ግንቦት ፲፪ (አስራ ሁለት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከድምጻችን ይሰማ ተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተውሰኞ በጠዋቱናበከሰአቱችሎትተማሪአቡበከርመሀመድምስክርነቱንሲሰጥ፣ በአወሊያተማሪዎችገናተቃውሟቸውንማሰማትሲጀምሩመጅሊስቢሮጠርተውያነጋገሯቸውአቶአህመዲንአብዱላሂጨሎ ‹‹እንኳንእናንተይቅርናአዲስአበባህዝብበሙሉጨርቁንጥሎቢያብድግድአይሰጠንም›› በማለት መናገራቸውን፣ 3 አመትተምረውሊመረቁ 3 ወርየቀራቸውንተማሪዎችከማባረርእስኪመረቁእንዲጠብቁሲለመኑ ደግሞ ‹‹እንኳን 3 ወርቀርቶ 1 ቀንእንኳቢቀራችሁአትመረቁም›› ብለውመመለሳቸውገልጿል። ተማሪዎችየአህባሽንአስተሳሰብአስገድዶየመጫንእርምጃመቃወማቸውንተማሪአቡበከር ገልጾ፣ አቶአህመዲንበግልጽ ‹‹የእኛንአስተሳሰብአህባሽንካልተቀበላችሁአብረንአንቀጥልም›› ብለውበአንድ ስብሰባላይቁርጡንእንደነገሯቸውመስክርነቱን ሰጥቷል፡፡ በተመሳሳይ ዜና በታህሳስ 23 በነጻእንዲለቀቁከተባሉት10 ሙስሊሞችመካከል በአራቱላይአቃቤህግየቀረበውይግባኝተቀባይነትበማግነቱሁለቱእንዲካለከሉ ፍርድ ቤት ወስኗል። እንዲከላከሉ የተባሉት አሊመኪእናሐጂዐብዱረህማንዩሱፍ መሆናቸው ታውቋል።
Read More ».የኢሳት አማርኛ ዜና
ኦነግ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ከኦሮሞ ተማሪዎች ጎን እንዲሰለፉ ጥሪ አቀረበ
ግንቦት ፲፩ (አስራ አንድ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በጄ/ል ከማል ገልቹ የሚመራው የኦሮሞ ነጻ አውጭ ድርጅት በላከው መግለጫ የኦሮሞ ተማሪዎች ጥያቄ የኦሮሞ ገበሬዎችን የአለአግባብ መፈናቀላቸውን በመቃወም የተደረገ በመሆኑ መላው ህዝብ ከጎናቸው ቆሞ ሊደግፋቸው ይገባል ብሎአል። ገዢው ፓርቲ አንዱን ብሄር ከሌላው ጋር እያጋጨ በስልጣን ላይ ለመቆየት የሚያደርገው ጥረት ዞሮ ዞሮ አገሪቱን የሚጎዳ በመሆኑ፣ ሁሉም የፖለቲካ ድርጅቶች ልዩነቶቻቸውን ወደ ጎን ትተው በጋራ ...
Read More »የግንቦት7 ህዝባዊ ሃይል የ4ኛ ዙር ስልጣኞችን አስመረቀ
ግንቦት ፲፩ (አስራ አንድ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከተቋቋመ 17 ወራትን ያስቆጠረው የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ለ4ኛ ዙር በወታደራዊ፣ ፖለቲካ፣ መረጃ እና ደህንነት ጉዳዮች ላይ ያሰለጠናቸውን ታጋዮች አስምርቋል። ስልጠናው ታጋዮቹ ለሚጠብቃቸው ጥብቅ ግዳጅ በአካል እና በመንፈስ ዝግጁ የሚያደርጋቸው መሆኑን ህዝባዊ ሃይሉ ገልጿል። ከ4ኛው ዙር ስልጣኞች መካከል አንዱ የሆነው አሊ ሞሃመድ ስልጠናው ኢትዮጵያን ነጻ ለማውጣት የሚያስችል መሆኑን ገልጾ፣ ትግሉ ሪጅም ጊዜ ...
