በግንቦት7 ስም የተከሰሱ ጥፋተኞች ተባሉ

ግንቦት ፳(ሃያ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የግንቦት7  ህዝባዊ  ሃይል የአመራር አባልና የቀድሞው የአማራ ክልል ወጣቶች ሊቀመንበር ዘመነ ካሴን ጨምሮ 10 ወጣቶች በተከሰሱበት የሽብረተኝነት ወንጀል ጥፋተኞች ተብለዋል። ሰንደቅ እንደዘገበው አቃቢ ህግ ተከሳሾች ከግንቦት ሰባት ድርጅት ጋር በህቡዕ ግንኙነት በመፍጠር፤ ኤርትራ ድረስ በመሄድ የጦር ስልጠና በመውሰድና ተልዕኮ ተቀብለው በመምጣት በጦር መሳሪያ የታገዘ የሽብር ወንጀል ሊፈፅሙ ነበር ብሎአል። የፌዴራሉ  ከፍተኛ  ፍርድ  ቤት  4ኛ ...

Read More »

የግንቦት 20 በዓል 23ኛዓመትበአዲስአበባስታዲየም ሊያከብር ነው

ግንቦት ፲፱(አስራ ዘጠኝ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የደርመንግስየወደቀበት 23ኛ ዓመት የግንቦት 20 በዓልገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ በአዲስ አበባ ስታዲየም ለማክበር መዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡ ኢህአዴግ የዘንድሮውን የግንቦት20 በአልለየትየሚያደርገውሕዝቡበተፈጠረውልማትሙሉበሙሉተጠቃሚበመሆኑነውብሎአል፡፡ ኢህአዴግመራሹመንግስትህዝቡንበቀንሶስትጊዜእንደሚያበላውቃልየገባለትቢሆንም፣ የህዝቡ ኑሮእጅግአሽቆልቁሎእንደሚገኝ፣  በአንጻሩጥቂትየሥርዓቱሹማምንትበሙስናናብልሹ አሠራርከገቢያቸውበላይሐብትአፍርተውታግለንለታልየሚሉትንሕዝብመልሰውፍዳየሚያሳዩበትአፋኝሥርዓት እየተጠናከረመምጣቱን የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን እንደሚናገሩ ዘጋቢያችን ገልጿል። ስርአቱበተቆጣጠራቸውየሕዝብሚዲያዎችእናየመንግስትንብረቶችያለክልካይሲጠቀምበትየሚታይሲሆንበአንጻሩተቃዋሚዎችሰልፍለማካሄድእንኩዋንያልቻሉበት፣በሕዝብመገናኛብዙሃንከፍለው  ማስታወቂያማስነገርያልቻሉበትየፖለቲካስነምህዳርመፈጠሩአንዱየግንቦት 20 ፍሬመሆኑን  አስተያየትሰጪዎችአስረድተዋል፡፡ ኢህአዴግ ለበአሉ ድምቀት ሲል የአስተዳደሩወረዳዎችናየቀድሞ ቀበሌሠራተኞችናካድሬዎችቤትለቤትበመሄድሕዝቡበነቂስእንዲወጣጥብቅማሳሰቢያ መስጠታቸውን አዲስ አበባዋዘጋያቢችንያነጋገረቻቸውነዋሪዎችአረጋግጠውላታል። ካድሬዎቹበየቤቱበመሄድበሰልፉላይቢያንስከአንድቤትአንድሰውመገኘትእንዳለበትማሳሰቢያከመስጠትጀምሮየሚገኘውንሰውስምእናስልክቁጥርስጡንእያሉሲመዘግቡታይተዋል፡፡ በተጨማሪምለሰልፉ 50 ብር አበልና ሰርቪስመኪናመዘጋጀቱንበመግለጽነዋሪውንለማግባባትምጥረትእያደረጉመሆናቸውንለማወቅተችሎአል፡፡ ትናንት የአዲስአበባመስተዳደርባስተላለፈውትእዛዝመሰረት ደግሞ   የከተማውሁሉምየመንግስትሰራተኞች ...

