በቴፒ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች የተቃውወሞ ሰልፍ አደረጉ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 28 ቀን 2010 ዓ/ም ) ከመልካም አስተዳደር፣ ከሙስናና ከዘረኝነት ጋር በተያያዘ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች የመንግስት ባለስልጣናት ተገቢውን መልስ አልሰጡንም በሚል ዛሬ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የከተማዋ ነዋሪዎች ወደ አደባባይ በመውጣት ተቃውሞአቸውን ሲገልጹ ውለዋል። ከአስተባባሪዎች መካከል አንዱ የሆነው አቶ ሚስጢሩ ሲሳይ እንደገለጸው ሰልፉ የተደረገው እስካሁን ሲንከባለሉ የነበሩ ጥያቄዎች እንዲመለሱ ለመጠየቅ ነው ...
Read More »Amsterdam
የአርበኞች ግንቦት ታጋዮች አባላት ወደ አገራቸው ተመለሱ
የአርበኞች ግንቦት ታጋዮች አባላት ወደ አገራቸው ተመለሱ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 28 ቀን 2010 ዓ/ም ) ኤርትራ ውስጥ በትጥቅ ትግል ላይ የቆዩ የሰራዊቱ አባላት ትናንት ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡ በተለያዩ ከተሞች ህዝቡ ወደ አደባባይ በመውጣት አቀባበል አድርጎላቸዋል። በሁመራ፣ በጎንደርና በወረታ ህዝቡ ወደ አደባባይ ወጥቶ አቀባባል አድርገዋል። ለታጋዮች አቀባበል ያደረጉት የክልሉ የኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን፣ በተለያዩ ጎራ የተሰለፉ ወንድማማቾች በተሰለፉበት ...
Read More »የአማራ ሕዝብ ክፉዎች በፈጸሙበት በደልና ግፍ ሳቢያ ከኢትዮጵያዊ ማንነቱ ዝቅ አይልም ሢል አርቲስትና አክቲቪስት ታማኝ በየነ ተናገረ።
የአማራ ሕዝብ ክፉዎች በፈጸሙበት በደልና ግፍ ሳቢያ ከኢትዮጵያዊ ማንነቱ ዝቅ አይልም ሢል አርቲስትና አክቲቪስት ታማኝ በየነ ተናገረ። ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 28 ቀን 2010 ዓ/ም ) አክቲቪስት ታማኝ ይህን ያለው፣ ዛሬ በባህር ዳር ስታዲዬም አቀባበል ላደረገለት እጅግ በርካታ የባህር ዳርና አካባቢው ሕዝብ ባደረገው ንግግር ነው። የባህ ዳር ስታዲየም አርቲስት ታማኝን ለመቀበል ከየ አቅጣጫው እየተግተለተለ በመጣው የሰው ጎርፍና በፈጣን ፈረሰኞች ከአፍ ...
Read More »በቴፒ የሚታየው ችግር እየተባባሰ መምጣቱንና ግጭት ሊነሳ ይችላል የሚል ስጋት መኖሩን ነዋሪዎች ተናገሩ
በቴፒ የሚታየው ችግር እየተባባሰ መምጣቱንና ግጭት ሊነሳ ይችላል የሚል ስጋት መኖሩን ነዋሪዎች ተናገሩ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 25 ቀን 2010 ዓ/ም ) ካለፉት 3 ሳምንታት ጀምሮ በከተማውና አካባቢው የተጀመረውን ተቃውሞ ተከትሎ እስካሁን 5 ሰዎች የተገደሉ ሲሆን፣ በተለይ አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል አካባቢውን ከጎበኙ በሁዋላ፣ የአፈጉበኤዋን ውሳኔ ተግባራዊ ላለማድረግ ግጭቶችን እየቀሰቀሱ ነው። በቴፒ የነበረውን ግጭት ተከትሎ ለ3 ዓመታት ታስሮ በቅርቡ ...
Read More »የሃረሪ ክልል ፕሬዚዳንት ከፓርቲው ስልጣን የለቀቁት በገዛ ፈቃዳቸው እንጅ ተገደው አለመሆኑን ገለጹ
የሃረሪ ክልል ፕሬዚዳንት ከፓርቲው ስልጣን የለቀቁት በገዛ ፈቃዳቸው እንጅ ተገደው አለመሆኑን ገለጹ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 25 ቀን 2010 ዓ/ም ) ለኢሳት የደረሰው መረጃ እንደሚያሳየው የክልሉ ምክር ቤት ነሃሴ 23 ቀን 2010ዓም በተጠራበት ወቅት በኦህዴድና ሃብሊ ድርጅት መሪዎች አለመግባባት መፈጠሩን ያመለክታል። የሁለቱ ድርጅቶች አመራሮች መግባባት አለመቻላቸው በሚነገርም፣ የክልሉ ፕሬዚዳንት ግን ይህንን ያስተባብላሉ። ፕሬዚዳንቱ አቶ ሙራድ አብዱላሂድ ለኢሳት እንደገለጹት ሁለቱ ድርጅቶች ...
