Amsterdam

የአማራ ክልል ፖሊስ አባላት “አድልዎ ተፈጽሟል” በማለት አድማ መጀመራቸውን ተሰማ

የአማራ ክልል ፖሊስ አባላት “አድልዎ ተፈጽሟል” በማለት አድማ መጀመራቸውን ተሰማ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 06 ቀን 2010 ዓ/ም) ፖሊሶቹ አድማውን የሚያደርጉት ቢሮአቸው ውስጥ ያለ ስራ በመቀመጥ መሆኑን የፖሊስ ምንጮች ገልጸዋል። የአድማው መነሻ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አባላት የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ እንደማይሰጣቸው መታወቁን ተከትሎ ነው። የከተማው አስተዳደር የልዩ ሃይል እና የፖሊስ አባላት መሬት እንደሚሰጣቸው ከገለጸ በሁዋላ፣ ረዳት ኮሚሽነር ደስዬ ደጀኔ ለከተማ ...

Read More »

በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ሳምንት ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ጭማሪ በመፈጠሩ ሸማቾች መቸገራቸውን ተናገሩ

በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ሳምንት ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ጭማሪ በመፈጠሩ ሸማቾች መቸገራቸውን ተናገሩ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 06 ቀን 2010 ዓ/ም) ላለፉት ሶስት ዓመታት አገዛዙን በማውገዝ የተነሳውን ሕዝባዊ እምቢተኝነት ተከትሎ በመላው አገሪቱ የዋጋ ጭማሪና የኑሮ ውድነት በከፋ ሁኔታ እየተባባሰ መጥቷል። በተለይም መዲናዋ አዲስ አበባ በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ በሸቀጦች ላይ እጥፍ የዋጋ ጭማሪና የገበያ መቀዛቀዝ መፈጠሩን የገዥው ፓርቲ ልሳን የሆነው ...

Read More »

የነዳጅ አቅርቦት እቅባን ተከትሎ ወታደሮች የነዳጅ ቦቴዎችን ለማጀብ ተገደዋል

የነዳጅ አቅርቦት እቅባን ተከትሎ ወታደሮች የነዳጅ ቦቴዎችን ለማጀብ ተገደዋል (ኢሳት ዜና ማጋቢት 05 ቀን 2010 ዓ/ም) ቄሮ የጠራው የነዳጅ አቅርቦትን የማስተጓጎል አድማ አጠቃላይ የነዳጅ አቅርቦቱን እንቅስቃሴ እንደገታው የሚደርሱን መረጃዎች ያመለክታሉ። በአሁኑ ሰዓት ነዳጅ ከጅቡቲም ሆነ ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ ለማጓጓዝ የሚደፍሩ ሾፌሮች በመጥፋታቸው ወታደሮች መኪኖችን አጅበው ለማስገባት ሙከራ ቢያደርጉም፣ ዛሬም እንቅስቃሴው ተስተጓጉሎ መዋሉን የደረሰን መረጃ ያመለክታል። በአዲስ አበባ ዛሬም የነዳጅ እጥረት ...

Read More »

ወደ ኬንያ የተሰደዱ በሺህዎች የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ሞያሌ ነዋሪዎች በወታደሮች የደረሰባቸውን ግፍ ተናገሩ

ወደ ኬንያ የተሰደዱ በሺህዎች የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ሞያሌ ነዋሪዎች በወታደሮች የደረሰባቸውን ግፍ ተናገሩ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 05 ቀን 2010 ዓ/ም) እንደ ኬንያው ኔሽን ዘገባ ከ8ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ትናንት ማክሰኞ ማርሳቢት ተብላ በምትጠራው የኬንያ ከተማ የገቡ ሲሆን፣ ከመኖሪያ ቤታቸው ተገደው እንዲወጡ መደረግን ጨምሮ በወታደሮች የተፈጸመባቸውን ግፍ ተናግረዋል። መንግስታቸው በንጹሀን ዜጎች ላይ ወታደራዊ እርምጃ መውሰድ በመጀመሩ ሀገራቸውን ለመልቀቅ መገደዳቸውን ነዋሪዎቹ ገልጸዋል። ኮማንድ ...

Read More »

በሽንሌ ዞን የትጥቅ ትግል እንቅስቃሴ ተጀምሯል በሚል ወጣቶች ተይዘው ታሰሩ

በሽንሌ ዞን የትጥቅ ትግል እንቅስቃሴ ተጀምሯል በሚል ወጣቶች ተይዘው ታሰሩ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 05 ቀን 2010 ዓ/ም) ምንጮች እንደገለጹት በሶማሊ ክልል በሺኒሌ ዞን የትጥቅ ትግል እንቅስቃሴ የተጀመረ ሲሆን፣ ይህንን ተከትሎ የተወሰኑ ወጣቶች ተይዘው ታስረዋል። 90 በመቶ የሚሆነው የአገሪቱ የወጪ ንግድ በዚህ አቅጣጫ የሚካሄድ በመሆኑ ፣ በአካባቢው የሚካሄደው ትግል በአገሪቱ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ላይ ተጽዕኖ እንደሚፈጠር ከጉዳዩ ጋር ቅርበት ያላቸው ምንጮች ይገልጻሉ። ...