Read More »

በሃረር ታስረው ክሚገኙት  ነጋዴዎች መካከል የተወሰኑት ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ

ግንቦት ፲፱(አስራ ዘጠኝ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በቅርቡ በሃረር የደረሰውን የእሳት ቃጠሎ ተከትሎ ንብረታቸው የወደመባቸው  ነጋዴዎች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው ክሳቸው ከሽብረተኝነት ወደ ባንዲራ ማቃጠል፣ ንብረት ማውደም እና አመጽ ማስነሳት መለወጡ ተነግሯቸዋል። ከእሰረኞቹ መካከል 2ቱ በመታወቂያ ዋስ እንዲፈቱ ሲደረጉ፣ 20 ዎቹ እስረኞች ደግሞ ባንዲራ አውርዶ በማቃጠል፣ 500 ሰዎችን አስተባብረው አመጽ በማስነሳት፣ የመንግስትን ስራ በማስተጓጎልና የግለሰብና የመንግስት ንብረት በማውደም ክስ ቀርቦባቸዋል። ...

Read More »

ጋዜጠኛ አልያስ ገብሩ የዋስትና መብት ተከለከለ

ግንቦት ፲፱(አስራ ዘጠኝ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የእንቁመጽሔት ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ በጅማ ዩኒቨርስቲ ለተነሳው የተማሪዎች ተቃውሞ በመጽሄቱ ላይ የወጣ ጽሁፍ ምክንያት ሆኗል በሚል ተከሶ የ7 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆበት ወደ እስር ቤት ተመልሷል። አዘጋጅኤልያስገብሩህገመንግስታዊ መብቱን በመጠቀም ከውጭ የመጣውን ጽሁፍ ማስተናገዱን ገልጾ ዋስትና እንዲፈቀድለት ቢገልጽም፣ ፍርድ ቤቱ ግን ያውስትና መብቱን ጥያቄ ሳይቀበለው ቀርቷል ፡፡ ዳኛው “ክሱ የዋስትና መብት ባያስከለክልም ...

Read More »

መድረክ በአዲስ አበባ ደማቅ የተቃውሞ ሰልፍ አካሄደ

ግንቦት ፲፰(አስራ ስምንት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የተለያዩ ፓርቲዎች ስብስብ የሆነው መድረክ በኢትዮጵያ ውስጥ “ለሰላማዊ ተቃውሞ የጥይት መልስ አይሰጥ” በሚል አላማ ያካሄደው ሰልፍ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል። ሰልፈኞቹ “ነጻነት እንፈልጋለን” ፣ “ቢሉስማ ኒበርባና “፣ ዲሞክራሲ እንሻለን፣ ገለልተኛ የምርጫ ስርአት ይኑር፣ የታሰሩት የፖለቲካ መሪዎችና ጋዜጠኞች ይፈቱ፣ አትግደሉን፣ አትዋሹን፣ ለመብት መታገል ሽብርተኝነት አይደለም፣ የዜጎች በግፍ መፈናቀል ይቁም የሚሉ መፈክሮች በአማርኛ፣ በኦሮምኛና በእንግሊዝኛ አሰምተዋል። ...

Read More »

በኦሮምያ የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ የታሰሩ ተማሪዎች ስቃይ እየደረሰባቸው መሆኑን ሂውማን ራይትስ ሊግ አስታወቀ

ግንቦት ፲፰(አስራ ስምንት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የሰብአዊ መብት ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ ከእስር ቤቶች የሚወጡት መረጃዎች አስደንጋጭና አሳሳቢ ናቸው ብሎአል። እስረኞቹ እጆቻቸውን ወደ ሁዋላ  ታስረው  ከሌሎች እስረኞች ጋር እንዳይገኛኑ በማድረግ   የተለያዩ ማሰቃያዎች እየተፈጸሙባቸው እንደሆነ የሚገልጸው የሰብአዊ መብት ሊግ፣ አስከፊ የተባለ ስቃይ ከደረሰባቸው 10 ተማሪዎች መካከል ተማሪ ተስፋየ ቱፋ እና ባናቱ ሃይሉ ይገኙበታል። በምእራብ ወለጋ የተያዙ 50 እስረኞች የደረሱበት አለመታወቁን ከእነዚህም ...

Read More »

በአብየ የሚገኝ የኢትዮጵያ የሰላም አስከባሪ  የሚሽከረከር ታንክ  ተገልብጦ በወታደሮች ላይ ጉዳት ደረሰ

ግንቦት ፲፰(አስራ ስምንት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ግንቦት ፲፰(አስራ ስምንት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-Bottom of Form በሱዳን የአብየ ግዛት  የሚገኘውየኢትዮጵያ የሰላምአስከባሪጦርየታንክሹፌርበአጋጠመውአደጋታንኩተገልብጦ የአሽከርካሪውህይወት ወዲያውኑሲያልፍ  ፣ አብረውት በነበሩ ወታደሮችም ላይከባድየመቁሰልአደጋእንደደረሰባቸውታውቋል:: የታንኩ ሾፌር አስከሬን ወደ ቤተሰቦቹ ተልኳል። ከስፍራው የደረሰን መረጃ እንደሚያመለክተው  በአበየየሚገኘውጦርበየጊዜውየመሰላቸትባህሪእያሳየሲሆንየሰላምሂደቱመጓተቱ በተሰማሩት ወታደሮች ላይ አሉታዊ ተጽእኖ እያሰረፈ ነው።

