የሶማሊ ልዩ ሃይል ሚሊሺያዎች በአሮምያ ክልል አዋሳኝ ከተሞች በመግባት ጥቃት ፈጸሙ። (ኢሳት ዜና ግንቦት 20 ቀን 2010 ዓ/ም) በኢትዮ-ሶማሊ ክልል የተነሳውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ የክልሉ ፐሬዚዳንት አቶ አብዲ አሌ ሚሊሺያዎችን ወደ ጭናክስን በመላክ ቢያስን 4 ሰዎች እንዲገደሉ አድርጓል። ከ100 ያላነሱ ሰዎች አካባቢውን ጥለው ሲሸሹ፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ቤቶች ደግሞ መቃጠላቸውን የአካባቢው ተወላጆች ገልጸዋል። በከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ የሚገኘው አቶ አብዲ አሌ የፌደራል ...
Read More »Amsterdam
የጅማ ከተማ ህዝብ በቅርቡ ከእስር ለተፈታው ለኡስታዝ አህመዲን ጀበል የጀግና አቀባባል አደረገ።
የጅማ ከተማ ህዝብ በቅርቡ ከእስር ለተፈታው ለኡስታዝ አህመዲን ጀበል የጀግና አቀባባል አደረገ። (ኢሳት ዜና ግንቦት 20 ቀን 2010 ዓ/ም) እጅግ በርካታ የከተማዋ ህዝብ በጅማ ስቴዲየም ተገኝቶ አህመዲን ጀበልን የተቀበለው ሲሆን፣ ከህዝቡ የተዋጣውን የገንዘብ ስጦታም አበርክቶለታል። ኡስታዝ አህመዲን “ ከዚህ በሁዋላ ውሸታም መሪ፣ አስመሳይ አስተዳደር የኢትዮጵያ ህዝብ አይፈልግም። እኔ ሁሉንም ዘር ሃይማኖት ሳልለይ እውዳለሁ። ኦሮሞ ነኝ፣ ሙስሊም ነኝ፣ ሰው ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ ...
Read More »ቂሊንጦ እስር ቤት የሚገኙ የፖለቲካ እስረኞች የርሃብ አድማ አደረጉ
ቂሊንጦ እስር ቤት የሚገኙ የፖለቲካ እስረኞች የርሃብ አድማ አደረጉ (ኢሳት ዜና ግንቦት 20 ቀን 2010 ዓ/ም) የረሃብ አድማው “ግንቦት 20 ለባርነት የተዳረግንበት ቀን ነው፣ እየተሰቃየን ያለነው በግንቦት 20 ቀን ወደ ስልጣን በወጡት ነው” በሚል ምክንያት መሆኑን ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው በፌስ ቡክ ገጹ ላይ አስፍሯል። እስረኞቹ ከቂሊንጦ እስር ቤት የሚሰጣቸውን ምግብ “አንቀበልም” በማለት መልሰዋል። በአሁን ሰዓት ከ250 በላይ የክስ ሂደታቸውን በፍርድ ...
Read More »በፓሪስ ከአራተኛ ፎቅ ቁልቁል ሊወድቅ የነበረን የአራት ዓመት ህጻን ልጅ የታደገው ማላዊ ስደተኛ፣ የፈረንሳይ ዜግነት ተሰጠው።
በፓሪስ ከአራተኛ ፎቅ ቁልቁል ሊወድቅ የነበረን የአራት ዓመት ህጻን ልጅ የታደገው ማላዊ ስደተኛ፣ የፈረንሳይ ዜግነት ተሰጠው። (ኢሳት ዜና ግንቦት 20 ቀን 2010 ዓ/ም) ማሞዱ ጋሴማ የተባለው ይህ ወጣት ማላዊ ከፎቅ ላይ ቁልቁል ሊከሰከስ የነበረን ህጻን በደረቱ ተስቦ በመውጣት የመታደጉ ዜና ከተሰማ በኋላ፣በፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮንና በመላው ፈረንሳውያን ዘንድ ታላቅ አክብሮትና ምስጋና ተችሮታል። በኤሊሴ በሚገኘው ቤተሰምንግስ ከፕሬዚዳንት ማክሮን ጋር ከተገናኘም በኋላ የፈረንሳይ ...
Read More »በሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩት የአቶ መላኩ ፋንታና ሌሎችም ባለስልጣኖች ክስ ተቋረጠ
በሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩት የአቶ መላኩ ፋንታና ሌሎችም ባለስልጣኖች ክስ ተቋረጠ (ኢሳት ዜና ግንቦት 17 ቀን 2010 ዓ/ም) የቀድሞው የገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ዳይሬክተር ሆነው ሲሰሩ በሙስና ወንጀል ተጠርትረው በእስር ቤት የቆዩት አቶ መላኩ ፋንታ ክሳቸው እንዲቋረጥ አቃቢ ህግ ጠይቋል። አቶ መላኩ ፋንታ በሴራ ፖለቲካ እንደታሰሩ የሚያመለክቱ መረጃዎች በማህበራዊ ሚዲያ ሲለቀቁ ቆይቷል። ለውጥ ፈላጊ የብአዴን የአመራር አባላትም አቶ መላኩ ከእስር እንዲፈቱ ...