Read More »

በአዲስ አበባ ብቻ ዋጋ ጨምራችሁዋል በሚል ከ 4 ሺ በላይ ሱቆች ታሸጉ

በአዲስ አበባ ብቻ ዋጋ ጨምራችሁዋል በሚል ከ 4 ሺ በላይ ሱቆች ታሸጉ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 05 ቀን 2010 ዓ/ም) የአዲስ አበባ መስተዳደር ንግድ ቢሮ ምክትል ኃላፊን ጠቅሶ ሪፖርተር እንደዘገበው የዋጋ ጭማሪ አድርገዋል የተባሉ 4 ሺ 22 ሱቆች የታሸጉ ሲሆን፣ 7 ሺ ሱቆች የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ፣ 8 ሺ የሚሆኑት ደግሞ የቃል ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል። የዋጋ ጭማሪው ከውጭ ምንዛሬ እጥረትና ከአቅርቦት እጥረት ጋር የተያያዘ ...

Read More »

በአዲስ አበባ አሽከርከሪዎች የነዳጅ ማደያዎችን አጨናንቀው ዋሉ

በአዲስ አበባ አሽከርከሪዎች የነዳጅ ማደያዎችን አጨናንቀው ዋሉ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 04 ቀን 2010 ዓ/ም) ቄሮ ለአንድ ሳምንት የጠራውን ነዳጅ አቅርቦት እቀባ ተከትሎ በአዲስ አበባ ነዳጅ ለመቅዳት የፈለጉ አሽከርከሪዎች ማደያዎችን አጨናንቀው ታይተዋል። ቄሮ ነዳጅ በሚያመላልሱ ቦቴዎች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ ካስጠነቀቀ በሁዋላ፣ በአገሪቱ የነዳጅ እጥረት ሊፈጠር ይችላል ብለው የሰጉ አሽከርካሪዎች፣ ነዳጅ ማደያዎችን አጨናንቀው ታይተዋል። ምንም እንኳ እስካሁኑ ሰአት ድረስ በነዳጅ ማመላለሻ መኪኖች ...

Read More »

የሶማሊው ክልል መሪ አቶ አብዲ ሙሃመድ ከቀብሪበያህ ብቻ በመቶዎች የሚቆጠሩ የዲያስፖራ ቤተሰብ አባላትን አሰረ።

የሶማሊው ክልል መሪ አቶ አብዲ ሙሃመድ ከቀብሪበያህ ብቻ በመቶዎች የሚቆጠሩ የዲያስፖራ ቤተሰብ አባላትን አሰረ። (ኢሳት ዜና ማጋቢት 04 ቀን 2010 ዓ/ም) እርምጃው የተወሰደው በውጭ ያሉ የዲያስፖራ አባላት በቅርቡ በሚካሄደው የሶህዴፓ ስብሰባ ላይ እንዲገኙ ለማስገደድና ለፕሬዚዳንቱ ድጋፋቸውን እንዲያሳዩ ለማስገደድ ነው። ከታሰሩት መካከል የ90 ዓመት አዛውንት ሳይቀር ይገኙበታል። በርካታ ወላጆች መታሰራቸውን ተከትሎ፣ ህጻናት ቀንና ሌሊት በጸሃይና በብርድ እንዲቀጡ እየተደረገ ነው። ምንጮች እንደገለጹት ...

Read More »

የአገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ ተመልክቶ የቀረበው እቅድ ተቃውሞ ገጠመው

የአገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ ተመልክቶ የቀረበው እቅድ ተቃውሞ ገጠመው (ኢሳት ዜና ማጋቢት 04 ቀን 2010 ዓ/ም) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ያለው አባተ፣ የተወካዮች ምክር ቤት ም/አፈጉባኤ ወ/ሮ ሽታዬ ምናለ፣ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አማኑኤል አብርሃም ፣ አቶ አጽብሐ አረጋዊ ፣ የሰብአዊ መብት ዳይሬክተር ዶ/ር አዲሱ ገብረእግዚአብሔር በተገኙበት የወቅቱን የሀገሪቱን ሁኔታ ተመልክቶ በአገዛዙ የቀረበው ስምንት ነጥቦችን የያዘው የእቅድ ዝርዝር ተቃውሞ አጋጥሞታል። በስብሰባው ...

Read More »

በእስር ላይ የሚገኙ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የኢንጅነሪንግ ተማሪዎች በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ

በእስር ላይ የሚገኙ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የኢንጅነሪንግ ተማሪዎች በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 04 ቀን 2010 ዓ/ም) የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን መስፋፋትና የመሬት ቅርምት በመቃወማቸው ብቻ ከሚማሩበት ዲላ ዩኒቨርሲቲ ከታሰሩ ተማሪዎች ውስጥ የተወሰኑት ቢፈቱም ቀሪዎቹ አስታዋሽ አጥተው ለከፍተኛ ችግር መጋለጣቸውን ተናገሩ። በዲላ ዩኒቨርሲቲ ኢንጅነሪንግ ፋኩልቲ ተማሪ የሆኑት ወየቻ ታምሩ፣ ወሰኑ ገረመው፣ ዮሃንስ ፉርጋሳ፣ ገዳ ገመቹ፣ ኢዮብ ሙሊሳ እና ...

Read More »