መድረክ የኢህአዴግን የኃይል እርምጃ አወገዘ

ሐምሌ ፲፮(አስራ ስድስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ሕዝብ ሕገ-መንግስታዊ ሰብአዊና ዴሞክራስያዊ መብቱ ተከብረው ሥራ ላይ እንዲውሉ ለማድረግ እያካሄደባለውቁርጠኝነትየተሞላበትሕዝባዊዴሞክራሲያዊትግልናየኢህአዴግአምባገነናዊአገዛዝ የሕዝባችንንየመብትጥያቄዎችአፍኖለመግዛትእያካሄደ ባለው የማይሳካለት ጥረት መካከል ያለው ቅራኔ እየሰፋና እየተባባሰበ መምጣቱ ለረጅም ጊዜ በአምባገነናዊ አገዛዝ ለመቀጠል የነበረው ምኞትስጋት ውስጥ እንደወደቀ የተረዳውኢህአዴግለመብታቸውጠንክረውየሚንቀሳቀሱትንሰላማዊ ታጋዮችበሽብርተኝነትእየወነጀለበማሰርና በማሰቃየትላይይገኛልሲልመድረክአስታወቀ። የኢትዮጵያፌዴራላዊዴሞክራሲያዊአንድነትመድረክሰሞኑን ‘ሰላማዊተቃዋሚዎችንበሽብርተኝነትበመወንጀል ሕዝባዊዴሞክራሲያዊትግልንመግታትናሕገ-መንግስታዊ መብቶችንረግጦመግዛትአይቻልም!!!’ በሚልርዕስ ባወጣውመግለጫኢህአዴግበዚሁአካሄዱበየጊዜውበሚወስዳቸውየተሳሳቱእርምጃዎችዜጎችበሕገ-መንግስቱ የተረጋገጡትንመብቶችበአግባቡእንዳይጠቀሙግራየሚያጋባውዥንብርእየፈጠረይገኛል።በዚህየኢህአዴግተግባር የኢትዮጵያፌዴራላዊዴሞክራሲያዊአንድነትመድረክ የአመራርአባላትናደጋፊዎችእንደዚሁምየሌሎችተቃዋሚ ፓርቲዎችየአመራርአባላትናአባላትሰለባእየሆኑይገኛሉብሏል። የመድረክአባልየሆነውየአረናትግራይለዴሞክራሲናሉአላዊነትፓርቲየሥራአስፈፃሚኮሚቴ አባልናየመድረክጠ/ጉባዔአባልየሆኑትናየገዥውንፓርቲኢ-ሰብአዊናፀረ-ዴሞክራሲያዊ አገዛዝንናአሰራሮችን ሕገ-መንግስታዊኀሳብንበነፃነትየመግለጽመብትተጠቅመውበተለያዩጽሑፎችበቆራጥነትሲያጋልጡየቆዩትአቶ አብርሃደስታከሚኖሩበትናከሚሰሩበትመቀሌ ከተማ ተወስደው ...

Read More »

ገዢው ፓርቲ ከተለያዩ ክልሎች ያመጣቸውን ደጋፊዎች የአዲስ አበባ መታወቂያ እያደላቸው  ነው

ሐምሌ ፲፭(አስራ አምስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በመጪው ምርጫ የአዲስ አበባ ከተማን ለማሸነፍ ቆርጦ የነተሳው ኢህአዴግ በርካታ ቁጥር ያላቸውን ነዋሪዎች ከትግራይ እና ከአማራ ክልሎች ወደ አዲስ አበባ በማምጣት መታወቂያዎችን እያደለ መሆኑን የኢህአዴግ ምንጮች ገልጸዋል። ብዛት ያላቸው በተለይም ከትግራይ ክልል የመጡ የህወሃት አባላት የ13 ቱም ክፍለ ከተሞች የመኖሪያ መታዎቂያዎች እየታደሉዋቸው ሲሆን፣ በምርጫው እለት በሁሉም ክፍለ ከተሞች እየዞሩ እንዲመርጡ ለማድረግ እቅድ ተዘርግቷል። ...

Read More »

መብራት ሃይል በመርሃቤቴ የሚገኘውን ትራንስፎርመር ለማንሳት የነበረውን እቅድ ሰረዘ

ሐምሌ ፲፭(አስራ አምስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአማራ ክልል ሰ/ሸዋ ዞን የመርሃ ቤቴ ወረዳ አለም ከተማ እና የሚዳ ወረሞ ወረዳ መራኛ ከተማን እንዲሁም አዋሳኝ የደራ ወረዳን ጨምሮ 24 ሰዓት የመብራት አገልግሎት እንዲሰጥ በአለም ከተማ የሚገኘውን ዋና የመብራት ማሰረጫ ትራንስፎርመር ተነቅሎ  ወደ አቃስታ የመብራት ስቴሽን ጣቢያ ለማዛወር  የነበረው  እቅድ በህዝቡ ከፍተኛ ተቃውሞ መክሸፉን ነዋሪዎች ለኢሳት ገልጸዋል ። የከተማው ምክትል አስተዳዳሪ ሰኞ ...