Read More »በግብርናው ዘርፍ የግል ባለሀብቱ ተሳትፎ መዳከሙን አንድ ሪፖርት አመለከተ
ግንቦት ፲፩ (አስራ አንድ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-መንግሥትለግብርናኢንቨስትመንትካዘጋጀውሰፋፊመሬቶችውስጥየግልባለሃብቱሊጠቀምበትየቻለው 11 በመቶያህሉንብቻበመሆኑየዘርፉእንቅስቃሴእጅግየተዳከመአፈጻጸምማሳየቱንከግብርናሚኒስቴርየተገኘሪፖርት ጠቁሟል። ሪፖርቱእንደሚያሳየውየግብርናኢንቨስትመንትንለማበረታታትበመንግሥትእየተሰራ ያለውሰፋፊየእርሻመሬቶችንበፌዴራልየግብርናኢንቨስትመንትመሬትባንክበኩልየመለየት፣ለባለሀብቶችየማስተላለፍናእንዲለሙየማድረግተግባርነው፡፡ በዚህዙሪያእስከ 2005 በጀትዓመትበድምሩ 3 ነጥብ 31 ሚሊዮንሔክታርመሬትከክልሎችወደመሬትባንክእንዲገባተደርጓል፡፡ ከዚህምውስጥእስከ 2005 በጀትዓመት ድረስ 473 ሺህሔክታርመሬትወደባለሃብቶችየተላለፈሲሆን፤ከዚህምውስጥመልማትየቻለው 11 በመቶብቻ ነው፡፡ ይህመረጃበቀጣይአቅሙናዝግጁነቱያላቸውንልማታዊባለሃብቶችበጥንቃቄመመልመልእንደሚያስፈልግአመልካችመሆኑንሪፖርቱጠቅሶዋል፡፡ በተጨማሪምእስካሁንመሬትየወሰዱባለሃብቶችበፍጥነትወደልማት መግባታቸውንናበገቡትውለታመሠረትእየተንቀሳቀሱመሆናቸውንለማረጋገጥጥብቅክትትልማድረግእንደሚገባም ሪፖርቱይጠቅሳል፡፡ በመሬትወረራከፍተኛክስከሚቀርብባቸውኩባንያዎችአንዱየሆነውናበኢትዮጵያመንግሥትልማታዊባለሃብትነቱበሰፊውሲመሰከርለትየቆየውየህንዱካራቱሪኩባንያበጋምቤላክልል 300ሺሄክታርመሬትተረክቦማልማትየቻለው 800 ሄክታርብቻሲሆንከኢትዮጵያንግድባንክምወደ 62 ሚሊየንብርወስዶባለመመለሱንብረቱተይዞበሐራጅበመሸጥሒደትላይመሆኑይታወቃል፡፡ ኩባንያውለግብርናኢንቨስትመንትበተፈቀደውማበረታቻከቀረጥነጻ ያስገባቸውንማሽነሪዎችበማከራየትናበመሸጥባልተፈቀደለትየንግድስራውስጥገብቶመገኘቱምየሚታወቅነው፡፡ በተመሳሳይሁኔታበሼህአልአሙዲእናበሳዑዲመንግሥትየሚካሄደውየሳዑዲስታርየግብርናፕሮጀክትምበታሰበውመልኩእየተካሄደአለመሆኑምለመንግሥትትልቅኪሳራሆኗል፡፡
Read More »ኢህአዴግ መሬት በመስጠት የምርጫ ቅስቀሳውን ጀመረ
ግንቦት ፰ (ስምንት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ኢህአዴግ የ2007 ዓም የምርጫ ቅስቀሳውን ለአማራ ክልል የከተማ ነዋሪዎች መሬት በማከፋፈል አንድ ብሎ መጀመሩን ለማወቅ ተችሎአል። የከተማ ነዋሪዎች 20 ሺ ብር ባንክ አስገብተውና በማህበር ተደረጅተው 1 መቶ 80 ካሬ ሜትር የቤት መስሪያ ቦታ እንደሚሰጣቸው ከተነገራቸው በሁዋላ ቀበሌዎች ይህንኑ ለማስፈጸም ምዝገባ ሲያከናውኑ ሰንብተዋል። ገንዘቡ ያላቸውና በአብዛኛው የገዢው ፓርቲ አባላት የሆኑ ሰዎች ገንዘብ ለማስያዝ የማይችሉ ...
