በሱዳንና በኢትዮጵያ መካከል ያለው ጦርነት ቢቆምም ፍጥጫው ግን እንደቀጠለ ነው (ኢሳት ዜና ሰኔ 27 ቀን 2010 ዓ/ም) ሰሞኑን የሱዳን የመከላከያ ሃይል በመተማ አካባቢ በሚገኝ የኢትዮጵያ መሬት ላይ የይገባኛል ጥያቄ ማንሳታቸውን ተከትሎ በተነሳ ጦርነት ድንበራቸውን ለማስከበር የተሰው አርሶአደሮችና የመከላከያ ሰራዊት ዛአስከሬን ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ ገብቷል። ጦርነቱ ለጊዜው ቢቆምም ፍጥጫው ግን እንደቀጠለ ነው። የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት ዘላለም ልጃለም ሱዳኖች ...
Read More »Amsterdam
በነቀምት በተነሳ ተቃውሞ የሰዎች ህይወት አለፈ
በነቀምት በተነሳ ተቃውሞ የሰዎች ህይወት አለፈ (ኢሳት ዜና ሰኔ 27 ቀን 2010 ዓ/ም) የነቀምት ከተማ ወጣት ከጠዋት ጀምሮ ሲያሰሙ የነበረውን ተቃውሞ ተከትሎ በተነሳ ግጭት ይህን ዜና እስካጠናከርንበት ሰዓት ደርስ ቢያንስ አንድ ሰው ተገድሏል። ወጣቶቹ የቄሮ አስተባባሪ የሆነ አንድ ወጣት አዲስ አበባ ሸራተን አካባቢ ታፍኖ ተወስዷል በሚል ተቃውሞ እንዳስነሱ ታውቋል። ተቃውሞውን ለማብረድ ከወጣቶች ጋር ውይይት ቢደርግም ስምምነት ላይ ሊደረስ እንዳልቻለ የአይን ...
Read More »ሙስሊም ኢትዮጵያውያንን የሚወክል መጅሊስ ለማቋቋም ምርጫ የሚያመቻች ገለልተኛ ኮሚቴ ሊቋቋም ነው
ሙስሊም ኢትዮጵያውያንን የሚወክል መጅሊስ ለማቋቋም ምርጫ የሚያመቻች ገለልተኛ ኮሚቴ ሊቋቋም ነው (ኢሳት ዜና ሰኔ 27 ቀን 2010 ዓ/ም) ትናንት ማክሰኞ የሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ጋር በቤተመንግስት ውይይት ካደረጉ በሁዋላ፣ የመጅሊሱ አመራር አባላት በተገኙበት ምርጫውን ለማካሄድ የሚያስችል ገለልተኛ አካል ለማቋቋም ስምምነት ላይ ተድርሷል። ከሙስሊሙ መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ ኡስታዝ አቡበክር አህመድ፣ አሕመዲን ጀበል እና ኡስታዝ ካሚል ሸምሱ፣ ...
Read More »ከሃላፊነት በተነሱት የእስር ቤት አመራሮች ቦታ በአዳዲስ ሰዎች ተተኩ
ከሃላፊነት በተነሱት የእስር ቤት አመራሮች ቦታ በአዳዲስ ሰዎች ተተኩ (ኢሳት ዜና ሰኔ 27 ቀን 2010 ዓ/ም) በእስር ቤት ህገመንግስቱን በሚጥስ ሁኔታ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ሲፈጸሙ የነበሩ አመራሮች ተነስተው አዳዲስ አመራሮች መሾማቸውን መንግስት አስታውቋል። ጀማል አባሱ የፌደራል ማረሚያ ቤቶች ዋና ዳይሬክተር ሆነው ሲሾሙ፣ ረዳት ኮሚሽነር ያረጋል አደመ፣ ኮማንደር ወንድሙ ጫላ፣ ኮማንደር ሙላቱ ዓለሙ እና ኮማንደር ደስታ አስመላሽ በምክትል ዋና ዳይሬክተርነት ...
Read More »ሱዳኖች ወደ ኢትዮጵያ ድንበር በመግባት ጥቃት ፈጸሙ
ሱዳኖች ወደ ኢትዮጵያ ድንበር በመግባት ጥቃት ፈጸሙ (ኢሳት ዜና ሰኔ 26 ቀን 2010 ዓ/ም) በቋራ ወረዳ በነፍስ ገበያ አካባቢ ከሱዳን ወታደሮች ጋር እየተካሄደው ባለው ውጊያ እስካሁን 7 የሱዳን ወታደሮች ተገድለው 2 ሙሉ የጦር መሳሪያዎችን የታጠቁ መኪኖች ተማርከዋል። ጦርነቱ አሁንም እንደቀጠለ ነው። ከሶስት ቀናት በፊት በተጀመረው ጦርነት የተወሰኑ አርሶአደሮች መጎዳታቸውንም የደረሰን መረጃ ያመለክታል። ሱዳን በሁለት ሳምንታት ጊዜ ውስጥ ጥቃት ስትፈጽም ይህ ...
Read More »ህወሃት ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድን ለመቃወም በተለያዩ የትግራይ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፍ እያዘጋጀ ነው
ህወሃት ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድን ለመቃወም በተለያዩ የትግራይ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፍ እያዘጋጀ ነው (ኢሳት ዜና ሰኔ 26 ቀን 2010 ዓ/ም) የአካባቢው ነዋሪዎች እንደገለጹት የዶ/ር አብይ አህመድ መንግስት እየተወሰዳቸው ያሉትን የለውጥ እርምጃዎች የሚቃወሙ የተቃውሞ ሰልፎች ለመጪው እሁድ እየተዘጋጁ ነው። ሰልፉን እኛን አይመለከተንም እያሉ ያሉ የራያ ተወላጆች ተቃውሞአቸውን እየገለጹ ነው። የራያ ወጣቶች የኢትዮጵያን ሰንደቃላማ ይዘው ከተገኙ ወይም ዶ/ር አብይ አህመድን ምስል የያዘውን ቲሸርት ...
