድበው እንዲገደሉ ውሳኔ አሳለፈ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 09 ቀን 2010 ዓ/ም ) የሀገሪቱን የፍትህ ሚኒስቴ ጠቅሶ ቢቢሲ እንደዘገበው፣ ፖሊሶቹ የሞት ፍርድ የተላለፈባቸው እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2011 ተቃዋሚ ሰልፈኞችን ገድለዋል ተብለው በተመሰረተባቸው ክስ ጥፋተኛ ሆነው በመገኘታቸው ነው። ፖሊሶቹ ሰልፈኞች ላይ ተኩሰው ብበርካቶችን የገደሉት፣ የኮሎኔል መአመድ ጋዳፊን አገዛዝ ለማስወገድ አብዮቱ በተቀጣጠለበት ወቅት አማጽያኑ ወደ ...
Read More »ለሃይማኖታዊ የሃጂ ፀሎት የሚጓዙ ምእመናን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፍተኛ መንገላታት ደረሰባቸው።
ለሃይማኖታዊ የሃጂ ፀሎት የሚጓዙ ምእመናን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፍተኛ መንገላታት ደረሰባቸው። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 08 ቀን 2010 ዓ/ም ) መነሻቸውን ከአዲስ አበባ ቦሌ አየር ማረፊያ በማድረግ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተገቢውን የበረራ መስፈርቶችን አሟልተው ወደ ሳኡዲ አረቢያ ለመብረር ሲጠባበቁ የነበሩ ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ቅድመ ማስጠንቀቂያ ሳይሰጣቸው በረራቸው እንዲሰረዝ በመደረጉ ለከፍተኛ እንግልትና ለተጨማሪ ወጪዎች ተጋላጭ ሆነዋል። አብዛሃኞቹ እድሜያቸው የገፋ አቅመ ደካማ አዛውንቶች፣ ...
Read More »የዓባይ ግድብን እየሠራ የነበረው ሳሊኒ የኮንስትራክሽን ኩባንያ መንግስትን ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ካሳ መጠየቁ ተሰማ።
የዓባይ ግድብን እየሠራ የነበረው ሳሊኒ የኮንስትራክሽን ኩባንያ መንግስትን ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ካሳ መጠየቁ ተሰማ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 08 ቀን 2010 ዓ/ም ) የዓባይ ግድብን የሜካኒካል ስራ ኃላፊነት የወሰደው የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኮንስትራክሽን በምህጻረ ቃሉ ሜቴክ፣ በኮንትራት የወሰደውን ሥራ በተቀመጠለት ጊዜ እና በትክክል ሰርቶ ማስረከብ ባለመቻሉ የጣሊያኑ ሳሊኒ ኮንስትራክሽን ሌሎች ስራዎችን መቀጠል አልቻለም ሲሉ ምንጮች ጠቁመዋል። በዚህም ምክንያት ውሉ ያልተጠበቀለት ...
Read More »በጅግጅጋ የሶማሊያ ሪፐብሊክ ባንዲራና መገንጠልን የሚቀሰቅሱ ባነሮች በብዛት እየታተሙ መሆናቸው ተገለጸ። ኮማንድ ፖስቱ ማስጠንቀቂያ ሰጠ።
በጅግጅጋ የሶማሊያ ሪፐብሊክ ባንዲራና መገንጠልን የሚቀሰቅሱ ባነሮች በብዛት እየታተሙ መሆናቸው ተገለጸ። ኮማንድ ፖስቱ ማስጠንቀቂያ ሰጠ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 08 ቀን 2010 ዓ/ም ) በስፍራው ያሉ የኢሳት ወኪሎች ባደረሱን መረጃ መሰረት፣ ቀደም ሲል አብዲ ኢሌ ያደራጃቸው ሄጎ የእተባሉ የሚጠሩት ቡድኖች፤ ትናንትና በጅግጅጋ ከተማ የመንግስት መኪኖችን ጭምር በመጠቀም እና የኦብነግን ባንዲራ በማውለብለብ ብጥብጥ ለመፍጠር ሞክረዋል። እነዚሁ ቡድኖች ክልሉን ለማረጋጋት ከተሰማራው የመከላከያ ...
Read More »