Read More »የሙስሊም የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት መስክር የማሰማት ሂደት ቀጥሎአል
ግንቦት ፰ (ስምንት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከድምችን ይሰማ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፤በረቡእ ጠዋቱችሎትለሙስሊም መሪዎቹለመመስከርበቦታውየተገኙትየአወሊያዩኒትመሪ -መምህርሙሐመድዑስማን- የችግሩ ፈጣሪ ነው ያሉት መጅሊስ-በአወሊያላይየፈጸመውንደባበዝርዝርአስረድተዋል፡፡ የመስጂድኢማሙእናየአወሊያአስተማሪዎችበመጅሊሱበመባረራቸውየተፈጠረውንቀውስለማረጋጋትከመጅሊሱአባላትጋርባደረጉትስብሰባየመጅሊሱዋናጸሀፊአቶአልሙሀመድሲራጅ፦ ‹‹ያመጣንላችሁዘመናዊሃይማኖትነው›› ሲሉመናገራቸውን የመሰከሩት መምህር መሀመድ ኡስማን፤እናበታህሳስ 21- 2004 በተደረገሌላስብሰባየመጅሊሱየጸጥታጉዳዮችሐላፊ ‹‹በፊርማዬያባረርኳቸውንአስተማሪዎችበፊርማዬእመልሳቸዋለሁ›› በማለትስህተቱንማመኑንምተናግረዋል፡፡ በእለቱየስብሰባውንመድረክሲመራየነበረውየተማሪዎችካውንስልየማህበራዊናውጭግንኙነትሃላፊየነበረውተከሳሽሙባረክአደምእንደነበረ እና ስብሰባውን በሰላማዊመልኩእንደመራምገልጸዋል፡፡ ተማሪዎችተቃውሞባሰሙበትወቅትአቶአልሙሀመድሲራጅተማሪዎችላይማፌዛቸውንናከመጅሊስየመጡትየአወሊያአዲስዘበኛምአንድንተማሪበጥፊመምታታቸውን ተከትሎግርግርሲፈጠርም-ተማሪሙባረክአደምተማሪዎችንእንዳረጋጋ እንዲሁምየመጅሊሱንመኪናጎማያተነፈሱተማሪዎችንም- ‹‹መኪናውየሙስሊሙንብረትስለሆነአትንኩ›› በማለትየመጅሊሱጸሀፊበሰላምከግቢውወጥተውእንዲሄዱእንዳደረገ መስክረዋል፡፡ ቀጥሎ በተደረገውይይት ከተለያዩየመንግስትሃላፊዎችየተውጣጡሰዎችየተሰባሰቡበትቦርድበመጅሊሱምክትልፕሬዝዳንትአቶአዛምየበላይነትእንዲመራናየትምህርትቤቱካሪኩለምምእንደታቀደውእንዲለወጥመወሰኑንያስረዱት ምስክሩ፤ ይህን ተከትሎምተማሪዎች-“የተባረሩትኢማም፣የአስተዳደርሰዎች፣መምህራንናየጥበቃሰዎችእንዲመለሱመጠየቃቸውን እና አያይስውም ‹‹መጅሊስአይወክለንም›› የሚልጥያቄማንሳታቸውንጠቅሰዋል፡፡ ተከሳሽ ሙባረክ አደም በስብሰባው ወቅት ከመጅሊሱ ጸሀፊ አቶ ...
Read More »በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች ተማሪዎች መታሰራቸውን መንግስት አመነ
ግንቦት ፰ (ስምንት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር በተያያዘ በኦሮምያ የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ መንግስት ተማሪዎችን አስሮ ምርመራ እያደረገ እንደሚገኝ የኦሮምያ ፖሊስና የጸረ ሽብር ግብረሃይል በጋራ አስታውቀዋል። በአለማያ ከደረሰው የቦንብ ፍንዳታ ጋር በተያያዘም እጃቸው አለበት ብሎ የጠረጠራቸውን ሰዎች መያዙን መንግስት ገልጿል። አጠቃላይ ግጭቱን የቀሰቀሱትን ሃይሎች ለመያዝም ምርመራ እየተደረገ መሆኑን ከፖሊስ እና ጸረ ሽብር ግብረ ሃይሉ የተሰጠው መግለጫ፣ ...
Read More »በወለጋ ዩኒቨርስቲ ፌደራል ፖሊስ በወሰደው እርምጃ ተማሪዎች መገደላቸው ተሰማ
ግንቦት ፯ (ሰባት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የፌደራል ፖሊስ በተማሪዎቹ ላይ በወሰደው ሃይል የተቀላቀለበት እርምጃ 3 ተማሪዎች መገደላቸውን የኢሳት የአካባቢው ምንጮች ገልጸዋል። በርካታ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች ተጎድተው ወደ ሆስፒታል መወሰዳቸውንና የፌደራል ፖሊሶች ተማሪዎቹ የመጀመሪያ እርዳታ እንዳያገኙ መከልከላቸውን ተከትሎ በሃኪሞችና በፖሊስ አዛዦች መካከል አለመግባባት ተፈጥሮ እንደበር ምንጮች አክለው ገልጸዋል። የሆስፒታሉ ሰራተኞች በአቋማቸው በመጽናታቸው ተማሪዎች ህክምና ለማግኘት መቻላቸውንም ለማወቅ ተችሎአል። በመቶዎች የሚቆጠሩ ...