Read More »

ኢየሱስወርቅ ዛፉ በፍርድቤት ረቱ

ግንቦት ፲፰(አስራ ስምንት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ሕብረት ኢንሹራንስ ያቀረበውን ክስ ሲመረምር የቆየው  የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 5ኛችሎት ታህሳስ 10 ቀን 2006 ዓ.ም የተካሄደው ዘጠነኛው የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔዎች ሊሻሩ ይገባል በማለት ውሳኔ ሰጥቷል።በዚሁ ውሳኔ መሠረት በዕለቱ የተካሄደው የምርጫ ውጤት ተሰርዞሌላ ምርጫይካሄዳል፡፡ በምክር ቤቱ መተዳደሪያ ደንብ፥አንድአባልበጠቅላላጉባኤውስብሰባበአካልወይምበተወካዩአማካኝነትተገኝቶሃሳብይሰጣል፣ይመርጣልያስመርጣልእናሌሎችመብቶችምተደንግገዋል። በተያዘውአመትታህሳስወርላይለተካሄደውጠቅላላጉባኤምክርቤቱሕብረትኢንሹራንስእንዲሳተፍየሚልደብዳቤየፃፈሲሆን፥ኢንሹራንሱበበኩሉመብቱንበመጠቀምየቦርዱሰብሳቢእናከፍተኛባለአክስዮንየሆኑትንአቶ ኢየሱስወርቅዛፉንመወከሉንበደብዳቤያሳወቀቢሆንምተቀባይነትሊያገኝአልቻለም። ምክርቤቱጉባኤውታህሳስ 10 ሊካሄድለሕብረትኢንሹራንስበዋዜማውታህሳስ 9 ተወካዩበእንዲህአይነትስብሰባመሳተፍአይችሉምየሚልየቦርድውሳኔስለተቀመጠአልቀበልምበማለትምላሽይፅፋል።ለክሱመነሻምምክንያትየሆነውም ...

Read More »

ግብጻውያን መሪያቸውን እየመረጡ ነው

ግንቦት ፲፰(አስራ ስምንት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በዲሞክራሲያዊ መንገድ ተመርጠው፣ አንድን ወገን ጥቅም ብቻ ያራምዳሉ በሚል በህዝቡ ተቃውሞና በወታደሩ ድጋፍ ከስልጣን እንዲነሱና ወደ እስር እንዲጋዙ በተደረጉት ሙሀመድ ሙርሲ ምትክ፣ ግብጻውያን አዲሱን መሪወያቸውን ለመመርጥ ዛሬ ድምጽ ሲሰጡ ውለዋል። በቀድሞው የጦር አዛዥ በ ፊልድ ማርሻል አብዱል ፋታህ አልሲሲና በሶሻሊስት ተቀናቃኛቸው ሃምዲን ሳባሂ መካከል በሚደረገው ፉክክር ፣ አል ሲሲ በቀላሉ ያሸንፋሉ ተብሎ ይጠበቃል። ...

Read More »

በአዲስ አበባ ከሚፈርሱ ቤቶች ጋር በተያያዘ ከፍተኛ ሰብአዊ  ቀውስ እየተከሰተ ነው  

ግንቦት ፲፭(አስራ አምስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ሰሞኑን ተጠናክሮ በቀጠለው የቤት ፈረሳ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በድንገት ቤቶቻቸው እየፈረሱባቸው ንብረቶቻቸውን እየተዘረፉ ሜዳ ላይ እየወደቁ ሲሆን፣ ትናንት ሌሊት በድንኳን ተጠልለው ከነበሩት ነዋሪዎች መካከል የ4 ልጆች አባት የሆኑ ግለሰብ በጅብ ተበልተው ዛሬ ከፊል አካላቸው በፖሊሶች መነሳቱን የአካባቢው ሰዎች ለኢሳት ገልጸዋል። ፖሊሶች መረጃው እንዳይወጣ አካባቢውን ተቆጣጥረው ሰዎች እንዳይንቀሳቀሱ ሲያደርጉ የዋሉ ሲሆን፣ ቀሪው አስከሬን ከተነሳ ...

Read More »