Amsterdam

ዶ/ር አብይ አህመድ መከላከያና ፌደራል ፖሊስ ችግር ባለባቸው አካቢዎች ጣልቃ እንዲገቡ አዘዙ

ዶ/ር አብይ አህመድ መከላከያና ፌደራል ፖሊስ ችግር ባለባቸው አካቢዎች ጣልቃ እንዲገቡ አዘዙ ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 9 ቀን 2010 ዓ/ም )ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ትዕዛዝ የሰጡት በሁለቱ ክልሎች አዋሳኝ ድንበር እየተባባሰ የመጣውን ግጭት ተከትሎ ነው። በቅርቡ በሶማሊ ክልልና ኦሮምያ ክልል ታጣቂዎች መካከል በተካሄደው ውጊያ በርካታ ዜጎች ተገድለዋል። ጦርነቱ በከባድ መሳሪያዎች ሳይቀር የታጀበ መሆኑ ብዙ ዜጎችን ስጋት ላይ ጥሏቸው ነበር። ይህን ተከትሎ ...

Read More »

የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቄ ላለፉት ሦስት ቀናት በኢትዮጵያ ያደረጉትን ጉብኝት አጠናቀው ዛሬ ወደ አስመራ ተመልሰዋል።

የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቄ ላለፉት ሦስት ቀናት በኢትዮጵያ ያደረጉትን ጉብኝት አጠናቀው ዛሬ ወደ አስመራ ተመልሰዋል። ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 9 ቀን 2010 ዓ/ም )የኤትራው መሪ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት ከሃያ ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።የኢትዮ-ኤርትራን የድንበር ግጭት ተከትሎ ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በሀገራቱ መካከል ውጥረት ነግሶ ቆይቷል። ይህን ውጥረት ለማርገብ ሟቹ መለስ ዜናዊም ሆኑ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ከመቶ ጊዜ ...

Read More »

በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ለዶ/ር አብይ አህመድ የሚደረገው ድጋፍ እንደቀጠለ ነው

በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ለዶ/ር አብይ አህመድ የሚደረገው ድጋፍ እንደቀጠለ ነው ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 9 ቀን 2010 ዓ/ም )እሁድ እለት በሰሜን ሸዋ ዞን በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አረርቲ ከተማ ላይ ህዝቡ 1500 ሜትር እርዝመት ያለው ሰንደቃላማ በመያዝ የዶ/ር አብይ አህመድ አስተዳደር እየወሰደ ላለው አወንታዊ እርምጃ ድጋፉን ገልጿል። በዚህ የድጋፍ ሰልፍ ላይ የወረዳ አስተዳዳሪው አቶ በጋሻው ተክሉ “አጥፍቻለሁና ይቅር በሉኝ” ብለው ህዝቡን ...

Read More »

በዚገም ወረዳ በተነሳ ግጭት ወጣቶች ጉዳት ደረሰባቸው

በዚገም ወረዳ በተነሳ ግጭት ወጣቶች ጉዳት ደረሰባቸው ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 9 ቀን 2010 ዓ/ም )በአዊ ዞን በዚገም ወረዳ በጉምዝና በአገው ብሄረሰብ ተወላጆች መካከል ተነስቶ በነበረው ግጭት ከሁለቱም በኩል 9 ሰዎች መሞታቸውን ተከትሎ ህዝቡን ለማወያየት የመጡ 4 የዞን አመራሮች፣ ህዝቡ ከክልል አመራር ካልመጣና አጠቃላይ የወረዳውን ችግር ካላወያየን በሚል አመራሮቹን ለ3 ቀናት ያክል አስሮ ለፖሊስ በአደራ መልክ ያስረከበ ሲሆን፣ የታሰሩት አመራሮች ...

Read More »

የራያ ህዝብ የማንነትና የራስ አስተዳደር ጥያቄ ጊዚያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ መሰረተ

የራያ ህዝብ የማንነትና የራስ አስተዳደር ጥያቄ ጊዚያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ መሰረተ ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 9 ቀን 2010 ዓ/ም ) ኮሚቴው ለኢሳት በላከው መግለጫ፣ የራያ ህዝብ ማንነቱ እውቅና እንዲያገኝ እና መሰረታዊ የሆኑት ሰብኣዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶቹን እንዲከበሩ፣ የራያ ህዝብ ራሱ በሚፈቅደዉ መልኩ ተደረጅቶ ራሱን በራሱ እንዲያስተደደር ብሎም ፖለቲካዊና ምጣኔ ሀብታዊ መብቶቹ እንዲከበሩለት፣የራያ ህዝብ ከታሪካዊ፣ ስንልቦናዊና ባህለዊ ትስስር እንዲሁም ከማህበራዊ መስተጋብር አንጻር ከወሎ ...

