ህዳር ፲፯ (አስራ አምት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:- የአንድነት ለዲሞክራሲና የፍትህ ፓርቲ ልሳን የሆነችው ፍኖተ ነጻነት ጋዜጣ በየትኛውም ማተሚያ ቤት እንዳይታተም መደረጉ ተገለጸ ፤ ጋዜጣዋን ሲያትሙ የነበሩ የግል ማተሚያ ቤት ባለቤቶች ላይ ማስፈራራትና ዛቻም ተፈጽሞል። የአንድነት ፓርቲ ምክትል የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ ዳነኤል ተፈራ ከኢሳት ሬዲዮ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ እንደገለጹት የፍኖተ ነጻናት ጋዜጣ ጉዳይ የፖለቲካ ጉዳይ ሆኖል፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ...
Read More ».የኢሳት አማርኛ ዜና
አሜሪካዊ የአኟዋክ ተወላጆች በቦሌ ለ 48 ሰአት ታሰሩ
ህዳር ፲፯ (አስራ ሰባት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የኢትዮጵያ መንግስት ሁለት ኢትዮጵያዊ የአሜሪክላ ዜጎችን ለ 48 ሰአታት ማሰሩ ተሰማ። በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ከመንግስት ሰዎች ጋር ተሞግቶ እንዳስፈታቸውና ከቦሌ በቀጥታ ወደ አሜሪካ እንደላካቸው ተገልጾል። የአኟዋክ ብሄር ተወላጅ የሆኑትን አሜርካዊያንን ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ይዞ ያሰረው የኢትዮጵያ መንግስት ግለሰቦቹ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ልመመስረት ወደ ጋምቤላ መጓዛቸውን ቢገልጹም የለም የፖለቲካ አጀንዳ አላችሁ፤ ታጣቂዎችን ትደግፋላችሁ በማለት ...
Read More »በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ሙስና ተስፋፍቷል
ህዳር ፲፯ (አስራ ሰባት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በጀርመናዊ ፕሬዚዳንት የሚመራው የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ በሁለት ምክትል ፕሬዚዳንቶች ብቻ ከ 300 ሚሊዮን ብር በላይ መባከኑ ተገለጠ። ሁለቱን ምክትል ፕሬዚዳንቶች ይነሱልኝ ሲሉ ለትምህርት ሚስቴር ሳይቀር ደብዳቤ የጻፉት ጀርመናዊ ፕሬዚዳንት ማስፈራሪያና ዛቻ ደርሶባቸዋል ተብሎል። ከኢትዮ ሚዲያ ያገኘነው መረጃ እንዳመለከተው በ300 ሚሊዮን ብር ሙስና የተጠረጠሩትን የዩኒቨርሲቲው ምክትል ፕሬዚዳንቶች ዶ/ር ክንድያ ገ/ህይወትና ዶ/ር አብድርቃድር ከድር ናችው። አቶ ...
Read More »የህዳሴው ግድብን ግብጽና ሱዳን ሊመሩት ይገባል ተባለ
ህዳር ፲፯ (አስራ ሰባት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ኢትዮጵያ በመገንባት ላይ የምትገኘው የህዳሴ ግድብ የአባይ ተፋሰስ ሀገሮችን የአባይ ውሀ ድርሻ በጽኑ የሚጎዳ በመሆኑ የጋራ ስምምነት ላይ ሊደርስ ይገባል ሲሉ አንድ የፖለቲካ ምሁር ገለጹ። ግድቡ ሲጠናቀቅ ኢትዮጵያ የአባይን ወንዝ ውሀ 86 በመቶ በመቆጣጠር በአባይ ላይ የበላይነቱን ትይዛለችና፤ በተለይ ግብጽና ሱዳን ከወዲሁ መፍትሄ ሊያበጁ ይገባል ብለዋል። ኢትዮጵያ በበኩሏ ከህዳሴው ግድብ ግብጽና ሱዳን ይጠቀማሉ ...
Read More »በሀገረማርያም በተደረገ ስብሰባ ህዝቡ የመንግስትን የአፈና አገዛዝ ነቀፈ
ህዳር ፲፯ (አስራ ሰባት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በቦረና ዞን በሀገረማሪያም ከተማ ህዳር 14 ቀን 2005 ዓም “ከተማዋን ለማልማት” በሚል አጀንዳ በተጠራ ስብሰባ ላይ ነው ህዝቡ የ21 አመታት የአፈና አገዛዝ በቃን በማለት የተናገረው። የኢሳት ወኪል እንደዘገበው የዞን እና የወረዳ ባለስልጣናት ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ከ500 በላይ ሰዎችን ሰብስበው የ2004 ዓም አፈጻጸም ግምገማንና የ2005 ዓም እቅድን ይፋ አድርገዋል። ባለስልጣናቱ ለ2005 ዓም ለከተማዋ ...
