በወልቂጤ የሚደረገው አድማ ለ3ኛ ቀን ቀጥሎ ዋለ (ኢሳት ዜና የካቲት 9 ቀን 2010ዓ/ም) አድማው ወደ ጉብሪና አገና አካባቢዎችም መዛመቱን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል። መንገዶች ተዘጋግተዋል። ጎማዎችም በመንገዶች ላይ ተቃጥለዋል። ከቡታጅራ ወደ አዲስ አበባ ሲሄዱ የነበሩ የሰው ማመላለሻ ተሽከርካሬዎች ወደ ቡታጅራ እንዲመለሱ ተደርጓል። ወደ ጅማ የሚወስደው መንገድም ተዘግቷል። በወልቂጤ ከተማ ሶላት ሰግደው ሲመለሱ በነበሩ ነዋሪዎች ላይ ተኩስ ተከፍቶ ጉዳት መድረሱን የገለጹት ነዋሪዎች፣ ...
Read More »Amsterdam
የአቶ ሃይለማርያም ደሳለኝን ስልጣን መልቀቅ መሰረታዊ ጥያቄውን አይመልሰውም ሲሉ የተለያዩ አስተያየት ሰጪዎች ተናገሩ
የአቶ ሃይለማርያም ደሳለኝን ስልጣን መልቀቅ መሰረታዊ ጥያቄውን አይመልሰውም ሲሉ የተለያዩ አስተያየት ሰጪዎች ተናገሩ (ኢሳት ዜና የካቲት 9 ቀን 2010ዓ/ም) ኢሳት ያነጋገራቸው የፖለቲካ ድርጅት መሪዎችና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች እንደገለጹት የአቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ ስልጣን መልቀቅ ህዝቡ የሚያነሳውን ዋናውን ጥያቄ የሚመልስ አይደለም፡ የኦሞ ሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ኅብረት ሊ/መንበር የሆኑት አቶ ግርማ በቀለ ፣ ውሳኔው በኦሮምያ ያለውን ውጥረት ለማስተንፈስ ተብሎ የተደረገ ነው ብለው እንደሚያስቡና ህዝቡ ...
Read More »የህወሃት ባለስልጣናት ከኦብነግ ጋር አደገኛ ድርድር እያደረጉ እንደሆነ ተገለጸ
የህወሃት ባለስልጣናት ከኦብነግ ጋር አደገኛ ድርድር እያደረጉ እንደሆነ ተገለጸ (ኢሳት ዜና የካቲት 9 ቀን 2010ዓ/ም) በኢትዮጵያ ሶማሊ ያለውን የፖለቲካ ሁኔታ በቅርብ የሚከታተለው የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ አቶ አብዱላሂ ሁሴን እንደገለጸው በናይሮቢ የሚደረገው ድርድር ከዚህ ቀደም ይደረጉ ከነበሩት ድርድሮች በይዘቱ የተለዬ ነው። ህወሃቶች ሞቃዲሾ ያሉ የሶማሊ መንግስት ባለስልጣናትንና በገንዘብ የገዙዋቸውን ሽማግሌዎች ናይሮቢ ጋብዘው ማምጣታቸውንና እነዚህ ሰዎች በኦብነግ ላይ ተጽዕኖ ፈጥረው ከሶማሊ ክልል ...
Read More »በኮንሶ የታሰሩ 52 ሰላማዊ ሰዎች አልተፈቱም ጋዜጣ አንብባችኋል የተባሉ ስድስት ሰዎች ታሰሩ
በኮንሶ የታሰሩ 52 ሰላማዊ ሰዎች አልተፈቱም ጋዜጣ አንብባችኋል የተባሉ ስድስት ሰዎች ታሰሩ (ኢሳት ዜና የካቲት 9 ቀን 2010ዓ/ም) በኮንሶ የማንነት ጥያቄ ማንሳታቸውን ተከትሎ በተነሳው ሕዝባዊ ተቃውሞ ምክንያት መብታቸውን የተየቁ የአካባቢው ተወላጆች በጅምላ መታሰራቸው ይታወሳል። በወቅቱ በተነሳው ግጭት ምክንያት አመጽ አነሳስታችኋል ተብለው በጅምላ ከታሰሩት ውስጥ 52 ሰላማዊ ሰልፈኞች በምህረት አዋጁ ይፈታሉ ተብሎ ቢጠበቅም እስካሁን አልተፈቱም። በጂንካ፣ ጉዶሌ፣ ደራሼና በተለያዩ ፖሊስ ጣቢያዎች ...
Read More »ካለፉት 3 ዓመታት ጀምሮ በመካሄድ ላይ ያለውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ የስልጣን መልቀቂያ አቀረቡ
ካለፉት 3 ዓመታት ጀምሮ በመካሄድ ላይ ያለውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ የስልጣን መልቀቂያ አቀረቡ (ኢሳት ዜና የካቲት 8 ቀን 2010ዓ/ም) ጠ/ሚኒስትሩ የስልጣን መልቀቂያውን ያቀረቡት ዘላቂ ሰላም እንዲረጋገጥና ዋስት ያለው ዲሞክራሲ እንዲሰፍን የመፍትሄ አካል ለመሆን ነው ብለዋል። አቶ ሃይለማርያም በአገሪቱ በመካሄድ ላይ ባለው ተቃውሞ የበርካታ ዜጎች ህይወት መጥፋቱን፣ ንብረት መውደሙንና ኢንቨስትመንት መዳከሙን ገልጸዋል። ከኢህአዴግ ሊ/መንበርነታቸው ለመልቀቅ ያቀረቡትን ጥያቄ ድርጅታቸው ...