Read More »

የለውጥ ጸር የሆኑ ሃይሎች በኦሮምያ ላይ ጦርነት መክፈታቸውን አቶ አዲሱ አረጋ ተናገሩ

የለውጥ ጸር የሆኑ ሃይሎች በኦሮምያ ላይ ጦርነት መክፈታቸውን አቶ አዲሱ አረጋ ተናገሩ ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 6 ቀን 2010 ዓ/ም ) የኦሮምያ ክልል የገጠር የፖለቲካና ድርጅት ጉዳይ ሃላፊ የሆኑት አቶ አዲሱ አረጋ በፌስቡክ ገጻቸው ላይ ባወጡት ጽሁፍ፣ የለውት ጸር የሆኑ ሃይሎች ኦሮሞ ከባድ መስዋትነት ከፍሎ ያስመዘገበውን ድል ለማኮላሸትና ለመቀልበስ ከምንጊዜውም በላይ እየተንቀሳቀሱ ነው ብለዋል። እነዚህ ሃይሎች ድላችንን ዋጋ ቢስ ለማድረግና ...

Read More »

በቂሊንጦ እስር ቤት የሚገኙ እስረኞች የተቃውሞ ድምጻቸውን አሰሙ

በቂሊንጦ እስር ቤት የሚገኙ እስረኞች የተቃውሞ ድምጻቸውን አሰሙ ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 6 ቀን 2010 ዓ/ም ) ከአርበኞች ግንቦት7 እና ከሌሎችም የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር በተያያዘ እስረኞች ፍትህ እንዲሰጣቸው በመጠየቅ ከትናንት ሃሙስ ምሽት ጀምሮ ተቃውሞውዋቸውን እያሰሙ ነው። እስረኞቹ፣ ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች ተፈተው እያለ እንዲሁም በስማቸው የተከሰሱባቸው የፖለቲካ ድርጅቶች አሸባሪዎች እንዳልሆኑ በፓርላማ ውሳኔ ተላልፎ በሚገኝበት ሰዓት እነሱ አሸባሪ ተብለው መከሰሳቸው ፍትሃዊ እንዳልሆነ ...

Read More »

የኤርትራው መሪ ቅዳሜ አዲስ አበባ እንደሚገቡ መንግስት አስታወቀ

የኤርትራው መሪ ቅዳሜ አዲስ አበባ እንደሚገቡ መንግስት አስታወቀ ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 6 ቀን 2010 ዓ/ም ) የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አህመድ ሽዴ እንደተናገሩት ቅዳሜ የሚገቡት አቶ ኢሳያስ አፈወርቂ በአዲስ አበባና በሃዋሳ የስራ ጉብኝት ያካሂዳሉ። የሁለቱ አገራት መሪዎች በሚሊኒየም አዳራሽ ተገኝተው የሁለቱን አገራት ሰላም እንደሚያበስሩ ሃላፊው ተናግረዋል። ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የሃዋሳ የኢንዱስትሪ ፓርክንም ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። ዶ/ር አብይ አህመድ ኤርትራን ...

Read More »

በቅርቡ ከደኢህዴን ሊቀመንበርነት ስልጣናቸውን የለቀቁት አቶ ሽፈራው ሽጉጤ አምባሳደር ሆነው ተሾሙ

በቅርቡ ከደኢህዴን ሊቀመንበርነት ስልጣናቸውን የለቀቁት አቶ ሽፈራው ሽጉጤ አምባሳደር ሆነው ተሾሙ ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 6 ቀን 2010 ዓ/ም ) የህወሃት የደቡብ ክንፍ ቀኝ እጅ ተደርገው የሚቆጠሩት አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ከግርብና እና የእንስሳት ሃብት ሚኒስትር ቦታቸው ለቀው በአምባሳደርነት ተሹመዋል። የግለሰቡ ከማእከላዊ ስልጣን መልቀቅ ህወሃት በደቡብ ክልል ያላትን ስልጣን እንደሚያሳጣት ዘጋቢያችን ገልጿል። ከሽፈራው ሽጉጤ በተጨማሪ የአዲስ አበባ ከንቲባ የሆኑት አቶ ድሪባ ...

Read More »

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት በለንደን ከፍተኛ ተቃውሞ ገጠማቸው

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት በለንደን ከፍተኛ ተቃውሞ ገጠማቸው ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 6 ቀን 2010 ዓ/ም ) እንግሊዝን በመጎብኘት ላይ የሚገኙት ፕ/ት ዶናልድ ትራምፕ የህጻን ምስላቸውን ከፍ አድርገው በያዙ ተቃዋሚዎች ሲወገዙ ውለዋል። አብዛኞቹ ሰልፈኞች ፕሬዚዳንት ትራምፕ ስደተኞችን በተመለከተ የሚከተሉትን ፖሊሲዎች አውግዘዋል። እንግሊዝ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ያላትን ህብረት ማቋረጡዋን በተመለከተ ፕሬዚዳንቱ በአንድ ቀን ልዩነት እርስ በርስ የሚጣረስ ንግግር መናገራቸው የመገናኛ ብዙሃን የትኩረት አቅጣጫ ...

Read More »