ግንቦት ፲፱(ዘጠኝ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:- በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ሰዎች መፈናቀል ምክንያት የሆነውን የኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲ የሚደግፍ 1.3 ቢሊዮን ዩሮ የሰጠውን የእንግሊዝ መንግሥት ለመክሰስ ጠበቃ መቅጠሩን አንድ ኢትዮጵያዊ አስታወቀ። ሚስተር “ኦ” በሚል ስያሜ በዋሽንግተን ፖስት ላይ ስሙ የሰፈረው ይህ ኢትዮጵያዊ፤ የብሪታኒያ ዓለም-ዐቀፍ የልማት አገልግሎትን ከቤት ንብረታቸው በተፈናቀሉት አራት ሚሊዮን በሚሆኑት ደሀ ኢትዮጵያውያን ስም እፋረዳለሁ ሲል አስታውቋል። ለም ከሆነውና የዘሩት ሁሉ ...
Read More ».የኢሳት አማርኛ ዜና
በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚ ፓርቲ በጠራው ሰልፍ የፓርቲ አባላት ሆኑ ሕዝቡ ሊሳተፍ ይገባል አሉ
ግንቦት ፲፱(ዘጠኝ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:- መኢአድ ደግሞ በዚህ በቀሩት ጥቂት ቀናት በ33 ፓርቲ ተመክሮበት ከተስማማን ቅስቀሳ አድርገን ሕዝቡን በስፋት እናሳትፋለን ብሏል። ዛሬ ከኢሳት ጋር ቃል የተመላለሱት የ33 ፓርቲዎች የጋራ ኮሚቴ ዋና ፀሐፊ አቶ ግርማ በቀለ በሰልፉ ላይ በጋራ አባላትንም ሆነ ሕዝቡን ለማሳተፍ ለመወሰን ነገ የሥራ አስፈፃሚ አስቸኳይ ስብሰባ ጠርተናል ብለዋል። ሰልፉ በመንግሥት ላይ ያለውን ተቃውሞ በመግለፅ ለትግሉ አንድ ...
Read More »በፀጋው ታደለ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ስለኔ የተናገሩት ከራሳቸው ጋር አነፃጽረውኝ በመሆኑ ክብር ተሰምቶኛል አለ
ኢትዮጵያዊው በፀጋው ታደለ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ስለኔ የተናገሩት ከራሳቸው ጋር አነፃጽረውኝ በመሆኑ ክብር ተሰምቶኛል አለ ግንቦት ፲፱(ዘጠኝ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:- የሞር ሃውስ የ2013 የኮምፒዩተር ሳይንስ ተመራቂ በፀጋው ታደለ አስቂኝ ስም ያለውና ቀጭኑ ሰው ሲሉ በንግግራቸው የጠቀሱት የሳቸው ሰእምም ለአሜሪካኖች እንግዳ (አስቸጋሪ) በመሆኑና በተማሪነታቸው ጊዜ ቀጭኑ ኦባማ ይባሉ እንደነበር ስላነበብኩ እኔንም ከዚህ ማንነታቸው ጋር እንዳመሳሰሉኝ ስለምቆጥረው ኮርቼበታለሁ ብሏል። በሞር ...
Read More »የአባይ ወንዝ ቅየሳ የግንቦት20 በአል ማድመቂያ ሆኖ ዋለ
ግንቦት ፳ (ሀያ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-መንግስት የአባይን ወንዝ አቅጣጫ በማስቀየስ የግንቦት20 በአልን ሲያከብር ቢውልም ሰራተኞች ግን ስራው ለበአል ተብሎ በይድረስ ይድረስ እንደሰራ በመደረጉ የታቀደው አልተሳካም ይላሉ። መንግስት የግንቦት20 በአልን አባይን የፍሰት አቅጣጫ በማስቀየር ለማክበር ማቀዱን በዚህም የኢትዮጵያን ህዝብ ለማስደመም ወይም በእንግሊዝኛው አጣራር ሰርፕራይዝ ለማድረግ ማቀዱን ኢሳት መዘገቡ ይታወሳል። ዛሬ ግድቡ በሚሰራበት በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በተገኙበት ...
Read More »የአለም ባንክ እና ኢትዮጵያ ውዝግብ ውስጥ ገቡ
ግንቦት ፳ (ሀያ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ላለፉት 20 አመታት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ከሞላ ጎደል ጥሩ የሚባል ግንኙነት የነበረው የአለም ባንክ በሀይል ከሚፈናቀሉ ዜጎች ጋር በተያያዘ ከፍተኛ ውዝግብ ውስጥ መግባቱ ታውቋል። ሂውማን ራይትስን ጨምሮ ሌሎች አለማቀፍ የሰብአዊ መብቶች ተከራካሪ ድርጅቶች የኢትዮጵያ መንግስት በጦር ሀይል በመታገዝ ከ45 ሺ በላይ የጋምቤላ ተወላጆችን በግዴታ ማስፈሩን ተቃውመው ነበር። የአለም ባንክ አንድ ገለልተኛ ቡድን በማቋቋም ...
