Amsterdam

ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጉ የጌዲዮ ተወላጆች በከፍተኛ ችግር ውስጥ ወድቀዋል

ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጉ የጌዲዮ ተወላጆች በከፍተኛ ችግር ውስጥ ወድቀዋል (ኢሳት ዜና ሰኔ 14 ቀን 2010 ዓ/ም) ከምዕራብና ከምስራቅ ጉጂ ዞኖች የተፈናቀሉ ከ500,000 በላይ የሚሆኑ የጌዲዮ ተወላጆች በቂ የምግብ እርዳታ ያልተደረገላቸው በመሆኑ ለከፍተኛ ችግር ተዳርገው ይገኛሉ። ሰሞኑን በይርጋጨፌ ወረዳ አንድ የ65 ዓመት አባት በረሃብ ሕይወታቸዉ ማለፉን የአካባቢው ምንጮች ተናግረዋል። በመንግሥት በኩል የተሰጡት እርዳታዎች በቂ አለመሆናቸውን ነዋሪዎች ይናገራሉ። የደቡብ ክልል ባለስልጣናት በአካባቢው ...

Read More »

የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ገተርስ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ በመካከላቸው የነበረውን ውዝግብ ለመፍታት እና ወደ ሰላም ለመምጣት መስማማታቸውን አደነቁ።

የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ገተርስ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ በመካከላቸው የነበረውን ውዝግብ ለመፍታት እና ወደ ሰላም ለመምጣት መስማማታቸውን አደነቁ። (ኢሳት ዜና ሰኔ 14 ቀን 2010 ዓ/ም)ዋና ጸሀፊው የሁለቱ ሀገራት መሪዎች በመካከላቸውና በአጎራባች ሀገራት ጭምር ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የሚያስችል ስምምነት ለማምጣት እያደረጉ ያለውን ጥረትም አወድሰዋል።. ከዋና ጸሀፊው ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት የወጣው መግለጫ እንደሚለው፣ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ወደ ሰላማዊ መንገድ መመለሱ፣ ...

Read More »

የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቄ አንድ የልኡካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ እንደሚልኩ አስታወቁ

የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቄ አንድ የልኡካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ እንደሚልኩ አስታወቁ (ኢሳት ዜና ሰኔ 13 ቀን 2010 ዓ/ም) ፕሬዚዳንቱ ይህን የተናገሩት በየዓመቱ በሚከበረው የሰማዕታት መታሰቢያ ዝግጅት ላይ በቀጥታ የቴሌቭዥን ስርጭት ባደረጉት ንግግር ነው። ፕሬዚዳንቱ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚታየው ሁኔታ አዲስ ትብብር ለመመስረት ምቹ ነው ብለዋል። ህወሃት የውጭ ሃይሎችን አጀንዳ ለማራመድ ባደረገው ጥረት በሁለቱ አገራት መካከል ግጭት መቀስቀሱን የተናገሩት አቶ ኢሳያስ፣ ...

Read More »

የወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች የተለያዩ ጥያቄዎችን ለጠ/ሚኒስትሩ አቀረቡ

የወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች የተለያዩ ጥያቄዎችን ለጠ/ሚኒስትሩ አቀረቡ (ኢሳት ዜና ሰኔ 13 ቀን 2010 ዓ/ም) ዶ/ር አብይ አህመድ በተገኙበት ስብሰባ በርካታ ጥያቄዎች ተነስተዋል። “የጉራጌ ህዝብ የክልል ጥያቄ መልስ ያግኝ፣ የጉራጌ ምሁራንን ማግለል ለምን ተፈለገ? ጉራጌን ከንግድ አለም ለማስወጣት አሻጥር ሲፈጸምበት ደኢህዴን የት ነበር? በቀቢናና ጉራጌ ብሄረሰቦች መካካል ግጭት የቀሰቀሱት ለፍርድ ይቅረቡ” የሚሉ ጥያቄዎች ቀርበዋል። ዶ/ር አብይ ሰሞኑን በክልሉ ግጭት የቀሰቀሱ አካላት ...

Read More »

ዶክተር ዓቢይና የለውጥ ቡድናቸው ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጎን በመቆም በሚያደርጉት ትግል አብረናቸው መሆናችንን ልናረጋግጥላቸው እንወዳለን ሲል አርበኞች ግንቦት ሰባት ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ምላሽ ሰጠ።

ዶክተር ዓቢይና የለውጥ ቡድናቸው ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጎን በመቆም በሚያደርጉት ትግል አብረናቸው መሆናችንን ልናረጋግጥላቸው እንወዳለን ሲል አርበኞች ግንቦት ሰባት ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ምላሽ ሰጠ። (ኢሳት ዜና ሰኔ 13 ቀን 2010 ዓ/ም) “የሰለጠነ ፓለቲካ” የምንመርጠው፣ የምናውቀውና የምንመኘው የትግል ስልት ነው” በሚል ርዕስ አርበኞች ግንቦት ሰባት ዛሬ ባወጣው መግለጫ ፣ ዶክተር አብይ አህመድ ለምክር ቤት ያቀረቡትን የሥራ ዘገባ እና ከምክር ቤቱ አባላት ...

