በተሰጣቸው ግዳጅ የተበሳጩ የናይጀሪያ መከላከያ አባላት በአውሮፕላን ማረፊያ ለረዥም ሰዓታት በመተኮስ ተቃውሟቸውን እየገለጹ ነው። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 06 ቀን 2010 ዓ/ም ) በጸጥታ ማስከበር ሥራ ላይ የተሰማሩ የናይጀሪያ ወታደሮች በድጋሚ የተሰጣቸውን ግዳጅ በመቃወም ከትናንት እሁድ ጀምሮ ጥይት ወደላይ እየተኮሱ ነው። የሰራዊቱ አባላት ጥይታቸውን ሽቅብ እያርከፈከፉ ያሉት በሰሜናዊቷ የናይጀሪያ ከተማ በማይዱግሪ አውሮፕላን ማረፊያ ነው። የተቃውሟቸው ምክንያትም ወደ ግንባር በመዝመት ከቦኮሀራም ...
Read More »Amsterdam
የሶማሊ ልዩ ሃይል አባላት በኦሮምያ ክልል ወረዳዎች ላይ ጥቃት ለመፈጸም ቢሞክሩም ሳይሳካላቸው ቀረ
የሶማሊ ልዩ ሃይል አባላት በኦሮምያ ክልል ወረዳዎች ላይ ጥቃት ለመፈጸም ቢሞክሩም ሳይሳካላቸው ቀረ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 04 ቀን 2010 ዓ/ም ) ትናንት ነሃሴ 3 ቀን 2010 ዓም በምስራቅ ሃረርጌ መዩ ወረዳ ላይ በህዝቡ ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ሞክረው በአካባቢው ህዝብና በኦሮምያ ፖሊስ ጥረት ከሽፏል። ተመሳሳይ ሙከራ ቁምቢ ወረዳ ላይ ተካሂዶ የነበረ ቢሆንም፣ ይህኛውም ጥቃት ሳይሳካ ቀረ። የሶማሊ ልዩ ሃይል አባላት ...
Read More »ሰመጉ በሰሜን እና ደቡብ ወሎ ዞን ከህዳር 24 እስከ የካቲት 4 ቀን 2010 ዓ.ም 17 ሰላማዊ ዜጎች በፀጥታ ሃይሎች በግፍ መገደላቸውን አስታወቀ
ሰመጉ በሰሜን እና ደቡብ ወሎ ዞን ከህዳር 24 እስከ የካቲት 4 ቀን 2010 ዓ.ም 17 ሰላማዊ ዜጎች በፀጥታ ሃይሎች በግፍ መገደላቸውን አስታወቀ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 04 ቀን 2010 ዓ/ም ) በአማራ ክልል በሰሜን እና ደቡብ ወሎ ዞን በሰላማዊ ዜጎች ላይ የተፈፀመውን ኢሰብዓዊ የመብት ጥሰቶች አስመልክቶ ሰመጉ በ145ኛው ልዩ መግለጫው፣ ከህዳር 24 እስከ የካቲት 4 ቀን 2010 ዓ.ም በሰሜን ወሎ ...
Read More »በሽብር ወንጀል ተከሰው በቅርቡ ከእስር የተፈቱት ሰራተኞች ወደ ስራቸው መመለስ አለመቻላቸውን ተናገሩ
በሽብር ወንጀል ተከሰው በቅርቡ ከእስር የተፈቱት ሰራተኞች ወደ ስራቸው መመለስ አለመቻላቸውን ተናገሩ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 04 ቀን 2010 ዓ/ም ) በአማራ ክልል ነዋሪ የሆኑ ሃሳባቸውን በመግለጻቸው በሽብርተኝነትና በተለያዩ ወንጀሎች ታስረው በእስር ቤት ውስጥ ከፍተኛ ስቃይ ከደረሰባቸው በሁዋላ ከእስር የተፈቱት የመንግስት ሰራተኞች፣ ቀድሞ ወደ ነበሩበት የስራ ቦታ መመደብ ባለመቻላቸው ለችግር መደረጋቸውን ለኢሳት ተናግረዋል። በአርበኞች ግንቦት7 ስም ተከሶ 5 አመታት ከ6 ...
Read More »ሃረር ከተማ በቆሻሻ የተነሳ ወረርሽኝ ያሰጋታል ተባለ
ሃረር ከተማ በቆሻሻ የተነሳ ወረርሽኝ ያሰጋታል ተባለ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 04 ቀን 2010 ዓ/ም ) በሃብሊና በኦህዴድ መካከል ያለውን አለመግባባት ተከትሎ የከተማው ቆሻሻ ይደፋበት የነበረው በከር የሚባለው አካባቢ ላይ ቄሮዎች ቆሻሻ እንደማይደፋ በመከልከላቸው ምክንያት በከተማው ያለው ቆሻሻ መብዛት ለበሽታ እየዳረጋቸው ነው። ወኪላችን እንደገለጸው መንግስት ቆሻሻውን ወስዶ መድፋት ባለመቻሉ ቆሻሻው ከተማ ውስጥ እንዲከበር ሆኗል። በተለይ ትልቁ የገበያ ማእከል በሆነው ሸዋበር ...