Read More »በቡራዩ የፈረሰው መስጂድና በህዝቡ ላይ የተወሰደውን እርምጃ ኡዝታዝ አቡበክር አህመድ አወገዙ
በቡራዩ የፈረሰው መስጂድና በህዝቡ ላይ የተወሰደውን እርምጃ ኡዝታዝ አቡበክር አህመድ አወገዙ (ኢሳት ዜና ግንቦት 17 ቀን 2010 ዓ/ም) “በቡራዩ ከተማ በልዩ ስሙ አሸዋ ሜዳ ፍሪዶሮ “ፀበል ማዶ” ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ ሙስሊሙ ሲገለገልበት የነበረው መስጂድ በታጠቁ የመንግስት ሃይሎች እንዲፈርስ መደረጉ ብሎም በንፁሃን የአካባቢው ሙስሊሞች ላይ የተወሰደው ኢ ሰብአዊ የሃይል እርምጃ ሃገራችን በአዲስ የለውጥ ጎዳና ላይ ገብታለች የሚለውን እሳቤ ጥላሸት የሚቀባና ሙስሊሙ ...
Read More »ትምህርት ሚኒስቴር የሃረማያ ዩኒቨርስቲ የቦርድ ሰብሳቢን ከስልጣን አነሳ
ትምህርት ሚኒስቴር የሃረማያ ዩኒቨርስቲ የቦርድ ሰብሳቢን ከስልጣን አነሳ (ኢሳት ዜና ግንቦት 17 ቀን 2010 ዓ/ም) የስልጣን መልቀቂያ አስገብተው በቅርቡ ከሃላፊነት ከተነሱት ፕ/ር ጨመዳ ፊኒንሳ ጋር ውዝግብ ውስጥ ገብተው የነበሩት የዩኒቨርስቲው የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ስለሺ ጌታሁን ከስልጣን ተነስተው በምትካቸው የኦህዴድ የስራ አስፈጻሚ አባል የሆኑት አቶ ሰሎሞን ኩቹ ተመድበዋል። አቶ ስለሺ ከግዢ ጋር በተያያዘ በሙስና ይወነጀላሉ። በተማሪዎች ላይ ሲደርስ ለነበረው ጥቃት ተጠያቂ ...
Read More »በአርባምንጭ ከተማ ከቤት ማፍረስ ጋር በተያያዘ ተቃውሞ ተካሄደ
በአርባምንጭ ከተማ ከቤት ማፍረስ ጋር በተያያዘ ተቃውሞ ተካሄደ (ኢሳት ዜና ግንቦት 17 ቀን 2010 ዓ/ም) የአካባቢው ነዋሪዎች እንደገለጹት ከንጋቱ 11 ሰዓት ላይ የአርሶአደሮችን ቤት ለማፍረስ በአጋዚ፣ በልዩ ሃይል እና በአካባቢው ፖሊሶች ታጅቦ የተገኘው አፍራሽ ግብረሃይል ተቃውሞ አጋጥሞታል። አርሶአደሮች ከቀያችን የምታፈናቅሉን እኛን ገድላችሁ ነው የሚል አቋም በመያዛቸው ፣ ወታደሮች በህዝቡ ላይ የጭስ ቦንብ በመወርወርና ተኩስ በመክፈት ለመበተን ሞክረዋል። ህዝቡ ሲሸሽ እንደገና ...
Read More »በሶማሊ ክልል አብዲ ኢሌን በመቃወም የሚደረጉ ሰልፎች ቀጥለዋል
በሶማሊ ክልል አብዲ ኢሌን በመቃወም የሚደረጉ ሰልፎች ቀጥለዋል (ኢሳት ዜና ግንቦት 16 ቀን 2010 ዓ/ም) በሊበን ዞን በዶሎ አዶ ትናንት የተጀመረው ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሎ የዋለ ሲሆን፣ አብዲ ኢሌ ሚሊሺያዎቹን በማዘዝ በህዝቡ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እንዲደርስ ማድረጉን የአካባቢው ተወላጆች ገልጸዋል። ተቃውሞውን ለመበተን ልዩ ሃይሎች በወሰዱት እርምጃ እስካሁን ድረስ 3 ሰዎች መገደላቸውንና ከ10 ያላነሱ ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን ተወላጆቹ ተናግረዋል። ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ ...
Read More »መከላከያው ከእነ ጄ/ል ሳሞራ የኑስ እጅ እየወጣ ነው ተባለ
መከላከያው ከእነ ጄ/ል ሳሞራ የኑስ እጅ እየወጣ ነው ተባለ (ኢሳት ዜና ግንቦት 16 ቀን 2010 ዓ/ም) ወታደራዊ ምንጮች እንደሚገልጹት-አብዛኞቹ ከጄኔራልነት በታች ማዕረግ ያላቸው መኮንኖችና ወታደሮች ፣ጄ/ል ሳሞራ የኑስ የሚመራውን በ8 ጄኔራሎች የተዋቀረውን ወታደራዊ እዝ ለመቀበል ፍላጎት እያጡ ነው። የበታች መኮንኖችና ወታደሮች ለውጥ እየፈለጉ መምጣታቸውን የሚናገሩት ምንጮች፣ በዚህም ሳቢያ ቁንጮ ሹመኞቹ ትዕዛዞችን እንደ ወትሮው ማስፈጸም እየተቸገሩ ነው ይላሉ። ለውጡ ወታደራዊ ተቋማቱንም ...
Read More »