Read More »የቆዳ እንዱስትሪው በጨው እጥረት አደጋ ላይ ነው ተባለ
ህዳር ፲፯ (አስራ ሰባት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በዚህ ዓመት ከኤክስፖርት 200 ሚሊዮን ዶላር እንደሚያስገባ እቅድ የተያዘለት የቆዳ ኢንደስትሪ በጨው አቅርቦት እና በተለያዩ ግብዓቶች እጥረት አጣብቂኝ ውስጥ መግባቱን የዘገበው ሪፖርተር ነው የ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማህበር በ አምስት ወር 150 ሺህ ኩንታል ቸው ሊደርሰን ሲገባ፤ያገኘነው ግን አምስት ሺህ ኩንታል ብቻ ነው አለ። የአፋር ክልል በበኩሉ፦-<< ምንም ዓይነት የ አቅርቦት ችግር አልተፈጠረም> ...
Read More »ስዊድን ኢትዮጵውያውያን ጥገኝነት ጠያቂ ጋዜጠኞችን ወደ አገራቸው እንዳትልክ የስዊድን ጋዜጠኛ ጠየቀ
ህዳር ፲፯ (አስራ ሰባት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ከአመት በላይ በቃሊቲ እስር ቤት ታስሮ የተፈታው ዮሃን ፐርሹን ይህን ያስገነዘበው ትናንት ባለፈው ሳምንት በስቶክሆልም ስዊድን ከተማ በሚካሄደው ዓመታዊው ታላቁ የስዊድሽ ጋዜጠኞች ሽልማት ስነስርዓት ላይ ሲሆን በዚሁ ወቅት እሱና ባልደረባው ማርቲን ሺብዬ ከእስር ተፈተው በነጻነት እንደልባቸው ለመንቀሳቀስ ቢችሉም በአሁን ሰዓት በቃሊቲ እና በሌሎች እስር ቤቶች በመማቀቅ ላይ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን የህሊና እስረኞች ጉዳይ እጅግ ...
Read More »የግብጹ መሪ የአገሪቱን ዳኞች ሊያነገግሩ ነው
ህዳር ፲፯ (አስራ ሰባት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የግብጽ ፕሬዚዳንት ሙሀመድ ሙርሲ ባለፈው ሳምንት ያወጡትን አዲስ ድንጋጌ የተቃመው ግብጻውያን አደባባይ በመውጣት ተቃውሞአቸውን መግለጻቸውን ተከትሎ ነው ፕሬዘዳንቱ ከከፍተኛ ዳኞች ጋር ለመነጋገርና ችግሩን ለመፍታት ቃል የገቡት። ፕሬዚዳንቱ ያወጡት ህግ ዳኞች እርሳቸው የሚያወጡትን ህግ እንዳይቀለብሱ የሚያስጠነቀቅ ነው። ይህን ድንጋጌ የተቃወሙ ዳኞች ህዝቡን ለተቃውሞ ጠርተዋል። ያልተጠበቀ ተቃውሞ የገጠማቸው አዲሱ ፕሬዚዳንት ውሳኔው በዲሞክራሲአዊ መንገድ የተመረጡትን ...
Read More »ከሁለት ልጆቿ ጋር የቤት እመቤቷን ገድለዋል የተባሉ የቅርብ ዘመዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ
ህዳር ፲፯ (አስራ ሰባት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በሻሸመኔ ከተማ ሀይማኖት ደሳለኝ የተባለች የቤት እመቤት ባለፈው ሀሙስ ማንነቱ ባልታወቀ ግለሰብ በተኛችበት ከሁለት ልጆቿ ጋር በመጥረቢያ ተቆራርጣ የእናትየውና የልጆቹ ምላሶች ተቆርጠውና አይናቸውም ወጥቶ መገደላቸውን መዘገባችን ይታወሳል። ከፖሊስ ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው በግድያው ከተያዙት መካከል የቤት እመቤቷ እናት አንዷ ናቸው። እናትየው በልጃቸው ላይ ሲዝቱ እንደነበር መታወቁ፣ በለቅሶው ጊዜም አርፍደው መምጣታቸውንና ከሌሊቱ ስድስት ሰአት ላይ ...
Read More »የሰማዕቱ የአቡነ ጴጥሮስ ሐውልት ለባቡር ሀዲድ ግንባታ ሲባል ይፈርሳል መባሉ ከፍተኛ ህዝባዊ ቁጣ ቀሰቀስ
ህዳር ፲፭ (አስራ አምስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-መንግስት በበኩሉ ሐውልቱ ለደህንነቱ ሲል ከተነሳ በሁዋላ ወደነበረበት ስፍራ ይመለሳል እያለ ነው። በአዲስ አበባ ውስጥ ሊሠራ በታቀደ የ ከተማ ውስጥ የባቡር ሀዲድ ሥራ ምክንያት የዓፄ ምኒልክና የአቡነ ጴጥሮስ ሐውልት ሊፈርሱ የመቻላቸው ወሬ አስቀድሞ የሾለከው ፤ለምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ቅርበት ካላቸው ምንጮች ነው። እነዚህ የዘርፉ ሙያተኞች በ አምስት ዓመቱ የልማትና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መሰረት በ አዲስ አበባ ...
Read More »