በሰሞኑ የጅግጅጋ ግጭት በአብዲ ኢሌይ ኃይላት የተከፈተባቸውን ጥቃት በመሸሽ ሀረር ከተማ ውስጥ ተጠልለው የነበሩ በመቶ የሚቆጠሩ ተፈናቃዮች ወደ ጅግጅጋ ተመለሱ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 15 ቀን 2010 ዓ/ም ) የኢሳት ወኪል ከሥፍራው እንደዘገበው ፣ተፈናቃዮቹ ወደ ጅግጅጋ እንዲመለሱ የተደረገው ከተማው በመረጋጋቱና የአካባቢው ሰላም ወደ ቀድሞው ሁኔታ በመመለሱ ነው። በአብዲ ኢሌይ ሲመሩ የቆዩት የልዩ ኃይል አባላት በፈጸሙት ጥቃት ከአርባ በላይ ሰዎች መገደላቸውና ...
Read More »Amsterdam
የተጀመረው ሰላም እንዲቀጥል ካስፈለገ በስሜት መነዳት እንዲቆም አመራሩ የአሰራር ሂደቱን ማስተካከል አለበት ተባለ
የተጀመረው ሰላም እንዲቀጥል ካስፈለገ በስሜት መነዳት እንዲቆም አመራሩ የአሰራር ሂደቱን ማስተካከል አለበት ተባለ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 15 ቀን 2010 ዓ/ም ) የተለያዩ መድረኮች ሲካሄዱ በህብረተሰቡ ሚቀርቡ ጥያቄዎችን በመከታተል ምላሽ አለመሰጠቱ ፣በወጣቱ ዘንድ በስሜት የመነዳት ሁኔታ እንዲከሰት እያደረገ መሆኑን ሰሞኑን በባህር ዳር ከተማ በተካሄደ ህዝባዊ ውይይት ላይ ተገልጿል። ህብረተሰቡን ወደ ከፍተኛ ንዴትና ስሜት ውስጥ የሚያስገባው የአመራሩ ቸልተኝነት እንደሆነ የሚናገሩት አስተያዬት ...
Read More »ከሆሊስቲክ ፈተና ጋር በተያያዘ አድማ ያደረጉ ተማሪዎች ታገዱ
ከሆሊስቲክ ፈተና ጋር በተያያዘ አድማ ያደረጉ ተማሪዎች ታገዱ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 15 ቀን 2010 ዓ/ም ) በባህርዳር ዩኒቨርስቲ ቴክኖሎጂ ፋኩልቲ ከሆሊስቲክ ወይም ከማጠቃለያ ፈተና ጋር በተያያዘ ተማሪዎች የጀመሩትን አድማ ተከትሎ ሰኔ 7 ቀን 2010ዓ.ም ከግቢ መባረራቸው የሚታወስ ሲሆን፣ ሰሞኑን ከታማኝ ምንጮች የወጣው መረጃ እንደሚያመለክተው ባለፈው ዓመት ሶስተኛ ዓመት የነበሩ የቴክኖሎጂ ፋኩልቲ ተማሪዎች በዚህ ዓመት ትምህርት እንዳይከታተሉ የእግድ ውሳኔ እንደተላለፈባቸው ...
Read More »በቀጣዩ የህወኃት ጉባኤ፣ ለውጡን የማይደግፈው ቡድን ስልጣን ላይ ከወጣ በሀገሪቱ ሰላም አይኖርም” ሲሉ ጀነራል ጻድቃን ገብረተንሳይ አስጠነቀቁ ።
በቀጣዩ የህወኃት ጉባኤ፣ ለውጡን የማይደግፈው ቡድን ስልጣን ላይ ከወጣ በሀገሪቱ ሰላም አይኖርም” ሲሉ ጀነራል ጻድቃን ገብረተንሳይ አስጠነቀቁ ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 14 ቀን 2010 ዓ/ም ) የቀድሞው ኢታማዦር ሹም በወቅቱ ሀገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ከአዲስ አድማስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣በክልሉ በትግራይ ወጣቶችና ምሁራን ዘንድ ከመቼውም ጊዜ በላይ የለውጥ ጥያቄዎች እየተሰሙ መምጣታቸውን በመጠቆም፣ ይሑንና ሕዝቡ የለውጡ አጋር እንዳይሆን በህወኃት አመራሮች ተጠፍንጎ ...
Read More »በኦሮሞ ነጻነት ግንባር-ኦነግ ስም የሚደረጉ ህገ ወጥ ድርጊቶች ድርጅቱን እንደማይወክል የኦነግ ቃል አቀባይ ገለጹ።
በኦሮሞ ነጻነት ግንባር-ኦነግ ስም የሚደረጉ ህገ ወጥ ድርጊቶች ድርጅቱን እንደማይወክል የኦነግ ቃል አቀባይ ገለጹ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 14 ቀን 2010 ዓ/ም ) ቃል አቀባዩ አቶ ቶሌራ አደባ ኦነግ ሰላም ለማወክ እንደማይንቀሳቀስ በመጥቀስ፤ በክልሉ አንዳንድ ቦታዎች የሚታዩ ህገወጥ ድርጊቶች ግንባሩን እንደማይወክሉ አረጋግጠዋል። “ኦነግ የኦሮሞን ህዝብ ሰላም እና ደህንነት ለማደፍረስ ሳይሆን ህዝቡን ከስጋት እና ሮሮ በማውጣት” ነው የሚሠራው ያሉት ቃል አቀባዩ፤ ...
