መጋቢት ፲፮ (አስራ ስድስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በማእከላዊ እስር ቤት ውስጥ የሚገኙ ከተለያዩ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ተይዘው የታሰሩ ሙስሊም የዩኒቨርሰቲ ተማሪዎች ፣ ቤተሰቦቻቸው ያሉበትን ቦታ ባለማወቃቸው በቀለብ እና በልብስ እጦት እየተቸገሩ ነው። በመቶዎች የሚቆጠሩ ሙስሊም ተማሪዎችና መምህራን ታስረው እንደሚገኙ ለማወቅ የተቻለ ሲሆን ፣ ብዙዎቹ ቶርች ( አሰቃቂ ድብደባ) ተፈጽሞባቸዋል። በአሁኑ ጊዜ የረባ ምግብ አጥተው በመሰቃየት ላይ የሚገኙት ተማሪዎች ልብሶቻቸው በላያቸው ...
Read More ».የኢሳት አማርኛ ዜና
ሜድሮክ ወርቅ እና ሌሎችም የሼክ አላሙዲ ድርጅቶች የታክስ ጥያቄ ተነሳባቸው
መጋቢት ፲፮ (አስራ ስድስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ለመንግስት ቅርበት ያለው ሪፖርተር ጋዜጣ እንደዘገበው በኢትዮጵያ ውስጥ ከህወሀት ኩባንያ ከሆነው ኢፈርት በመቀጠል ሁለተኛ የሆነው የሼክ ሙሀመድ አላሙዲ ንብረት ሚድሮክ ኢትዮጵያ ለመንግስት መክፈል የነበረበትን ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ የታክስ ክፍያ አላስገባም። ኩባንያው ከሚያስታድራቸው ሆቴሎች ጋር በተያያዘ 632 ሚሊዮን ብር እዳ እንዳለበት ጋዜጣው ዘግቧል። ሚድሮክ ገንዘቡን በአንድ ወር ውስጥ እንዲያስገባ ትእዛዝ እንደደረሰው የኩባንያውን ...
Read More »የአማራ ክልል ተወላጆች የተባረሩት በህገወጥ መንገድ ስለገቡ ነው በማለት ባለስልጣናት ተናገሩ
መጋቢት ፲፮ (አስራ ስድስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ለዓመታት በቤንሻንጉል ክልል ይኖሩ የነበሩ የአማራ ክልል ተወላጆች ፦“በሕገወጥ መንገድ ስለገቡ ወደመጡበት መመለስ አለባቸው” ተብለው ከይዞታቸው መፈናቀላቸውን አዲስ አድማስ ዘገበ። በሚኖሩበት አካባቢ የእርሻ ቦታ በማጣታቸው የተሻለ ሥራ ለመፈለግ ከ1997 ዓ.ም ጀምሮ ከአማራ ክልል ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያሶ ወረዳ በመሄድ ኑራቸውን ሲመሩ የቆዩ በርካታ ሰዎች በወረዳው ባለሥልጣናትና ፖሊሶች፤ ሰብአዊ መብታቸው ተጥሶ ከቀያቸው ...
Read More »ኢህአዴግ 9ኛ ጉባኤውን በባህርዳር ጀመረ
መጋቢት ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-“በመለስ አስተምህሮዎች ጠንካራ ድርጅትና የልማት ሀይሎች ንቅናቄ ለህዳሴያችን በሚል” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ጉባኤ ዋና አላማ ከአቶ መለስ ዜናዊ ሞት በሁዋላ እየተዳከመና በውስጥ ሽኩቻ እየታመሰ የመጣውን ኢህአዴግን መልሶ ማጠንከር ነው። ግንባሩ በስልጣን ሽኩቻ የሚታመሱት አባላቱ ድርጅቱ የመጣበትን ጉዞ መለስ ብለው እንዲያስታወሱ የሚያደርግ ተውኔት አዘጋጅቶ አሳይቷል። ኢህአዴግ ደርግን ለመጣል ያሰላፈውን ታሪክ፣ የብሄር ብሄረሰቦችን ...
Read More »የኢትዮጵያ ጦር ከሶማሊያ ለቆ ሊወጣ ነው
መጋቢት ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የኢትዮጵያ ጦር ሰሞኑን ሁድሩ ከምትባለዋ የሶማሊያ ከተማ መልቀቁን ተከትሎ ባይደዋንና ሌሎች አካባቢዎችን በመተው ሙሉ በሙሉ ከሶማሊያ ሊወጣ ይችላል የሚለው መላምት አይሏል። የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ ሀይል የኢትዮጵያ ጦር አገሪቱን ለቆ ከወጣ የአልሸባብን ጦር ለመቋቋም እንደማይችል እየተነገረ ነው። የህብረቱ የሰላም አስከባሪ ሀይል አዛዥ የሆኑት አንድሪው ጉቲ ህብረቱ ሀይሉን እየገመገመ መሆኑን ተናግረዋል። አልሸባብ የኢትዮጵያ ...
