Amsterdam

በአፋርና አማራ ክልል ድንበር ላይ በተፈጠረው ግጭት የሰዎች ህይወት እያለፈ ነው

በአፋርና አማራ ክልል ድንበር ላይ በተፈጠረው ግጭት የሰዎች ህይወት እያለፈ ነው (ኢሳት ዜና ግንቦት 16 ቀን 2010 ዓ/ም) በአፋርና በአማራ ክልል አቅራቢያ በደቡብ ወሎ አካባቢ ሰሞኑን የተቀሰቀሰው ግጭት የበርካታ ዜጎችን ህይወት እየቀጠፈ መሆኑን መረጃዎች ያሳያሉ። ሁለቱ ክልሎች ችግሮቻቸውን በውይይት እንደፈቱ በመገናኛ ብዙሃን ተናግረው የነበረ ቢሆንም፣ ግጭቱ እንደገና አገርሽቶ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ዜጎች ህይወታቸው አልፏል። በግጭቱ ዙሪያ የሁለቱ ክልል ባለስልጣናት እስካሁን ...

Read More »

በዘጠኝ ወራት ውስጥ የቆዳ ውጤቶችን ለውጭ ገበያ አቅርቦ 181 ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ዶላር ዕቅድ ቢያዝም ማግኘት የተቻለው 99 ሚሊዮን ዶላር ብቻ ነው ተባለ።

በዘጠኝ ወራት ውስጥ የቆዳ ውጤቶችን ለውጭ ገበያ አቅርቦ 181 ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ዶላር ዕቅድ ቢያዝም ማግኘት የተቻለው 99 ሚሊዮን ዶላር ብቻ ነው ተባለ። (ኢሳት ዜና ግንቦት 16 ቀን 2010 ዓ/ም) ይህም ከተያዘው ዕቅድ የተሳካው ግማሽ ያህሉ ብቻ መሆኑን የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲት ዩት የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ ፍሪደሞ አመልክተዋል። ዕቅዱን ማሳካት ያልተቻለበት ዋነኛ ምክንያት የቆዳና ሌጦ ጥራት አለመሻሻሉ ...

Read More »

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሰሜን ኮሪያው አቻቸው ጋር ለመገናኘት የያዙትን ፕሮግራም ሰረዙ።

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሰሜን ኮሪያው አቻቸው ጋር ለመገናኘት የያዙትን ፕሮግራም ሰረዙ። (ኢሳት ዜና ግንቦት 16 ቀን 2010 ዓ/ም) በደቡብ ኮሪያ ሸምጋይነት ነበር የሁለቱ ባላንጣ ሀገር መሪዎች ዶናልድ ትራምፕና ኪም ዮንግ አን ለመጀመሪያ ጊዜ በሚቀጥለው ሰኔ ወር አጋማሽ ላይ እንደሚገናኙ ሲጠበቅ የቆዬ ቢሆንም፣ ፒዮንግያንግ አንዳንድ ተጨማሪ ቅድመ ሁኔታዎችን ለመቀበል ፈቃደኛ አለመሆኗ እና በቅርቡ ያወጣችው ቁጣ አዘል መግለጫ ዋሽንግተንን ቅውር ...

Read More »

በቴፒ በሚካሄደው ተቃውሞ በርካታ ንብረት ወደመ

በቴፒ በሚካሄደው ተቃውሞ በርካታ ንብረት ወደመ (ኢሳት ዜና ግንቦት 15 ቀን 2010 ዓ/ም) በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ በሾንጋ ግቢ ውስጥ ከሴት ተማሪዎች መደፈር ጋር ተያይዞ የተፈጠረው ተቃውሞ ወደ ሚዛን አማን ከተማ ተዛምቶ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ ከፍተኛ ንብረት መዘረፉንና መውደሙን የአካባቢው ነዋሪዎች ገልጸዋል። የግቢው ውሃ በሚጠፋበት ጊዜ ሴት ተማሪዎች ውሃ ለመቅዳት ወንዝ ሲወርዱ በአካባቢው ጎረምሶች በተደጋጋሚ እንደሚደፈሩ፣ ትናንት ደግሞ ሁለት ወንዶች ...

Read More »

ህወሃት ጄ/ል ሳሞራ የኑስን በጄ/ል ሳዕረ መኮንን ለመተካት ግፊት እያደረገ ነው

ህወሃት ጄ/ል ሳሞራ የኑስን በጄ/ል ሳዕረ መኮንን ለመተካት ግፊት እያደረገ ነው (ኢሳት ዜና ግንቦት 15 ቀን 2010 ዓ/ም) በኢህአዴግ ውስጥ እየተካሄደ ያለውን ሹም ሽር ተከትሎ ለረጅም አመታት የጦር ሃይሎች ኢታማዦር ሹም ሆነው የቆዩትን ጄ/ል ሳሞራ የኑስን በጄ/ል ሰዓረ መኮንን ለማስተካት ህወሃት ግፊት እያደረገ መሆኑን ምንጮች ገልጸዋል። በትግራይ ብሄርተኝነት ጽንፍ አቋም አላቸው የሚባሉት ጄ/ል ሰዓረ ኢታማዦር ሹም ሆነው የሚሾሙ ከሆነ፣ በኦህዴድና ...

