Amsterdam

አውንግ ሳን ሱ ኪ ከሥልጣናቸው መልቀቅ አለባቸው ተባለ።

አውንግ ሳን ሱ ኪ ከሥልጣናቸው መልቀቅ አለባቸው ተባለ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 24 ቀን 2010 ዓ/ም ) የመንግስታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብት ኃላፊ የሚያንማር መንግስትን ከጀርባ የሚመሩት አውንግ ሳን ሱ ቺ በአስቸኳይ ከስልጣናቸው መልቀቅ አለባቸው አሉ። የቀድሞዋ የነፃነት ታጋይ እና የኖቬል ሽልማት አሸናፊዋ ሳን ሱ ቺ ከስልጣናቸው እንዲወርዱ የተጠየቁት፣በአናሳናዎቹ የሮሂንግያ ሙስሊሞች ላይ ባለፈው ዐመት የሀገሪቱ መከላከያ በፈፀመው ጭፍጨፋ ሳቢያ ነው። የተመዱ ...

Read More »

አቶ አብዲ ኢሌ ፍርድ ቤት ቀረቡ

አቶ አብዲ ኢሌ ፍርድ ቤት ቀረቡ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 23 ቀን 2010 ዓ/ም ) የቀድሞው የሶማሊ ክልል ፕሬዚዳንት የነበሩትና በተለያዩ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች የሚወነጀሉት አቶ አብዲ ሙሃመድ ኡመር የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ የወንጀል ችሎት የቀረቡ ሲሆን፣ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ጥያቄ አቅርበዋል። አቶ አብዲን ጨምሮ ወይዘሮ ራሃማ መሐመድ፣ አቶ አብድራዛቅ ሰህኒ እና አቶ ሱልጣን መሐመድ ችሎት የቀረቡ ...

Read More »

በአማሮ ወረዳ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ

በአማሮ ወረዳ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 23 ቀን 2010 ዓ/ም ) በኮሬና በአጎራባቹ የጉጂ ብሔረሰቦች መሃከል ከ15 ወራት በላይ ያስቆጠረዉን ግጭት ለማስቆም እርምጃ በመወሰድ ላይ መሆኑን ተከትሎ፣ ህዝቡ ወደ አደባባይ በመውጣት የተለያዩ ጥያቄዎችን አቅርቧል። ሰልፈኞች ብሄርን መሰረት ያደረገ ጭፍጨፋ ይቁም፣ ለ 15 ወራት የተዘጋው ከዲላ አማሮ አዲስ አበባ መንገድ ይከፈትል፣ እየሞትንም ቢሆን ሃገራዊ ለዉጡን በመደገፍ ተደምረናል፣ያለ ሕዝብ ...

Read More »

የራያ ነዋሪዎች በአካባቢያቸው ሰፋሪዎች መምጣታቸውን ተቃወሙ

የራያ ነዋሪዎች በአካባቢያቸው ሰፋሪዎች መምጣታቸውን ተቃወሙ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 23 ቀን 2010 ዓ/ም ) ነዋሪዎቹ እንደሚሉት በትግራይ ክልል ም/ል ፕሬዚዳንት ዶ/ር ደብረጺዮን ገብረሚካኤል ትዕዛዝ 600 የሚሆኑ በአድዋና አዲግራት አካባቢ የነበሩ ሰዎችን በአላመጣና አካባቢው እንዲሰፍሩ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸው ተገቢ አይደለም። የአካባቢው ተወላጆች እንደሚሉት በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ሰዎች መሬት አልባ ሆነው እንዲሁም የመሬት ጥያቄ አቅርበው መልስ ባላገኙበት ሁኔታ አርሶአደሮችን አምጥቶ ማስፈር በአካባቢው ...

Read More »

የአባይ ግድብ ሰራተኞች ያስራ ማቆም አድማ በማድረግ ላይ ናቸው

የአባይ ግድብ ሰራተኞች ያስራ ማቆም አድማ በማድረግ ላይ ናቸው ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 23 ቀን 2010 ዓ/ም ) ሰራተኞቹ አድማውን የጀመሩት ከደሞዝ እና ከአግልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ነው። ሰራተኞቹ የሰብአዊ መብት ጥሰት፣ የበረሃ አበል መስተጓጎል፣ የሚከፈላቸው ክፍያ እና የሚሰሩት ስራ አለመመጣጠን ና የደህንነት ጅግሮች አድማውን እንዲያደርጉ እንዳስገደዳቸው ይገልጻሉ። ማኔጅመንቱ ሰራተኞችን ለማወያየት እቅድ መያዙን አስታውቋል። ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ ለሜቴክ ተሰጥቶ የነበረውን ...

