በባህርዳር የባጃጅ አሽከርካሪዎችን አድማ ለማስቆም መስተዳድሩ በሹፌሮች ላይ እርምጃ እየወሰደ ነው

ጥቅምት ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ካለፈው አርብ ጀምሮየስራ ማቆም አድማ ያደረጉት የባህርዳር የባጃጅ ሹፌሮች ስራ እንዲጀምሩ ለማድረግ የከተማው ሹማምንት እርምጃ እየወሰዱ ነው። ፖሊስ የቆመ ባጃጅ መኪኖችን ሲያገኝ ታርጋ ፈቶ ከመውሰድ ጀምሮ ሹፌሮችንም እያሰረ ይገኛል። የሹፌሮች አድማ መጠናከር በከተማው ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የትራንስፖርት እጥረት የፈጠረ ሲሆን፣ መስተዳድሩ ሌሎች መኪኖችን መድቦ አገልግሎት እንዲሰጡ አስገድዷል። ስራቸውን በማይጀምሩት ሾፌሮች ላይ ...

Read More »

በእስር ላይ የሚገኙት የፖለቲካ ድርጅት መሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ

ጥቅምት ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሽብር ወንጀል ተከሰው በፌደራል ክፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ የተለቀቁት የአንድነት ፓርቲ አመራሮች አቶ ሃብታሙ አያሌው እና አቶ ዳንኤል ሽበሺ፣ የሰማያዊ ፓርቲ የአመራር አባል አቶ የሽዋስ አሰፋ፣ የአረና አባልና ጸሃፊ መምህር አብርሃ ደስታ እንዲሁም አቶ አብራሃም ሰሎሞን አቃቤ ህግ ይግባኝ ጠይቆባቸው ጉዳያቸው በጠቅላይ ፍርድ ቤት እየታየ ሲሆን፣ ...

Read More »

በቴፒ ወታደሮች ሴቶችን አስገድደው ይደፍራሉ ሲሉ ነዋሪዎች ተናገሩ

ጥቅምት ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁ ነዋሪዎች እንዳሉት ሰላም እና መረጋጋት እናመጣለን በማለት የሰፈሩት ወታደሮች፣ ህዝቡን አለመረጋጋት ውስጥ እየከተቱት መሆኑን ይናገራሉ። በአካባቢው የሰፈሩት ወታደሮች ሴቶችን አስገድደው ይደፍራሉ የሚሉት ነዋሪዎች፣ ሴቶች ወደ ምንጭ ወርደው ውሃ መቅዳት አልቻሉም ይላሉ። ባለትዳር ሴቶች ሳይቀር እየተደፈሩ መሆኑን የሚናገሩት ነዋሪዎች፣ በተለይ በቆርጫ ህብረት በሚባል ቀበሌ ወታደሮች በእናቶች ላይ ዘግናኝ ድርጊቶችን ...

Read More »

ለእስረኞች የተበረከተው ፍራሽ ለፖሊሶች ተሰጠ

ጥቅምት ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በባህርዳር ማረሚያ ቤት ለሚገኙ እስረኞች ያበረከተውን ፍራሽ ማረሚያ ቤቱ ለፖሊሶች ማከፋፈሉን ምንጮች ገለጹ፡፡ዩኒቨርሲቲው ለተማሪዎቹ አዲስ ፍራሽ በመግዛቱ ያገለገሉትን ፍራሾች እስረኞች የፍራሽ ችግር እንዳለባቸው በማወቁ እንዳበረከተ የታወቀ ሲሆን ፣ እስር ቤቱ ግን ለፖሊሶች እንዳከፋፈለ ዩኒቨርስቲው በማወቁ ቅር እንደተሰኘ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ይሁንና ምንም አይነት እርምጃ ሳይወስድ ቀርቷል ተብሏል፡፡ በባህርዳር እስር ቤቶች ...

Read More »

የድርቁ ሁኔታ በእጅጉ እንዳሳሰበው ተመድ ገለጸ

ጥቅምት ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ እርዳታ መጽሄት ይዞት በወጣ ዘገባ፣ ከ80 እስከ 85 በመቶ የሚሆነውን የአገሪቱን የቆዳ ስፋት የሸፈነው የዝናብ መዛባት፣ ከፍተኛ ስጋት ደቅኗል ብሎአል። ሁኔታዎች እየባሱ ቢሄዱም ፣ በመንግስት በኩል የቀረበው የእርዳታ ጥሪ በቂ መልስ አላገኘም የሚለው መጽሄቱ፣ ከጥር በሁዋላ ያለውን የምግብ አቅርቦት ለመሸፈን አስቸኳይ እርዳታ እንደሚያስፍልግ ገልጿል። መንግስት ለገባያ ማረጋጋያ ...