Read More »በጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማ በተካሄደው ተቃውሞ የአንድ ሰው ህይወት ጠፋ
በጉራጌ ዞን በወልቂጤ ከተማ በተካሄደው ተቃውሞ የአንድ ሰው ህይወት ጠፋ (ኢሳት ዜና የካቲት 8 ቀን 2010ዓ/ም) ትናንት በስራ ማቆም አድማ የተጀመረው የወልቂጤ ተቃውሞ ዛሬ ወደ አደባባይ ተቃውሞ ተለውጡ በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች ተቃውሟቸውን ሲያሰሙ ውለዋል። “ በኢህአዴግ መገዛት በቃን፣ የታሰሩት ይፈቱ፣ ለውጥ እንፈልጋለን” የሚሉና ሌሎችንም መፈክሮች አሰምተዋል። በተቃውሞው አንድ ሰው ሲገደል ሌሎች 3 ሰዎች ደግሞ በጽኑ ቆስለው ሆስፒታል ገብተዋል። 7 መኪኖች ...
Read More »ከእስር ቤት በግድ ተጎትተው መውጣታቸውን ወ/ሮ እማዋይሽ አለሙ ገለጹ
ከእስር ቤት በግድ ተጎትተው መውጣታቸውን ወ/ሮ እማዋይሽ አለሙ ገለጹ (ኢሳት ዜና የካቲት 8 ቀን 2010ዓ/ም) በመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ተከሰው ላለፉት 9 ዓመታት በእስር ያሳለፉት ወ/ሮ እማዋይሽ አለሙ በመፈታታቸው ብዙም የተሰማቸው የተለዬ ደስታ እንደሌለ ገልጸዋል። ልጆቻቸው አንደኛው በትግል ላይ ሌላኛዋ ደግሞ በስደት ላይ በመሆናቸው በአካል እንዳላገኙዋቸውም ተናግረዋል። “ብዙ ስቃይ ያዩት አባሪዎቼ በእስር ቤት ሆነው የእኔ መፈታት ምንም ደስታ አልሰጠኝም” ያሉት ወ/ሮ ...
Read More »የአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት የትግራይን መንግስት ይቅርታ እንዲጠይቅ የቀረበው ጥያቄ ውድቅ ሆነ
የአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት የትግራይን መንግስት ይቅርታ እንዲጠይቅ የቀረበው ጥያቄ ውድቅ ሆነ (ኢሳት ዜና የካቲት 8 ቀን 2010ዓ/ም) በሰሞኑ ብአዴን እያደረገ ባለው ዝግ ስብሰባ ላይ የአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሰራቸው ዜናዎችና ፕሮግራሞች የተከፉትን የህውሃት አመራሮች ለማስደሰት በማሰብ ፣ አቶ አለምነው መኮንን “ጋዜጠኞች ጥፋተኞች እንደሆኑ በማመን የትግራይን መንግስት ይቅርታ መጠየቅ አለብን” በማለት የእርሱን ደጋፊዎች በመያዝ ለሶስት ቀናት ሲከራከር ቢቆይም፣ በአቶ ገዱ ...
Read More »የፖለቲካ ድርጅት መሪዎችና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ከእስር ተለቀቁ
የፖለቲካ ድርጅት መሪዎችና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ከእስር ተለቀቁ (ኢሳት ዜና የካቲት 7 ቀን 2010ዓ/ም) ታዋቂውን ጋዜጠኛ እስክንድ ነጋን እንዲሁም የቀድሞውን አንድነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ አንዱላአለም አራጌን ጨምሮ፣ በአገዛዙ ከፍተኛ በደልና ሰቆቃ የተፈጸመባት እማዋይሽ ዓለሙ፣የሙስሊም መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አመራር የሆኑት እነ ኡስታዝ አሕመዲን ጀበል ፣ አርበኞች ግንቦት7 ትን ሊቀላቀል ሲል መንገድ ላይ እንደተያዘ የተነገረለት ብርሃኑ ተክለያሬድ፣የቀድሞ የጋምቤላ ክልል ፕሬዘዳንት ...
Read More »በኦሮምያ ተቃውሞው ለ3ኛ ቀን ቀጥሎ ዋለ። በደቡብ በወልቂጤ ለ2 ቀናት የሚቆየው የስራ ማቆም አድማ ዛሬ ተጀም
በኦሮምያ ተቃውሞው ለ3ኛ ቀን ቀጥሎ ዋለ በደቡብ በወልቂጤ ለ2 ቀናት የሚቆየው የስራ ማቆም አድማ ዛሬ ተጀምሯል (ኢሳት ዜና የካቲት 7 ቀን 2010ዓ/ም) በኦሮምያ ክልል በተለያዩ ከተሞች የሚካሄደው ተቃውሞ ዛሬም ለ3ኛ ቀን ቀጥሎ ውሎአል። በአዳማ ከእስር የተለቀቁትን የኦፌኮ ምክትል ሊ/መንበር አቶ በቀለ ገርባም ለመቀበል በብዙ ሺዎች የሚቆጠር ህዝብ ወደ አደባባይ ወጥቶ ድጋፉን ገልጿል። አገዛዙን የሚያወግዙ መፈክሮችም ተሰምተዋል። ወጣቶቹ የኢትዮጵያ ህዝብ ደም ...
Read More »