Read More »

አምስት የኬንያ ወታደሮች በተጠመደ ፈንጂ ተገደሉ።

አምስት የኬንያ ወታደሮች በተጠመደ ፈንጂ ተገደሉ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 23 ቀን 2010 ዓ/ም ) እንደ ቢቢሲ ዘገባ፣ ዛሬ በወታደራዊ ተሽከርካሪ ላይ ሆነው ለሰብዓዊ እርዳታ ሲጓዙ የነበሩ አስር የኬንያ ወታደሮች በወደቧ ከተማ ላሙ ሲደርሱ ተሽከርካሪያቸው በተጠመደ ፈንጂ ጋይቶ አምስቱ ሞተዋል። ወራደሮቹ በኩዋንጋ ሳንኩሪ ጎዳና ለችግረኞች የመጠጥ ውሃ ለማዳረስ የተመደቡ መሆናቸውን የኬንያ መከላከያ አስታውቋል። የአልሸባብ ሰርጎ ገቦች እንዳሉበት በሚነገው በተጠቀሰው የኬንያ ...

Read More »

በምስራቅ ኦሮምያ አካባቢ በሶማሊ ልዩ ሃይል አባላትና በኦሮምያ ፖሊስ መካከል የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

በምስራቅ ኦሮምያ አካባቢ በሶማሊ ልዩ ሃይል አባላትና በኦሮምያ ፖሊስ መካከል የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 22 ቀን 2010 ዓ/ም ) በምስራቅ ኦሮምያ ባቢሌ ወረዳ የሶማሊ ልዩ ሃይል አባላት ወደ ገጠር በመግባት በህዝቡ ላይ ጥቃት በመክፈት ጉዳት ማድረሳቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል። የኦሮምያ ፖሊስ በወሰደው የመከላከል እርምጃ 7 ወታደሮች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል። የልዩ ሃይል አባላቱ 2 የኦሮምያ ፖሊሶችን መምታታቸው ...

Read More »

በመርጦ ለማርያም 44 የካቢኔ አባላት በህዝቡ ታገዱ

በመርጦ ለማርያም 44 የካቢኔ አባላት በህዝቡ ታገዱ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 22 ቀን 2010 ዓ/ም ) የከተማዋ ነዋሪዎች ተቃውሞ ማካሄዳቸውን ተከትሎ ከክልል ተወክለው የመጡ ባላስልጣናት ያነጋገሩዋቸው ቢሆንም፣ ነዋሪዎቹ ሁሉም የካቢኔው አባላት ከስልጣን እንዲወርዱላቸው ጠይቀዋል። ጥያቄውን ተከትሎ አስተዳዳሪው የማትፈልጉን ከሆነ ሁላችንም ስልጣናችንን እንለቃለን ያሉ ሲሆን፣ የተወሰኑ የአካቢኔ አባላትን ለማቆየት የተደረገው ሙከራ ተቃውሞ እንዳጋጠመውና ህዝቡ ሁሉም አመራሮች ካልወረዱና በሌሎች ሰዎች ካልተተኩ እንደማይቀበል ...

Read More »

በቤንች ማጂ ዞን በማጂ ወረዳ ተገንብቶ የተጠናቀቀ ሆስፒታል ስራ ባለመጀመሩ ህዝቡ ምሬቱን እየገለጸ ነው

በቤንች ማጂ ዞን በማጂ ወረዳ ተገንብቶ የተጠናቀቀ ሆስፒታል ስራ ባለመጀመሩ ህዝቡ ምሬቱን እየገለጸ ነው ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 22 ቀን 2010 ዓ/ም ) የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት የዞኑ ዲዛይን እና ኮንስትራክሽን መምሪያ እና ግንባታውን ያከናወነው ድርጅት ርክክብ ባለመፈፀማቸው ሆስፒታሉ አገልግሎት መስጠት አልቻለም። የጤና ባለሙያዎች የተመደቡ ቢሆንም፣ አገልግሎት መስጠት አልቻሉም። ለተከታታይ ህክምና ታማሚዎች ህክምና እየተሰጠ ያለው ከ 40 አመት በላይ እድሜ ባለው ...

Read More »

መንግስት ቪ8 እየተባሉ የሚጠሩ መኪኖችን ከተማ ውስጥ ጥቅም ላይ እንዳይውሉ አገደ

መንግስት ቪ8 እየተባሉ የሚጠሩ መኪኖችን ከተማ ውስጥ ጥቅም ላይ እንዳይውሉ አገደ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 22 ቀን 2010 ዓ/ም ) የመንግስት ባለስልጣናት ከ5 እስከ 6 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ዋጋ ያላቸውን እጅግ ውድ መኪኖች የሚያሽከረክሩ ሲሆን፣ መኪኖቹ ለመስክ ስራ ካልሆነ ከተማ ውስጥ ጥቅም ላይ እንዳይውሉ እገዳ መጣሉን የመንግስት ግዢና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት አቶ ይገዙ ዳባ ለመንግስት የመገናኛ ብዙሃን ገልጸዋል። ለመንግስት ባለስልጣናት ...

Read More »