Read More »ደቡብ ሱዳን ሰሜን ሱዳን ከአወዛጋቢው ከተማ ጦሩዋን አላስወጣችም ስትል ከሰሰች
መጋቢት ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የአገሪቱ የመከላከያ ሚኒሰትር ጆን ኑዩዎን እንደገለጡት በአዲስ አበባ በተፈረመው ስምምነት መሰረት፣ ደቡብ ሱዳን ጦሩን ሙሉ በሙሉ ከአወዛጋቢው የድንበር አካባቢ ብታወጣም ሰሜን ሱዳን ግን ጦሩዋን እስካሁን አላንቀሳቀሰችም። ሚኒሰትሩ በአካባቢው የሰፈረው የተመድ የሰላም አስከባሪ ሀይል ሱዳን ጦሩዋን ለምን እንዳለስወጣች መጠየቅ አለበት ብለዋል። በሁለቱ አገሮች መካከል የተነሳው ውዝግብ ከዛሬ ነገ መቋጫ ያገኛል ተብሎ ቢጠበቅም እስካሁን ...
Read More »በደቡብ ክልል ለአቤቱታ የመጡ ዜጎች ታገቱ
መጋቢት ፲፫ (አስራ ሦስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የተለያዩ የመብት ጥያቄዎችን ለመጠየቅ በደቡብ ክልል በቁጫ ወረዳ ለአቤቱታ የወጡ ከ1000 ያላሱ ሰዎች በፖሊስ ታግተው መዋላቸውን የአካባቢው ሰዎች ለኢሳት ተናግረዋል። ከፍትህ ፣ ከመልካም አስተዳዳር እና ከመብት ጋር በተያያዘ በርካታ ጥያቄዎችን ላለፉት 8 አመታት ሲያቀርቡ የቆዩት የቁጫ ወረዳ ነዋሪዎች ፣ 7 ወኪሎቻቸው መታሰራቸውን በመቃወም ትናንት አቤቱታ ለማቅረብ ሲሰባሰቡ በፌደራል ፖሊሶች ታግተዋል። የታሰሩና ድበደባ ...
Read More »በአንዋር መስኪድ ከፍተኛ የጸጥታ ጥበቃ መካሄዱ ታወቀ
መጋቢት ፲፫ (አስራ ሦስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በዛሬው እለት በአንዋር መስጊድ ከስግደት በሁዋላ የተለመደው መንግስትን የመቃወም ትይንት ይካሄዳል ብሎ የሰጋው ኢህአዴግ በርካታ የአዲስ አበባ፣ የፌደራል ፖሊሶችን እና የደህንነት ሀይሎችን ቢያሰማራም ህዝቡ ስግደቱን አካሂዶ በሰላም ተበትኖአል። ፖሊሶች ተቃውሞ ይደረጋል የሚል መረጃ በማግኘታቸው በርካቶች የአድማ በታኝ ልብሶችን ለብሰው በትልልቅ መኪኖች ውስጥ ሆነው ትእዛዝ ይጠብቁ እንደነበር የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ገልጿል። ከትናትን ማታ ...
Read More »ኢህአዴግ ከ700 በላይ የጎዳና ተዳዳሪዎችን ሰብስቦ ቅስቀሳ አደረገ
መጋቢት ፲፫ (አስራ ሦስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ትናንት ሀሙስ መጋቢት 12 ቀን 2005 ዓም የኢህአዴግ መንግስት ከ740 በላይ የጎዳና ላይ ተዳዳሪዎችን ስድስት ኪሎ በሚገኘው ስብሰባ ማእከል ለአንድ ሙሉ ቀን በመሰብሰብ በመጪው የአዲስ አበባና አካባቢ ምርጫ ኢህአዴግን እንዲመርጡ ቀስቅሷል። ለእያንዳንዱ ተሳታፊ 100 ብር ከመስጠት በተጨማሪ የምሳ፣ የቡና እና የሻሂ ግብዣም አድርጓል። የጎዳና ተዳዳሪዎች ትናንት 2፡30 ላይ ነጭ ቲሸርት ለብሰው እና ...
Read More »በኢትዮጵያ 8 በመቶ የሚሆኑ ህጻናት ብቻ ንጽህናቸው እንደሚጠበቅላቸው ዩኒሴፍ አስታወቀ
መጋቢት ፲፫ (አስራ ሦስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ድርጅቱ የአለም የውሀ ቀንን ምክንያት በማድረግ ባወጣው መግለጫ በኢትዮጵያ ከአምስት አመት በታች ያሉ ህጸናት በአብዛኛው ከውሀ ንጽህና ጋር በተያያዘ እንደሚሞቱ ገልጿል። በኢትዮጵያ የዩኔሴፍ የአስቸኳይና የመስክ ጥናት ቡድን ሀላፊ የሆኑት ሳንጃይ ዊስኬራ ሲናገሩ ” ቁጥሮችን ስንጠቅስ ትክክለኛውን የህጻናትን ፊት ማየት አለብን፣ አንዳንድ ጊዜ በትልልቅ ቁጥሮች ላይ እናተኩራለን፣ ከእነዚህ ትልልቅ ቁጥሮች ጀርባ ስለሚያልቁት ሰዎች ...
Read More »