Read More »በኤረር አካባቢ በሃዊያ ሶማሊዎችና በኦሮሞዎች መካከል ግጭት ለመቀስቀስ ሙከራ እየተካሄደ ነው
በኤረር አካባቢ በሃዊያ ሶማሊዎችና በኦሮሞዎች መካከል ግጭት ለመቀስቀስ ሙከራ እየተካሄደ ነው (ኢሳት ዜና ሰኔ 26 ቀን 2010 ዓ/ም) ከሃረር ወደ ባቢሌ- ጂግጂጋ በሚወስደው መንገድ መሃል ኤረር በምትባል የገጠር ቀበሌ ውስጥ ከአጼ ሃይለስላሴ ጀምረው የሰፈሩ የሃዊያ ሶማሌዎችን ከኦሮሞዎች ጋር ለማጋጨት በሚደረገው ሙከራ የዜጎች ህይወት እየጠፋ ነው። ካለፉት 3 ወራት ጀምሮ አልፎ አልፎ በሚካሄደው ግጭት የሰዎች ህይወት ሲጠፋ ቆይቷል። ባለፈው ቅዳሜ ሰኔ ...
Read More »በኢትዮጵያ የተጀመረውን ለውጥ ስኬታማ እንዲሆን ጠቅላይ ሚንስትሩ ሊታገዙ ይገባቸዋል። ወንጀል የፈጸሙ በህግ ይጠየቁ፣ ጉዳተኞች ካሳ እንዲያገኙና አፋኝ ሕጎች እንዲነሱ ሲሉ የህግ ባለሙያዎች ገለጹ
በኢትዮጵያ የተጀመረውን ለውጥ ስኬታማ እንዲሆን ጠቅላይ ሚንስትሩ ሊታገዙ ይገባቸዋል። ወንጀል የፈጸሙ በህግ ይጠየቁ፣ ጉዳተኞች ካሳ እንዲያገኙና አፋኝ ሕጎች እንዲነሱ ሲሉ የህግ ባለሙያዎች ገለጹ (ኢሳት ዜና ሰኔ 25 ቀን 2010 ዓ/ም) በመላው ኢትዮጵያ ላለፉት 27 ዓመታት ህግን ተገን በማድረግ ለተፈጸሙ የመብት ጥሰቶች ተጠያቂ የሆኑ ግለሰቦችና ተቋማት በሕግ ሊጠየቁ እንደሚገባ፤ ወንጀሎቹ በገለልተኛ አካል ተጣርተው ለህግ መጠየቅ አለባቸው። ጉዳተኞቹ ለደረሰባቸው ጉዳቶች ተገቢውን የሞራል ...
Read More »የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድን የለውጥ ጅምር ለማወደስ የሀረር ሕዝብ ለነገ የድጋፍ ሰልፍ ለማድረግ ያቀረበው ጥያቄ በመስተዳድሩ ሳይፈቀድ ቢቀርም ሕዝቡ የፊታችን ቅዳሜ በራሱ ኃላፊነት ሰልፍ ለመውጣት መዘጋጀቱ ተገለጸ።
የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድን የለውጥ ጅምር ለማወደስ የሀረር ሕዝብ ለነገ የድጋፍ ሰልፍ ለማድረግ ያቀረበው ጥያቄ በመስተዳድሩ ሳይፈቀድ ቢቀርም ሕዝቡ የፊታችን ቅዳሜ በራሱ ኃላፊነት ሰልፍ ለመውጣት መዘጋጀቱ ተገለጸ። (ኢሳት ዜና ሰኔ 25 ቀን 2010 ዓ/ም) የሀረር ነዋሪዎች በተለይ ለኢሳት እንደገለጹት የሀረር ከተማን ጨምሮ በወረዳው ከተሞችና ገጠሮች በሙሉ ጅምር ለውጡን የሚያወድስ የድጋፍ ሰልፍ ለማድረግ ሕዝቡ ቢጠይቅም፣ የክልሉ መስተዳድር “ በሰልፎቹ የጸጥታ ችግር ...
Read More »የቀድሞው የኢንሳ ዳሬክተር ዶ/ር ተክለብርሃን ወልደአረጋይ የጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድን ጠላት ስለሆኑ ልንታገላቸው ይገባል ሲሉ ኮነኑ
የቀድሞው የኢንሳ ዳሬክተር ዶ/ር ተክለብርሃን ወልደአረጋይ የጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድን ጠላት ስለሆኑ ልንታገላቸው ይገባል ሲሉ ኮነኑ (ኢሳት ዜና ሰኔ 25 ቀን 2010 ዓ/ም) የቀድሞው የመረጃና ደህንነት ኤጄንሲ (ኢንሳ) ዳይሬክተር የነበሩት ዶክተር ተክለብርሃን ወልደአረጋይ በትግረኛ ቋንቋ ከሚተላለፈው ድምጸ ወያኔ ራዲዮ ጣቢያ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድን የለውጥ ጅምር አውግዘዋል። ‘“በዶክተር አብይ የሚመራው የለውጥ ኃይል ሳይሆን ጠላት ነው። በግልጽ ...
Read More »