Read More »

በአማራ ክልል የመማሪያ መጽሃፍት ላይ የሚደረገው ተጽዕኖ መቀጠሉ እንዳሳዘናቸው የትምህርት ባለሙያዎች ገለጹ፡፡

በአማራ ክልል የመማሪያ መጽሃፍት ላይ የሚደረገው ተጽዕኖ መቀጠሉ እንዳሳዘናቸው የትምህርት ባለሙያዎች ገለጹ፡፡ (ኢሳት ዜና ግንቦት 15 ቀን 2010 ዓ/ም) በዚህ ዓመት ለሶስተኛ ክፍል ተብሎ በአዲስ መልክ በተዘጋጃው የሂሳብ መማሪያ መጽሃፍ ላይ ሆን ተብሎ የትግርኛ ማብራሪያ መለጠፉ በክልሉ መምህራንና ተማሪዎች ላይ ተጽዕኖ ለመፍጠር መሆኑን ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከአሁን በፊት በብሄራዊ ፈተናዎች ላይ ተከስቶ የነበረው ስህተት፣የክልሉ መስህብ ቦታ ስለሆነው የራስ ዳሸን ተራራ መገኛ ...

Read More »

በደቡብ አፍሪቃ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የነብሮ ገዳዮችና አስገዳዮች ለፍርድ እንዲቀርቡ በተቃውሞ ሰልፍ ጠየቁ።

በደቡብ አፍሪቃ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የነብሮ ገዳዮችና አስገዳዮች ለፍርድ እንዲቀርቡ በተቃውሞ ሰልፍ ጠየቁ። (ኢሳት ዜና ግንቦት 15 ቀን 2010 ዓ/ም) በደቡብ አፍሪቃ ለተቸገሩ ወገኖቹ ቀድሞ በመድረስ የሚታወቀው ገዛኸኝ ገብረመሰቀል ወይም ነብሮ በኢትዮጵያውያኑ ዘንድ እንደ አለኝታና መከታ የሚታይ ተወዳጅ ሰው ነው።ሜይል ኤንድ ዘጋርዲያን-ህልፈቱን ተከትሎ ባጠናቀረው ሰፊ ሀተታ እንዳስነበበው። ይህ ሀገር ወዳድ የቁርጥ ቀን ልጅ የዛሬ ወር አካባቢ ነበር በቅጥረኞች የመገደሉ ዜና የተሰማው። ...

Read More »

የህወሃት ጄኔራሎች የኢትዮ-ሶማሊ ክልል የአገር ሽማግሌዎችን እያስፈራሩ ነው

የህወሃት ጄኔራሎች የኢትዮ-ሶማሊ ክልል የአገር ሽማግሌዎችን እያስፈራሩ ነው (ኢሳት ዜና ግንቦት 14 ቀን 2010 ዓ/ም) አቶ አብዲ ኢሌ በኢትዮ-ሶማሊ ህዝብ ላይ እየፈጸመ ያለውን ለከት የለሽ የሰብአዊ መብት ጥሰት በመቃወም፣ የፕሬዚዳንቱን ከስልጣን መነሳት ለመጠየቅ ከክልሉና ከውጭ የተሰባሰቡ ኢትዮጵያውያን፣ አቤቱታቸውን ለፌደራል ባለስልጣናት ለማቅረብ አዲስ አበባ መገኘታቸውን ተከትሎ የህወሃት ጄኔራሎችና ነባር የድርጅቱ አመራሮች ወደ አገር ሽማግሌዎች ቤት በመሄድ ዛቻና ማስፈራሪያ እያስተላለፉ መሆኑን ምንጮች ...

Read More »

በረከት ስምዖን ህወሃትን ለመታደግ እየተንቀሳቀሱ ነው ተባለ

በረከት ስምዖን ህወሃትን ለመታደግ እየተንቀሳቀሱ ነው ተባለ (ኢሳት ዜና ግንቦት 14 ቀን 2010 ዓ/ም) ዶ/ር አብይ አህመድ ጠ/ሚኒስትር ሆኖ መመረጡን ያልተቀበሉት አቶ በረከት ስምዖን፣ ከህወሃት ጋር በመሆን የእነ ዶ/ር አብይንና ለማን ቡድን ለመምታት እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኝ ምንጮች ገልጸዋል። በኢሃዴግ ውስጥ ያላቸው ተቀባይነት እየተመናመነ የመጣው አቶ በረከት፣ በድርጅት አባልነት ከተመዘገቡበት ብአዴን ይልቅ ከህወሃት ጋር ጥምረት በመፍጠር እርሳቸውና በህወሃት ዙሪያ የሚገኙ ጓደኞቻቸው የሚቆጣጠሩትን ...

Read More »

ኢትዮጵያ በሆላንድ ኢምባሲ ልትከፍት ነው

ኢትዮጵያ በሆላንድ ኢምባሲ ልትከፍት ነው (ኢሳት ዜና ግንቦት 14 ቀን 2010 ዓ/ም) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ምንጮች እንደገለጹት ኢትዮጵያ ሆላንድ ዘ ሄግ ከተማ ላይ ኢምባሲ ለመክፈት በዝግጅት ላይ ናት። የቀድሞው የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት አባይ ወልዱ በምባሳደርነት ተሹመው እንደሚመጡ ታውቋል። አቶ አባይ ከህወሃት ሊ/መንበርነትና ከትግራይ ክልል ርዕሰ ብሄርነት ከተነሱ በሁዋላ በአምባሳደርነት እንደሚሾሙ የታወቀ ቢሆንም፣ የት አገር እንደተመደቡ አልታወቀም ነበር። የውጭ ጉዳይ ምንጮች ...

Read More »