Read More »የጅግጅጋ ነዋሪዎች በቤተክርስቲያን ተጠልለው የሚገኙና የተቸገሩ ወገኖችን ለመርዳት ጥረት ቢጀምሩም ከአቅማቸው በላይ መሆኑን ተናገሩ
የጅግጅጋ ነዋሪዎች በቤተክርስቲያን ተጠልለው የሚገኙና የተቸገሩ ወገኖችን ለመርዳት ጥረት ቢጀምሩም ከአቅማቸው በላይ መሆኑን ተናገሩ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 03 ቀን 2010 ዓ/ም ) ኢሳት በስልክ ያነጋገራቸው የሶማሊ ክልል ተወላጆች በክልላቸው በተፈጠረው ድርጊት በእጅጉ እንዳሳዘናቸውና ድርጊቱም በጥቂት የአብዲ ኢሌ ደጋፊዎች የተፈጸመ እንጅ የከተማዋን ነዋሪዎች እንደማይመለከት ገልጸዋል። ጥቃት የተፈጸመባቸውን ወገኖች ቤታቸው አስጠልለው ያዳኑት አቶ ሽኔ፣ አቶ አብደ ኢሌ ቤተክርስቲያናትን ጨምሮ መቃጠል ያላበቸውን ...
Read More »በዳውሮ ዞን ተርጫ ከተማ በተነሳው ተቃውሞ 5 ሰዎች ተገደሉ ፖሊሶች እርምጃውን የወሰዱት ሰሞኑን የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ ነው።
በዳውሮ ዞን ተርጫ ከተማ በተነሳው ተቃውሞ 5 ሰዎች ተገደሉ ፖሊሶች እርምጃውን የወሰዱት ሰሞኑን የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ ነው። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 03 ቀን 2010 ዓ/ም ) ወጣቶች በሰንገጢ ቀበሌ 280 ሄክታር መሬት ይዞ የሚገኘውን ኢንቨስተር መሬት በመውረር < እኛ መሬት አጥተን ለአንድ ግለሰብ ይህን ያክል መሬት ሊሰጥ አይገባም” በማለታቸው ተቃውሞው መቀስቀሱ ታውቋል። በተርጫ ከመንገድ ስራ ድርጅት ጋር በተያያዘ የክልሉ የመገናኛ ...
Read More »አዲሱ የአዲስ አበባ ከንቲባ ካቢኔያቸውን ሊያዋቅሩ ነው
አዲሱ የአዲስ አበባ ከንቲባ ካቢኔያቸውን ሊያዋቅሩ ነው ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 03 ቀን 2010 ዓ/ም ) ነሃሴ 4 ቀን 2010 ዓም አዲሱ የአዲስ አበባ ከንቲባ አቶ ታከለ ኡማ አዲስ ካቢኔ ሊዋቅሩ መሆኑን ምንጮች ገልጸዋል። 17 በሚሆኑ የቢሮ ሃላፊነት ቦታዎች የካቢኔ አባላት በቀጥታ እንደሚሾሙ ሲጠበቅ፣ ከተማዋን እንደፈለጉ ሲመሩ የነበሩት የአዲስ አበባ የኢህአዴግ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ተወልደ ወ/ጻዲቅ በደቡብ ክልል የድርጅት ሃላፊው ...
Read More »በቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካ ያለው የዘር መድልኦ ይበልጥ እየተባባሰ መምጣቱ ተነገረ፡፡
በቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካ ያለው የዘር መድልኦ ይበልጥ እየተባባሰ መምጣቱ ተነገረ፡፡ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 03 ቀን 2010 ዓ/ም ) በቅርቡ የኢሳት ቴሌቪዥን “በቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካ አመራሮች ዘንድ የሚሰራውን የተጠናከረ የሙስና አሰራር አጋልጠዋል” በማለት የተጠረጠሩ የሌላ ብሄር ተወላጅ የድርጅቱን ሰራተኞች ከኃላፊነት በማውረድ አሰራሩን ሚስጥራዊ ለማድረግ ይበልጥ እየሰራ መሆኑን ውስጥ አዋቂዎች ተናግረዋል፡፡ የኢሳት ቴሌቪዥን ዜና ከተሰማ በኋላ ከፍተኛ መደናገጥ ውስጥ ...
Read More »በጅግጅጋና በሌሎችም የሶማሊ ክልሎች የሚገኙ ዜጎች አሁንም የድረሱንል ጥሪ እያሰሙ ነው
በጅግጅጋና በሌሎችም የሶማሊ ክልሎች የሚገኙ ዜጎች አሁንም የድረሱንል ጥሪ እያሰሙ ነው ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 02 ቀን 2010 ዓ/ም ) በጅግጅጋ በሚካኤል ቤተክርስቲያን ተጠልለው የሚገኙ፣ በደገሃቡር በፖሊስ ጽ/ቤት እንዲሁም በቀብሪደሃር በመከላከያ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ ዜጎች አሁንም የድረሱን ጥሪ እያሰሙ ነው። በጅግጅጋ አንጻራዊ ሰላም መስፈኑን ነዋሪዎች ቢናገሩም፣ የምግብና የውሃ ችግር አሁንም ከፍተኛ ችግር ሆኖባቸዋል። በደጋሃቡር ደግሞ የመከላከያ ሰራዊት ባለመግባቱ የክልሉ ልዩ ...
Read More »