Read More »ከንቲባውን ጨምሮ በርካታ ግለሰቦች ከአዋሳ ግጭት ጋር በተያያዘ ፍርድ ቤት ቀረቡ
ከንቲባውን ጨምሮ በርካታ ግለሰቦች ከአዋሳ ግጭት ጋር በተያያዘ ፍርድ ቤት ቀረቡ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 25 ቀን 2010 ዓ/ም ) የሃዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ቴዎድሮስ ገቢባ እና ሌሎችም ከ100 ያላነሱ ሰዎች በሲዳማና በወላይታ መካከል ግጭት እንዲፈጠር በማድረግ ለበርካታ ዜጎች ሞትና መፈናቀል ተጠያቄዎች ተደርገዋል። የተከሳሾች ጉዳይ የሚታየው በሃዋሳ ከተማ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ሲሆን ፣ ከሳሽ ደግሞ የፌደራል አቃቢ ህግ ነው። የዞኑ ...
Read More »የመከላከያ ስራዊት ንብረት የሆነ አውሮፕላን ተከስክሶ 18 የሰራዊት አባላት እና ሲቪሎች ህይወታቸው አለፈ
የመከላከያ ስራዊት ንብረት የሆነ አውሮፕላን ተከስክሶ 18 የሰራዊት አባላት እና ሲቪሎች ህይወታቸው አለፈ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 24 ቀን 2010 ዓ/ም ) የመከላከያ ሰራዊት የኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት ባወጣው መግለጫ የበረራ ቁጥሩ 808 የሆነ የአየር ሃይል አውሮፕላን ለስራ ጉዳይ ከድሬዳዋ ወደ ደብረዘይት እየተጓዘ ለማረፍ 20 ደቂቃዎች ሲቀሩት ኤጂሬ በተባለው ቦታ ላይ ወድቆ የሰዎች ህይወት አልፏል። የአደጋው መንስዔም በባለሙያዎች እየተጣራ መሆኑን አስታውቋል። ...
Read More »ፍርድ ቤት አቶ አብዲ ኢሌና ግብረአበሮቻቸው ያቀረበትን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ አደረገው
ፍርድ ቤት አቶ አብዲ ኢሌና ግብረአበሮቻቸው ያቀረበትን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ አደረገው ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 24 ቀን 2010 ዓ/ም ) የቀድመው የሶማሊ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አብዲ ሙሃመድ እና ሌሎች 3 ተጠርጣሪዎች ያቀረቡትን የዋስትና መብት ፍርድ ቤቱ ውድቅ በማድረግ የ14 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ሰጥቷል። 19ኛው የወንጀል ችሎት የተከሳሾችን የዋስትና ጥያቄ ለማየት ለዛሬ ቀጠሮ ሰጥቶ ነበር። ይሁን እንጅ የተከሰሱበት ወንጀል የዋስትና መብት ...
Read More »የአዲስ አበባ ህዝብ ብሄር የማይጠቀስበት መታወቂያ ሊያገኝ ነው
የአዲስ አበባ ህዝብ ብሄር የማይጠቀስበት መታወቂያ ሊያገኝ ነው ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 24 ቀን 2010 ዓ/ም ) መስተዳድሩ የመታወቂያ አሰጣጥ መመሪያ ቁጥር 3/2010ን በማሻሻል፣ ለነዋሪዎች ብሄርን የማይጠቅስ መታወቂያ ለማደል በመዘጋጀት ላይ ነው። ከ27 አመታት በሁዋላ ብሄር ያልተጠቀሰበት መታወቂያ በመያዝ የአዲስ አበባ ህዝብ የመጀመሪያ ይሆናል። መታወቂያ ላይ ብሄርን መጥቀስ ልዩነትን የሚያሰፋ፣ ግለሰቦች በብሄራቸው እየተለዩ ጥቃት እንዲደርስባቸው የሚያደርግና ኢትዮጵያዊነትን አሳንሶ ብሄርን የሚያጎላ ...
Read More »ኦነግና ኦፌኮ ጥምረት ለመመስረት ድርድር ጀመሩ
ኦነግና ኦፌኮ ጥምረት ለመመስረት ድርድር ጀመሩ ( ኢሳት ዜና ነሐሴ 24 ቀን 2010 ዓ/ም ) የኦሮሞ ነጻነት ግንባር እና የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ጥምረት እንደሚፈጥሩ የታወቀው፣ አስመራ የሚገኘውን በአቶ ዳውድ ኢብሳ የሚመራውን የኦነግ አመራር ቡድን ለመቀበል ስለሚደረገው ዝግጅት ጋዜጣዊ መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው። ኦነግ የትጥቅ ትግሉን በማቆም በሰላማዊ መንገድ ለመታገል እንደወሰነ፣ በቅርቡ ከኦሮምያ ክልል ፕሬዚዳንት ለማ መገርሳ ጋር ባደረገው ውይይት አስታውቆ ...
Read More »