Read More »

በአርጎባና የኦሮሞ ብሔረሰብ ተወላጆች መሃከል በተፈጠረ ግጭት ሰላማዊ ዜጎች ላይ ጉዳት ደረሰ

በአርጎባና የኦሮሞ ብሔረሰብ ተወላጆች መሃከል በተፈጠረ ግጭት ሰላማዊ ዜጎች ላይ ጉዳት ደረሰ (ኢሳት ዜና ሰኔ 12 ቀን 2010 ዓ/ም) በሰሜን ሸዋ ዞን በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አሞራ ቤት ቀበሌ በአርጎባ ማህበረሰብ ተወላጆችና በፈንታሌ ወረዳ ውስጥ በሚኖሩ የከረዩ ማህበረሰቦች መካከል ከመሬት ጋር በተያያዘ በተነሳ ግጭት የሰዎች ህይወት አለፈ። ትናንት በነበረው ግጭት ቢያንስ የ5 ሰዎች ህይወት ማለፉንና 7 የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን የአካባቢው ...

Read More »

የወላይታ ህዝብ በህዝብ ላይ ለደረሰው ሞት የክልሉን መሪን ጨምሮ ሌሎች ባለስልጣናትን ተጠያቂ አደረገ

የወላይታ ህዝብ በህዝብ ላይ ለደረሰው ሞት የክልሉን መሪን ጨምሮ ሌሎች ባለስልጣናትን ተጠያቂ አደረገ (ኢሳት ዜና ሰኔ 12 ቀን 2010 ዓ/ም) ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ ሰሞኑን በሲዳማ እና በወላይታ የተነሳውን ግጭት ተከትሎ ዛሬ በጉታራ አዳራሽ የወላይታ ከተማ ነዋሪዎችን ባወያዩበት ወቅት ፣ ህዝቡ ግጭቱን ያስነሱት የደቡብ ክልል ባለስልጣናት ናቸው ብሎአል። ህዝቡ የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ደሴ ዳልኬ ከስብሰባ አዳራሽ እንዲወጡ ቢጠየቁም እርሳቸው ግን ስብሰባውን ...

Read More »

ለጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ የድጋፍ ሰልፍ ተዘጋጀ

ለጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ የድጋፍ ሰልፍ ተዘጋጀ (ኢሳት ዜና ሰኔ 12 ቀን 2010 ዓ/ም) ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድን ለመደገፍና ለማበረታታት የፊታችን ቅዳሜ በአዲስ አበባ ታላቅ ሕዝባዊ ሰልፍ ይደረጋል። አስተባባሪዎቹ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የሰልፉ አላማ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የወሰዷቸውን ጅምር የማሻሻያ ሀሳቦች ለመደገፍ፣ለማመስገንና ይበልጥ ለማበረታታት ነው። ከዚህ በተረፈ ሰልፉ የማንንም ፓርቲ አጀንዳ አያስተናግድም ብለዋል ከአስተባባሪዎቹ አንዱ የሆኑት አቶ ጉደታ ገላልቻ። በሀገሪቱ ህገ ...

Read More »

ጠ/ሚ አብይ አህመድ ግልጽነት የተሞባለትና በብዙዎች የተወደሱበትን የመጀመሪያ ሪፖርት አቀረቡ

ጠ/ሚ አብይ አህመድ ግልጽነት የተሞባለትና በብዙዎች የተወደሱበትን የመጀመሪያ ሪፖርት አቀረቡ (ኢሳት ዜና ሰኔ 11 ቀን 2010 ዓ/ም) ዶ/ር አብይ አህመድ ዛሬ ከፓርላማ አባላት ለተነሱ በርካታ ጥያቄዎች መልስ የሰጡ ሲሆን፣ ትንተናዎቻቸውና ገልጽነታቸው ንግግሩን በስሜት ያዳምጡ በነበሩ የማህበራዊ ሚዲያ ታዳሚዎች ዘንድ ተቀባይነት አግኝተዋል። ዶ/ር አብይ ከዚህ በፊት የነበሩ ሁለት ጠ/ሚኒስትሮች ያደርጉ እንደነበረው ከፓርላማ ወንበራቸው ላይ ሆነው ሳይሆን፣ ሚኒስትሮችና የመምሪያ ሃላፊዎች መልስ ሲሰጡ ...

Read More »

በለኩ በነበረው ጥቃት ከፍተኛ ውድመት ደረሰ

በለኩ በነበረው ጥቃት ከፍተኛ ውድመት ደረሰ (ኢሳት ዜና ሰኔ 11 ቀን 2010 ዓ/ም) ባለፈው ቅዳሜ ከሃዋሳ 25 ኪሜ ርቅት ላይ በምትገኘው ለኩ ከተማ ፣ የአብይ አህመድን አስተዳደር ያልተቀበሉ የደቡብ ክልል መሪዎች እንዳስነሱት በሚነገረው ግጭት በርካታ ጥፋት ደርሷል። የሲዳማ ወጣቶችን በማደራጀት በሌሎች ብሄሮች ላይ ጥቃት እንዲፈጸምባቸው የተደረገ ሲሆን፣ በርካታ የንግድ ቤቶች ወድመዋል። የአካባቢው የፖሊስ ሃይል ድርጊቱን በዝምታ መመልከቱን የአካባቢው ተወላጆች በጽኑ ...

Read More »