Read More »

በመተማ መሳሪያ ለመቀማት በተደረገ ሙከራ አንድ ሰው በጥይት ተመታ

ጥቅምት ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-መሻ ላስታ በሚባል አካባቢ ሰሞኑን መሳሪያ ለመቀማት በተደረገው ጥረት ታደለ ነሽሃ የተባለ ሰው በጥይት መመታቱን ከስፍራው የደረሰን ዜና አመልክቷል። ብዙ ነዋሪዎች መሳሪያ አናስረክብም በማለታቸው እና የሌሊት ጥበቃ ላይ አንሳተፍም በማለታቸው የሌሎች ድርጅቶች አባሎች ናቸው በሚል ንብረታቸው መዘረፉን ነዋሪዎች ገልጸዋል።

Read More »

አልሸባብ 15 የኢትዮጵያ ወታደሮችን መግደሉን አስታወቀ

ጥቅምት ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አልሸባብ እንደሚለው ሁዱር አቅራቢያ በሚገኝ ሙራ ገቢይ እና ጋርስዌይኒ በተባለ ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ባደረሰው ድንገተኛ ጥቃት 25 ወታደሮችን ሲገድል ከእነዚህ ውስጥ 15ቱ የኢትዮጵያ ወታደሮች ናቸው ብሎአል። የክልሉ ባለስልጣን የሆኑት አዳን አብዲ በበኩላቸው በተኩሱ ልውውጥ 50 የአልሸባብ ወታደሮች ተገድለዋል ብለዋል። በሁለተኛው ቀን ታጣቂ ሚሊሺያው ሞቃዲሹ በሚገኘው ሳሃፊ ሆቴል ላይ ባደረሰው ጥቃት 13 ...

Read More »

ኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር ሁከት ተቀስቅሶ ከአስር ሰዎች በላይ ተገደሉ

ጥቅምት ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በኬንያዋ የድንበር ከተማ ሜሩ ኢዞሎ አቅራቢያ በቦረና እና ሜሩ ጎሳዎች መሃከል በተቀሰቀሰ ግጭት አስር የአካባቢው ነዋሪዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ ከ2 ሺ በላይ የሚሆኑ ቤተሰቦች ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል። የከተማው አሽከርካሪዎች ግጭቱ እጅግ አስፈሪ እንደነበርና ሁኔታዎቹ አሳሳቢ መሆናቸውን ገልጸው የሜሩ ብሔር አባላት ወደ ከተማቸው የሸሹ ሲሆን የቦረና ጎሳ አባላትም ወደ ከተማዋ እንዳይገቡ ታግደዋል። በግጭቱ ...

Read More »

በሶማሊ ክልል ዜጎች በረሃብ መፈናቀላቸውን የአለም የምግብ ድርጅት አስታወቀ

ጥቅምት ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአለም የምግብ ድርጅት በእንግሊዝኛው ( FAO) ተወካዮች በዚህ ሳምንት በድሬዳዋ ከተማ አቅራቢያ የሚገኝን አንድ የመጠለያ ካምፕ ከጎበኙ በሁዋላ ባወጡት መግለጫ፣ በአንዳንድ ወረዳዎች 95 በመቶ የሚሆነው ህዝብ በረሃቡ ምክንያት አካባቢውን ለቆ ተሰዷል። እጅግ በርካታ የቤት እንስሳት መሞታቸውን ይፋ ያደረገው ድርጅቱ፣ አሁንም ከፍተኛ የምግብ እጥረት በማጋጠሙ በተለይ ህጻናት በከፍተኛ ሁኔታ እየተጎዱ ነው። በመጠለያ ...

Read More »

በኮንሶ በርካታ ወጣቶች ታሰሩ

ጥቅምት ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከትናት ጀምሮ የአርበኞች ግንቦት7 አባሎች በሰገን ዞን ኮንሶ ወረዳ ውስጥ ገብተዋል በሚል የፖሊስ አባላት በከተማው የሚገኙ ወጣቶችን ሲያድኑ ከዋሉ በሁዋላ ፣ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ወጣቶችን ይዘው አስረዋል። በአካባቢው ሰሞኑን በፖሊስ አባላት ላይ የተፈጸመ የተባለ ጥቃትና ወጣቱን የሚያነሳሱ በራሪ ወረቀቶች መበተናቸው ለአሰሳው ተጨማሪ ምክንያት ሳይሆን እንዳልቀረ ነዋሪዎች ገልጸዋል። በሌላ በኩል ከዞን ምስረታ ...

Read More »