Read More »በኢትዮጵያ እና ኤርትራ እርቅ ዙሪያ የአርበኞች ግንቦት ሰባት አመራሮች ሚና ጉልህ ድርሻ እንደነበረው የንቅናቄው ዋና ጸሀፊ ታጋይ አንዳርጋቸው ጽጌ ገለጹ።
በኢትዮጵያ እና ኤርትራ እርቅ ዙሪያ የአርበኞች ግንቦት ሰባት አመራሮች ሚና ጉልህ ድርሻ እንደነበረው የንቅናቄው ዋና ጸሀፊ ታጋይ አንዳርጋቸው ጽጌ ገለጹ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 14 ቀን 2010 ዓ/ም ) አቶ አንዳርጋቸው ይህን የገለሱት በዋሽንግተን ዲሲ በተደረገ ታላቅ ስብሰባ ላይ የኤርትራ መንግስት የነጻነት ትግሉን በማገዝ በኩል ላደረገው ድጋፍና ውለታ ምስጋና ባቀረቡበት ጊዜ ነው። አንዳንድ ወገኖች ኤርትራና ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ ወደ ...
Read More »የጋምቤላ ወጣቶች ወይም በእነሱ አባባል ዳልዲሞች ከዶክተር አብይ አሕመድ ጋር መነጋገር እንፈልጋለን ሲሉ ጥሪ አቀረቡ።
የጋምቤላ ወጣቶች ወይም በእነሱ አባባል ዳልዲሞች ከዶክተር አብይ አሕመድ ጋር መነጋገር እንፈልጋለን ሲሉ ጥሪ አቀረቡ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 14 ቀን 2010 ዓ/ም ) ወጣቶቹ ዛሬ በተለይ ለኢሳት እንደገለጹት በአሁኑ ወቅት ክልሉል እያስተዳደረ ያለው አካል ላይ ላዩን የለውጡ ደጋፊ በመምሰል፤ ከአዲሱ የዶክተር አብይ አስተዳደር ጋር መደመራቸውን በይፋ የሚገልጹ ወጣቶችን ማሰር ጀምሯል። ወጣቶቹ ወይም ዳልዲሞቹ ሰሞኑን በጋምቤላ ተሳብሰበው ባወጡት መግለጫ፤ በሕወሓት ...
Read More »በአዲስ አበባ ከጊዜ ወደ ጊዜ የተቃውሞ ሰልፎች የሚያደርጉ አካላት እየጨመሩ መጥተዋል።
በአዲስ አበባ ከጊዜ ወደ ጊዜ የተቃውሞ ሰልፎች የሚያደርጉ አካላት እየጨመሩ መጥተዋል። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 11 ቀን 2010 ዓ/ም ) የዶክተር አብይ አስተዳደር መጥቶ አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከተነሳ ወዲህ ተደጋጋሚ ሰልፎች እየተደረጉ ሲሆን፤ ፖለቲከኞች በሽግግር ጊዜ እንዲህ ያሉ ክስተቶች የሚጠበቁ ናቸው ይላሉ። በአፈና ውስጥ ያለፈ ሕዝብ ትንሽ ነጻነት እንደተሰማው ሲቆጥር የዚህ ዓይነት ክስተቶች መብዛታቸው አይገርምም የሚሉት ፖለቲከኞች፣አስፈላጊው እና ትኩረት የሚያስፈልገው ...
Read More »የብሄረ አማራ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) ከወረዳ ጀምሮ በርካታ አመራሮቹን እያነሳ መሆኑን ተከትሎ በክልሉ አለመረጋጋት እንዳይከተሰት ጥንቃቄ ይደረግ ዘንድ ተጠየቀ።
የብሄረ አማራ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) ከወረዳ ጀምሮ በርካታ አመራሮቹን እያነሳ መሆኑን ተከትሎ በክልሉ አለመረጋጋት እንዳይከተሰት ጥንቃቄ ይደረግ ዘንድ ተጠየቀ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 11 ቀን 2010 ዓ/ም ) በድርጅቱ ውስጥ ያሉ የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት ብአዴን በአሁኑ ወቅት በሁሉም ወረዳዎች የአመራር ለውጦችን እያደረገ ሲሆን፣ የለውጡ እንቅፋት ናቸው ተብለው የተለዮ ዋነኛ አመራሮቹንም ለመቀየር ዝግጅቶች አጠናቋል። ከደሴ ከ30፣ከሀይቅ ከ30፣ከኮምቦልቻ ከ40 በላይ አመራሮች በአዲስ ...
Read More »ኢትዮጵያና ሱዳን በጋራ ድንበራቸው ላይ ከሁለቱ አገራት የተውጣጣ ጥምር ጦር ለማሰማራት መስማማታቸውን መንግስታዊ መገናኛ ብዙሀን ዘገቡ።
ኢትዮጵያና ሱዳን በጋራ ድንበራቸው ላይ ከሁለቱ አገራት የተውጣጣ ጥምር ጦር ለማሰማራት መስማማታቸውን መንግስታዊ መገናኛ ብዙሀን ዘገቡ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 11 ቀን 2010 ዓ/ም ) ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር በገበሬዎች መካከል ግጭቶች ሲከሰቱ መቆየታቸው ይታወሳል። አሁን በድንበሮቻቸው ላይ ከሁለቱም ሀገራት የተውጣጣ ጦር ለማሰማራ የወሰኑት ፣ የሁለቱአገራት ጦር ኢታማዦር ሹሞች ትላንትናው ካርቱም ላይ ተገናኝተው ከመከሩ በኃላ ነው። በድንበር አካባቢ የሚሰፍረው ...
Read More »