Read More »

የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌን እስር በመቃወም በተለያዩ የአውሮፓ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፎች ይደረጋሉ

ሐምሌ ፲፭(አስራ አምስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአውሮፓ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የፊታችን አርብ በቤልጂየም ብራሰልስ በሚደረገው ተቃውሞ በግንቦት7 ዋና ጸሃፊ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ላይ የተወሰደውን እርምጃ ያወግዛሉ። የተቃውሞ ሰልፉ  በብራሰልሰሹማንአደባባይ እኤአ ጁላይ 25 ቀን ከቀኑ 13 ፡30 እስከ 17 ሰአት ይካሄዳል። ነገ ረቡዕ ደግሞ በጀርመን በርሊን እንግሊዝ ኢምባሲ ፊት ለፊት የተቃውሞ ሰልፍ እንደሚኖር ታውቋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ኢሳት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ...

Read More »

የደቡብ ሱዳን አማጺዮች  እንደ አዲስ በተነሳው ግጭት  100 የመንግስት ወታደሮች መግደላቸውን አስታወቁ

ሐምሌ ፲፭(አስራ አምስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የደቡብ ሱዳን አማጺ መሪ የሆኑት ሬክማቻር በናስር በተባለው ከተማ እንደ አዲስ በተነሳው ጦርነት በመቶዎች የሚቆጠሩ የመንግስት ወታደሮችንና ንብረቶችን ማውደማቸውን ሲገልጹ የናስር ከተማን ደግሞ  በእጃቸው ማስገባታቸውን እየተናገሩ ነው። ሬክማቻር ምንጮቻቸውን ጠቅሰው እንደተናገሩት  3 የሚሆኑ የጦር ተሽከርካሪዎችን አውድመው በመቶዎች የሚቆጠሩ(100) የመንግስት ወታደሮችን መግደላቸውን ሲናገሩ የመንግስቱ የጦር አዛዝ የሆኑት ፓል ማሎንግ አዋን ማስተባበላቸውንና የሬክማቻር ቡድን በኢጋድ የተፈረመውን የተኩስ ...

Read More »

ባለፈው ሳምንት በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ውጥረት ሰፍኖ ሰንብቷል።

ሐምሌ ፲፬(አስራ አራት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሰሜን ሸዋ ዞን በመርሃ ቤቴ ወረዳ በአለም  ከተማ ከመብራት ማሰራጫ ጋር በተያያዘ በተነሳ ተቃውሞ አንድ ሰው ከፌደራል ፖሊሶች በተተኮሰ ጥይት ተመትቶ ቆስሏል። መብራት ሃይል የከተማውን የመብራት ማሰራጫ በማንሳት ወደ ሌላ አካባቢ ለመውሰድ እንቅስቃሴ ሲጀምር የአካባቢው ህዝብ ተቃውሞ አሰምቷል። እሁድ እለት ወደ ከተማዋ የገባው የፌደራል ፖሊስ ከህዝቡ ጋር ፊት ለፊት መጋጨቱን ፣ ህዝቡ በድንጋይ ...

Read More »

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ያሉበት ቦታ እስካሁን ይፋ አልሆነም

ሐምሌ ፲፬(አስራ አራት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ያሉበትን ቦታ ለማወቅ ጥረት እየተደረገ ቢሆንም፣ እስካሁን ድረስ ትክክለኛ ቦታውን ለማወቅ አልተቻለም። ይሁን እንጅ በማእከላዊም ሆነ በቃሊ እስር ቤት አለመኖራቸውን ምንጮች ገልጸዋል። የገዥው ፓርቲ ሰዎች በአቶ አንዳርጋቸው ላይ የፕሮፓጋንዳ ስራ ለመስራት የተለያዩ ሰዎችን እያነጋገሩ መሆኑን ለማወቅ ተችሎአል። ኤርትራ ውስጥ ነበርን ያሉ እና በአቶ  አንዳርጋቸው ላይ የስም ማጥፋት ዘመቻ የሚያካሂዱ ” ...

Read More »