Read More »በኢትዮጽያ የማጅራት ገትር ወረርሽን ተከስቷል፤መንግስት ግን ጉዳዩን አፍኖታል
ግንቦት ፳ (ሀያ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በአዲስአበባና በአንዳንድ ክልሎች የማጀራት ገትር ወረርሽኝ መከሰቱንና መንግስት ጉዳዩን በከፍተኛ ምስጢር ከመያዝ ባለፈ ስርጭቱን ለመግታት ተገቢው የክትባት አገልግሎት እየሠጠ አለመሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገለጸዋል፡፡ በማጅራት ገትር ወረርሽኝ ሰዎች እየተያዙ መሆኑንና የሞቱ ሰዎች ከየሆስፒታሉ ሪፖርት እየተደረገ ነው ያሉት ምንጮቹ ነገር ግን የኢትዮጽያ መንግስት በተለይ 50ኛውን የአፍሪካ ህብረት በዓል ያስተጓጉላል በሚል በከፍተኛ ምስጢር እንዲያዝ ...
Read More »የባህር ዳር ነዋሪዎች ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ አንዝቦብናል አሉ
ግንቦት ፳ (ሀያ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-ባለፈው ዓመት ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም የጣለው ከባድ ዝናብ ከ 3000 በላይ ኖሪዋችን ማፈናቀሉንና ከ 15 ሰዎች በላይ መግደሉን ያስታወሱት ነዋሪዎች ፣ የከተማው አስተዳደር ከአምናው ትምህርት ለመውሰድ ባለመቻሉ ማዘናቸውን እየገለጹ ነው። የአደጋ መከላከል እና ዝግጁነት ኮሚሺን ችግሩን ለማስወገድ ለከተማ አስተዳደሩ ሩብ ሚሊዩን ብር ቢለግስም ገንዘቡ የት እንደገባ እንደማይታወቅ ምንጮች ገልጸዋል። ችግራችንን ለማሰወገድ ...
Read More »በጉንዶ መስቀል ከተማ ቦንብ ፈንድቶ ሰዎች ቆሰሉ
ግንቦት ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:- በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ ጉንዶመስቀል ከተማ ሶራ ካፌ ውስጥ 4፡30 አካባቢ በፈነዳ ቦንድ ስድስት ሰዎች መቁሰላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ለኢሳት ገልጸዋል። ከተጎዱት መካከል 3ቱ ክፉኛ ቆስለው ወደ ፍቼ ሆስፒታል ሲወሰዱ አንዱ ደግሞ በከተማው ጤና ጣቢያ በመታከም ላይ ነው። ከቆሰሉት መካከል አንድ ፖሊስ፣ አንድ ነጋዴና እና ሁለት አርሶአደሮች ይገኙበታል። የወረዳው የጸጥታ ዘርፍ ሀላፊ ...
Read More »በኢትዩጱያ የኩፍኝ በሺታ ወረርሺኝ በስፋት እየተሰራጨ ነው፡፡
ግንቦት ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:- የአለም የጤና ድርጅት ሪፖርት እንዳመለከተው በአገሪቱ ባሉ 146 ወረዳዎች በሺታው ሙሉ በሙሉ መሰራጨቱን አረጋግጧል። ኩፍኝ በአየር የሚዛመት በሃገሪቱ ቁጥር አንድ ገዳይ ነው ያለው ሪፖርቱ ከ 2.6 ሚሊዩን በላይ ህጻናት አደጋ መሆናቸውንም ጠቁሟል። የበሺታው የስርጭት መጠን ከ 75-80 በመቶ የደረሰ ሲሆን አሀዙም ከፍ ሊል እንደሚችል ይገመታል። የበሺታው መኖር በሃገሪቱ የጤና ላብርቶሪ የተረጋገጠ ሲሆን ...
Read More »ግንቦት7 አመታዊ ጉባኤውን አካሂዶ መሰረታዊ ውሳኔዎችን ማሳለፉን አስታወቀ
ግንቦት ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:- የድርጅቱ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ የሆኑት አቶ ኤፍሬም ማዴቦ ለኢሳት እንደገለጹት ንቅናቄው ላለፉት 4 ቀናት ባካሄደው 4ኛ አመታዊ ጉባኤ ድርጅቱ ባለፉት 2 አመታት የተጓዘበትን እንዲሁም ከመስረታው ጀምሮ የተጓዘበትን መንገድ ገምግሟል። የድርጅቱ የኦዲት ሪፖርት ” ንቅናቄው ሲጀመር ካስቀመጠው አላማ አንጻር ግቡን አለመምታቱን” መግለጹን አቶ ኤፍሬም ገልጸዋል። ግንባሬ መሰረታዊ የሚባል የመዋቅር ለውጥ ማድረጉንም አቶ ኤፍሬም ...
Read More »