Amsterdam

በይርጋጨፌ ትናንት በነበረው ግጭት ቤቶች ተቃጠሉ

በይርጋጨፌ ትናንት በነበረው ግጭት ቤቶች ተቃጠሉ (ኢሳት ዜና ሰኔ 6 ቀን 2010 ዓ/ም) በጉጂና በጌዲዮ ብሄረሰቦች መካከል የተነሳውን ግጭት ተከትሎ አንዳንድ የደኢህአዴን አመራሮች ያሰማሯቸው የአካባቢው ባለስልጣናት “እኛ ተረጋግተን ሳንኖር እናንተ በእኛ ቦታ መኖር አትችሉም” በሚል የአካባቢውን ወወጣቶች አደራጅተው በጉራጌ፣ በአማራና በሌሎች ብሄረሰቦች ላይ ጥቃት እንዲፈጸም ማድረጋቸውን የአካባቢው ተወላጆች ገልጸዋል። ትናንት ምሽት የተለያዩ ሰዎች ቤቶች የተቃጠሉ ሲሆን ዛሬ፣ ብዙዎቹ የንግድ ድርጅቶቻቸውን ...

Read More »

በባህርዳር ዩኒቨርስቲ ከሆሊስቲክ ፈተና ጋር በተያያዘ ተማሪዎች የጀመሩትን አድማ ተከትሎ ፖሊሶች በተማሪዎች ላይ ድብደባ ፈጸሙ

በባህርዳር ዩኒቨርስቲ ከሆሊስቲክ ፈተና ጋር በተያያዘ ተማሪዎች የጀመሩትን አድማ ተከትሎ ፖሊሶች በተማሪዎች ላይ ድብደባ ፈጸሙ (ኢሳት ዜና ሰኔ 6 ቀን 2010 ዓ/ም) ካለፈው ሰኞ ጀምሮ በምህንድስና ግቢ የሚማሩ ተማሪዎች የጀመሩት አድማ ዛሬም ቀጥሎ የዋለ ሲሆን፣ የልዩ ሃይል አባላት ወደ ተማሪዎች ግቢ በመግባት ድብደባ ፈጽመዋል። አንዳንድ የተጎዱ ተማሪዎች ወደ ህክምና ጣቢያዎች ተወስደዋል።የፖሊስና መከላከያ ሃይሎች ተማሪዎችን ከግቢ ለማስወጣት በአጥር ዘለው ሲገቡ የአይን ...

Read More »

ከ4 ቢሊዮን ብር በላይ የተመደበለት ሜቴክ የሚሰራው የመልካ ሰዲ ሃይል ማመንጫ ባለበት መቆሙ ታወቀ

ከ4 ቢሊዮን ብር በላይ የተመደበለት ሜቴክ የሚሰራው የመልካ ሰዲ ሃይል ማመንጫ ባለበት መቆሙ ታወቀ (ኢሳት ዜና ሰኔ 6 ቀን 2010 ዓ/ም) ሜቴክ የሚሰራው ከ4 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የመልካ ሰዲ የእንፋሎት የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከማጠናቀቂያ ጊዜው 2 ዓመት ቢዘገይም እስካሁን የተሰራው ከ25 በመቶ እንደማይበልጥ መረጃዎች አመለከቱ። ፕሮጀክቱን የብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) በዋና ተቋራጭነት እንዲሁም ግሬስ ኢንጂነሪንግ በንጹስ ተቋራጭነት፣ ...

Read More »

በሃዋሳ ከተማ የጨምበለላን በዓል ተከትሎ ግጭት ተነሳ

በሃዋሳ ከተማ የጨምበለላን በዓል ተከትሎ ግጭት ተነሳ (ኢሳት ዜና ሰኔ 5 ቀን 2010 ዓ/ም) በተለያዩ ደማቅ ዝግጅቶች የሚከበረው የሲዳማ ማህበረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል ፣ ጨምበለላ፣ በአዋሳ ከተማ በሚከበርበት ወቅት ያልታሰበ ግጭት ተነስቷል። በግጭቱ የተገደሉ ሰዎች መኖራቸውን ነዋሪዎች ይገልጻሉ። ከተማዋ በታጠቁ ሀይሎች ተሞልታለች። ሲዳማ ወጣቶች በባህላዊ ዜማ በቡድን በቡድን ሆነው እየዘመሩ ተቃውሞአቸውን ቢያሰሙም፣ ባለ ቀይ መለዮ ወታደሮች በዱላ እና በሰደፍ እየደበደቡ ...

Read More »

በአማሮ ወረዳ ትናትን በነበረው ግጭት የሰዎች ህይወት አለፈ

በአማሮ ወረዳ ትናትን በነበረው ግጭት የሰዎች ህይወት አለፈ (ኢሳት ዜና ሰኔ 5 ቀን 2010 ዓ/ም) ከድንበር ማካከለል ጋር በተያያዘ በጉጂና በኮሬ ማህበረሰቦች መከካል የተጀመረውና ለአንድ አመት የዘለቀው ግጭት ደም አፋሳሽ ሆኖ የቀጠለ ሲሆን፣ ከአማሮ በኩል ከዶርባዴ ቀበሌ ልዩ ስሙ በርበሬ ከሚባል አካባቢ አንድ አርሶአደር ሲቆስል፣ ምንም እርምጃ አልወሰዱም በሚል ህዝቡ ተቃዉሞ ያስነሳባቸው ሁለት የመከላከያ አባላትም ሲጎዱ፣ አንደኛው ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበት ...