Read More »መድረክ ሰላማዊ ሰልፍ ጠራ
ግንቦት ፯ (ሰባት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-“የኢህአዴግመንግስትሰላማዊየተቃውሞእንቅስቃሴዎችን በኃይልለማፈንየሚወስዳቸውየኃይልእርምጃዎችእናተፅዕኖዎችበአስቸኳይቆመውየሀገራችንወቅታዊእናመሰረታዊችግሮችበሰላማዊእናዴሞክራሲያዊአግባብእንዲፈቱመንግስትንለመጠየቅ” ግንቦት 10 ቀን 2006 ዓ.ምየሚካሄድሰላማዊሰልፍመጥራቱን አስታውቋል። የአዲስአበባእናየአከባቢዋነዋሪዎችከጧቱ 3 ሰአት ላይ ከግንፍሌወንዝድልድይተነስቶበየካክ/ከተማወረዳ 8 ኳስሜዳ ወይም ታቦትማደሪያበሚባለውየመሰብሰቢያቦታ ላይ ፍጻሜውን በሚያደርገው የሰላማዊሰልፉ ላይ በመገኘት ተቃውሞዋቸውን እንዲያሰሙ መድረክ ጠይቋል። “ሰላማዊናዲሞክራሲያዊየመቃወምመብታችንንበኃይልማፈንይቁም፣ ሰላማዊተቃዋሚዎችንማሰር፣መግደልእናማሰቃየትይቁም፣ በመሰብሰብ፣በመደራጀት፣ሰላማዊሰልፎችንበማድረግ፣ሀሳብንበነፃነትበመግለጽእናመረጃማግኘትህገመንግስታዊመብታችንላይየሚፈፀሙትተፅዕኖዎችይቁሙ “በሚሉእናበመሳሰሉትአላማዎች የ ግንቦት 10 የተቃውሞ ሰልፍ መዘጋጀቱን መድረክ አስታውቋል።
Read More »የጸረሙስናኮምሽን 204 ሚሊየንብርግምትያለውመሬትበግለሰቦች እጅ መያዙን አስታወቀ፡፡
ግንቦት ፯ (ሰባት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኮምሽኑ የአስርወራትሪፖርትእንደሚያስረዳውየሐሰተኛየመሬትባለይዞታነት ሰነድበማዘጋጀትናሕጋዊቅድመሁኔታላላሟሉሰዎችየመንግስትመሬትአለአግባብበመስጠትበሶስትምርመራዎች በ12 ተጠርጣሪዎችላይምርመራአካሂዶለአቃቤሕግውሳኔአቅርቦአል፡፡ በዚህየምርመራስራበተሰበሰበውመረጃ መሰረትግምቱ ብር 203 ሚሊየን 549 ሺ144 የሆነ 155 ሺ 208 ካሬሜትርየመንግስትመሬትበግለሰቦች አለአግባብመያዙንጠቁሟል፡፡ ሆኖምይህመሬትበየትኛውክልልወይምቦታእንደሚገኝሪፖርቱአልጠቆመም፡፡ በተጨማሪምበእያንዳንዱጉዳይከብር 45 ሺእስከ 350 ሺድረስጉቦበመስጠትናበመቀበልበሃሰተኛየፍርድቤትትዕዛዝፍርደኞችንበለቀቁየፌዴራልማረሚያቤቶችመካከለኛአመራሮችእናይህንኑሐሰተኛየፍርድቤትውሳኔበገንዘብበማሰራትከማረሚያቤትአለአግባብበወጡታራሚዎችናተባባሪዎቻቸውላይምርመራተጣርቶክስእንደተመሰረተባቸውምሪፖርቱያስታውሳል፡፡ በሙሰኞችየተመዘበረንሐብትለማስመለስይቻልዘንድባለፉትአስርወራት 72 ሺ 673 ካሬሜትርመሬት፣152ተሸከርካሪዎች፣137 መኖሪያቤቶች፣3 ህንጻዎች፣ 1 ፋብሪካ፣ 320 ሚሊየንብርበጥሬገንዘብ፣ 19 ነጥብ 3ሚሊየንየሚያወጣአክስዮን፣ 18 ሚሊየንብርየሚያወጣቦንድ፣ 5 የንግድመደብሮች፣ 12 የነዳጅመጫኛቦቴዎችበፍ/ቤትትዕዛዝእንዲታገዱመደረጉንሪፖርቱጠቁሟል። ኮሚሽኑየሚወርሳቸውንንብረቶችከማስተዳደርአቅምማነስጋርበተያያዘበተለይተሸከርካሪዎችበየቦታውበስብሰውናሳርበቅሎባቸውየሚገኙመሆኑይታወቃል፡፡
Read More »