ባለፈው አርብ በሙስሊሙ ላይ የተፈጸመውን አሰቃቂ እርምጃ ” ጥቁር ሽብር” ነው ሲል ድምጻችን ይሰማ ገለጸ

ሐምሌ ፲፬(አስራ አራት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በታላቁአንዋርመስጂድበመንግስትየደህንነትኃይሎችናበፖሊስሀላፊዎችከቀናትበፊትታቅዶበሙስሊሙ ላይ በተወሰደእርምጃከ6 ሺ በላይየመንግስትቅጥረኛሲቪልለባሾችመሰታፋቸውን አስታውሷል። “ቅጥረኞቹየተከበረውየረመዳንወርየጁምአሰላትከመሰገዱበፊትበመስጊዱውጫዊሰሜናዊአቅጣጫግርግርበማስነሳትናከፖሊሶችጋርከሁለቱምአቅጣጫድንጋይበመወራወር የታለመውን ውጤትለማምጣትሞክረዋል” የሚለው ድምጻችን ይሰማ፣  በሁሉምአቅጣጫየነበሩናበአስርሺዎችየሚቆጠሩሙስሊሞችየጁምአሰላታቸውንእንዳይፈጽሙእክልከመሆናቸውም በላይበበርካታጾመኛሙስሊሞችላይእጅግአሰቃቂጭፍጨፋ”መፈጸሙን ገልጿል። “ሙስሊሙንከሁሉምአቅጣጫበቆረጣስልትለሰላትበተቀመጠበትበመቁረጥበነፍስወከፍበያዙዋቸውዱላዎችናየመሣሪያሰደፎችርህራሄአልባበሆነሁኔታመደብደባቸውንና መጨፍጨፋቸውን የገለጸው ደምጻችን ይሰማ፣   በእለቱየተወሰደውመንግስታዊሽብር ‹‹ጥቁርሽብር›› የሚልስያሜተሰጥቶታል ብሎአል። ” ‹‹ጥቁርሽብር›› በሰለጠነውይይትከማያምን፣ሰላማዊነትናዲሲፒሊንከማይገባውመንግስትየሚፈልቅ፣ሰዎችሳይሆኑዱላብቻየሚናገርበት፣ሐሳብየሚንሸራሸርበትሳይሆንነውጥናግፍ የሚሰፍንበትሂደትነው ” ብሎአል። ‹‹ጥቁርሽብር›› አይናቸውንየጋረደውጥቁርግርዶሽየህዝብንእውነታእንዳይረዱያደረጋቸውናብቃትየሌላቸውኃላፊዎችየሚወስኑት፣ሰብዓዊነትበጭካኔጭለማውስጥየሚሰጥምበት አስከፊክስተትመሆኑን የጠቀሰው ድምጻችን ይሰማ፣  ለሰላማዊሕዝብናጥያቄምላሹንዱላያደረገኃይል፣ባልታጠቀናበእጁድንጋይባልጨበጠጾመኛሕዝብላይየጥይትቃታየሚስብ መንግስት ከርሞምየሚነዳውበ‹‹ጥቁርሽብር›› ብቻነው ብሎአል። የሐምሌ 11/2006ንአሰቃቂየመንግስትጭፍጨፋየታሪክካስማበማድረግእለቱ ‹‹ጥቁርሽብር›› ሲባልከዚህበኋላያሉክስተቶችም ‹‹ከጥቁርሽብርበኋላ›› ወይም ‹‹ከጥቁርሽብርበፊት›› እየተባሉየሚዘገቡይሆናሉ ብሎአል። ስያሜውእስከመቼውምየሚዘልቅሲሆንለወደፊቱምበዚህየ‹‹ጥቁርሽብር›› አሻጥርውስጥየተሳተፉወንጀለኞችለፍርድየሚቀርቡበትጊዜሩቅእንደማይሆንእናምናለን ሲል ...

Read More »

የአሜሪካ የበረራ መስሪያ ቤት በኢትዮጵያ በኩል በሚያቋርጡ በረራዎች ላይ ማስጠንቀቂያ አወጣ

ሐምሌ ፲፬(አስራ አራት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-መስሪያ ቤቱ በመግለጫው በሰሜን ኢትዮጵያ  ከ12 ዲግሪ የትይዩ መስመሮች እስከ ኤትዮ ኤርትራ ድንበር ባለው የአየር ክልል ምንም አይነት በረራ እንዳይካሄድ መክሯል። የኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት በዚሁ ክልል የሚያልፉ የንግድም ሆነ ሌሎች አውሮፓላኖችን ሊመታ እንደሚችል አስጠንቅቋል። የአሜሪካ መንግስት ማስጠንቀቂያ ካወጣባቸው የአፍሪካ አገራት መካከል ኬንያ እና ሶማሊያ ይጠቀሳሉ። የአሜሪካ አቪየሽን እገዳ የጣለበት የሰሜኑ ክፍል የትግራይ ክልልን ...

Read More »

የታዋቂው ፖለቲከኛና ጸሃፊ አብርሃ ደስታ እህት ከስራ ታገደች

ሐምሌ ፲፬(አስራ አራት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከአረና የወጣው መረጃ እንደሚያሳየው ወይዘሪት ተክለ ደስታ የኣብራሃ ደስታ እህት በመሆንዋ ብቻ ከስራዋ ታግዳለች ። ወይዘሪት ተክለ ደስታ የጤና ባለሙያ ስትሆን የህወሓት ኣባልና የራያ ዓዘቦ ወረዳ የጤና ፅህፈት ቤት ምክትል ሃላፊ ሁና ታገለግል ነበር። የወረዳው ባለስልጣናት “አንቺ እንደ ወንድምሽ ዓረናነሽ ፣ ላንቺ የሚሆን የህወሓት ሃላፊነትም ይሁን የሞያ ስራ የለንም፣ ላንቺ እንኳን ስራ፣ መሬቱም ...

Read More »