Read More »

በሶማሊ የአገር ሽማግሌዎች ላይ የሚደርሰው ወከባ ጨምሯል

በሶማሊ የአገር ሽማግሌዎች ላይ የሚደርሰው ወከባ ጨምሯል (ኢሳት ዜና ሰኔ 5 ቀን 2010 ዓ/ም) የህወሃት ታጣቂዎች የአብዲ አሌን አገዛዝ በመቃወም ለፌደራል መንግስቱ አቤቱታ ለማሰማት በተንቀሳቀሱ የአገር ሽማግሌዎች ላይ አሁንም ዛቻና ማስፈራሪያ እያሰሙ ነው። ዛሬ 10 አሮ አብዲ አሌን የሚቃሙ የክልሉ ተወላጆች በታጣቂዎች ታፍነው መወሰዳቸውን የአነጋገርናቸው የክልሉ ተዋላጆች ገልጸዋል። በሌላ በኩል ደግሞ ሼክ አብዲ ዱብ እና ሼክ አብዲ ቡሉህ የተባሉ የሶማሊ ...

Read More »

በባህርዳር ዩኒቨርስቲ የሆሊስቲክ ፈተና አንፈተንም ያሉ የምህንድስና ተማሪዎች ተቃውሞ አሰሙ

በባህርዳር ዩኒቨርስቲ የሆሊስቲክ ፈተና አንፈተንም ያሉ የምህንድስና ተማሪዎች ተቃውሞ አሰሙ (ኢሳት ዜና ሰኔ 4 ቀን 2010 ዓ/ም) ተማሪዎቹ ተቃውሞ ያሰሙት ለ2011 ዓም የሆልስቲክ ፈተና ተፈታኞች የወጣውን ማስታወቂያ በመቃወም ነው። የቴክኖሊጂ ተቋሙ ባወጣው ማስታወቂያ፣ ማንኛውም ተማሪ ከሆልስቲክ ፈተና በፊት የሚሰጡትን ሁሉንም የት/ት አይነቶች ሳያጠናቅቅ ፈተናውን መውሰድ የማይችል መሆኑን እንዲሁም ማለፊያ ውጤት 50 እና ከዚያ በላይ ያመጣ ተማሪ ብቻ ወደ ኢንተርንሽፕ መውጣት ...

Read More »

በሃረር የቆሰሉት ሰዎች ቁጥር 9 ደረሰ

በሃረር የቆሰሉት ሰዎች ቁጥር 9 ደረሰ (ኢሳት ዜና ሰኔ 4 ቀን 2010 ዓ/ም) በሃረር ከተማ ሃኪም ወረዳ ለኢንቨስተር የተሰጠውን መሬት አርሶአደሮች አናሳጥርም በማለታቸው 9 ሰዎች በልዩ ሃይል አባላት በተተኮሰ ጥይት ቆስለዋል። ህዝቡ ተቃውሞውን በማሰማቱ ቦታው እንዳይታጠር አስደርጓል። በተቃውሞው የክልሉ ፕሬዚዳንት እህት ያሰራቸው ፎቅ ቤት በድንጋይ ተመቷል።። በአብዛኛው የኦሮሞ ተወላጆች የሚኖሩባቸው ሶፊ ፣ ድሬ ጠያራና የረር ወረዳዎች የሃረሪ ክልል መብታቸውን ሊያስከብርላቸው ...

Read More »

የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ ተመሰረተ

የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ ተመሰረተ (ኢሳት ዜና ሰኔ 4 ቀን 2010 ዓ/ም) በርካታ የክልሉ ተወላጆች በተገኙበት በባህርዳር ከተማ ሙሉአለም አዳራሽ በደመቀ ስነስርዓት የተመሰረተው የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (ኢብን) የአማራን ህዝብ “ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የማረጋገጥ እና በተለያዩ አካባቢዎች የክልሉ ህዝብ ላይ እየደረሱ ያሉ ጥቃቶችን የመከላከል ዓላማ ይዞ “ መነሳቱን አሳውቋል። የፓርቲው ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ አማራው ሌሎች ወገኖችን በማስተባበር የአገሪቱን ነጻነት ማስከበሩን ...

Read More »

በርካታ ኢትዮጵያውያን ዛሬም በእስር ቤት እየተሰቃዩ ነው

በርካታ ኢትዮጵያውያን ዛሬም በእስር ቤት እየተሰቃዩ ነው (ኢሳት ዜና ሰኔ 4 ቀን 2010 ዓ/ም) ዶ/ር አብይ ጠ/ሚኒስትር ሆነው ከተሾሙበት ጊዜ አንስቶ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ፣ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ አቶ አንዷለም አራጌ፣ ጄ/ል ተፈራ ማሞን፣ አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ ሌሎችም በርካታ የህሊና እስረኞች የተፈቱ ቢሆንም፣ አሁንም ቁጥራቸው ቀላል የማይባል እስረኞች በእስር ቤት እየተሰቃዩ ነው። ዛሬም ፍትህ ተነፍጓቸው በእስር ላይ ከሚገኙት መካከል ላለፉት ...

Read More »