Amsterdam

በቤንሻንጉል ጉሙዝ የሚኖሩ የአማራ ተወላጆች “ልጆቻቸውን ይዘው በረሃ ለበረሃ መንከራተቱ እንዲያበቃላቸው” ጠየቁ

በቤንሻንጉል ጉሙዝ የሚኖሩ የአማራ ተወላጆች “ልጆቻቸውን ይዘው በረሃ ለበረሃ መንከራተቱ እንዲያበቃላቸው” ጠየቁ (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 24 ቀን 2010 ዓ/ም) ከተለያዩ የአማራ ክልል የገጠር አካባቢዎች ተጉዘው በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በእርሻ እና በሌሎችም ስራዎች ላይ ተሰማርተው የሚገኙ የአማራ ተወላጆች፣ በክልሉ ውስጥ የሚደርስባቸው በደል ከጊዜ ወደ ጊዜ አስከፊ እየሆነ መምጣቱን ኢሳት ያነጋገራቸው የክልሉ ተወላጆች ገልጸዋል። “በአንዳንድ ወረዳዎች ብቻ በያመቱ ከ30-50 የሚጠጉ የአማራ ተወላጆች ...

Read More »

አቶ አብዲ ኢሌ “ ኦሮሞዎች ጠላቶቻችን ናቸው” ሲሉ ፈረጁ

አቶ አብዲ ኢሌ “ ኦሮሞዎች ጠላቶቻችን ናቸው” ሲሉ ፈረጁ (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 24 ቀን 2010 ዓ/ም) የኢትዮ-ሶማሊ ክልል መሪ አቶ አብዲ ኢሌ “ ኦሮሞዎች ጠላቶቻችን ናቸው” ሲል በጅጅጋ ከተማ ለአስቸኳይ ስብሰባ ለተጠሩ ለክልሉ ሽማግሌዎች ተናግረዋል። በከፍተኛ የስሜት መረበሽ ውስጥ ሆነው ንግግር ያደረጉት አቶ አብዲ “ ዶ/ር አብይ እና ሌሎች ወደ ጅግጅጋ መጥተው የነበሩት ኦሮሞዎች ውሸታሞች ናቸው” ብለዋቸዋል። “በእኛ ላይ ስውር ...

Read More »

የወልዋሎ ቡድን ተጫዋቾች ከፈጸሙባቸው ድብደባ ይልቅ የሰደቧቸው ዘር ላይ ያነጣጠረ ስድብ ይበልጥ እንዳመማቸው ኢንተርናሽናል አልቢትር ኢያሱ ፈንቴ ተናገሩ።

የወልዋሎ ቡድን ተጫዋቾች ከፈጸሙባቸው ድብደባ ይልቅ የሰደቧቸው ዘር ላይ ያነጣጠረ ስድብ ይበልጥ እንዳመማቸው ኢንተርናሽናል አልቢትር ኢያሱ ፈንቴ ተናገሩ። (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 24 ቀን 2010 ዓ/ም) የዳኞችና ታዛቢዎች ማህበር ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ዳኛ ኢያሱ ፈንቴ ባደረጉት ንግግር ተጫዋቾቹ ሲደበድቧቸው ከአፋቸው ይወጣ የነበረውን ዘር ላይ ያነጣጠር ስድብ ለመግለጽ እንደማይፈልጉ በመጥቀስ “በምን ቋንቋ መናገር እንደምችል አልገባኝም። በእግርኳስ ቋንቋ ላውራ ብል ...

Read More »

በሃረር የዳቦ ዋጋ በእጥፍ ጨመረ

በሃረር የዳቦ ዋጋ በእጥፍ ጨመረ (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 24 ቀን 2010 ዓ/ም) የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት በከተማው የሚታየው የኑሮ ውድነት በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ ህዝቡ ህይወቱን ለመምራት ተቸግሯል። ሰሞኑን ስንዴ ጠፋ በሚል አንድ ብር ይሸጥ የነበረው ዳቦ፣ መቶ በመቶ ጨምሮ 2 ብር መግባቱን የሚናገሩት ነዋሪዎች፣ የዳቦው መጠንም በከፍተኛ ሁኔታ ማነሱን ይናገራሉ። አብዛኛው የመንግስት ሰራተኞችም ሆኑ አንስተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በየቀኑ የሚንረውን ...

Read More »

የዚምባቡዌ ዋነኛው ተቃዋሚ ፓርቲ መሪ በመጪው ምርጫ ካሸነፉ ቻይናውያን ባለሀብቶችን ከሀገራቸው ጠራርገው እንደሚያስወጡ አስታወቁ።

የዚምባቡዌ ዋነኛው ተቃዋሚ ፓርቲ መሪ በመጪው ምርጫ ካሸነፉ ቻይናውያን ባለሀብቶችን ከሀገራቸው ጠራርገው እንደሚያስወጡ አስታወቁ። (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 24 ቀን 2010 ዓ/ም) በመጪው ሐምሌ በዚምባቡዌ በሚደረገው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ግምት ከተሰጣቸው ዋነኛ ተፎካካሪዎች መካከል አንዱ- የዋኘኛው ተቃዋሚ ፓርቲ የዲሞክራቲክ ለውጥ ንቅናቄ መሪ ናቸው። ሚስተር ኔልሰን ቻሚሳ ለምርጫው እያደረጉት ባለው ቅስቀሳ “በምርጫው ካሸነፍን ሁሉንም የቻይና ኩባንያዎች እናባርራቸዋን”ማለታቸውን አንድ የዚምባቡዌ የግል ድረ ገጽን ዋቢ ...

Read More »

በጉጂ ዞን የሚካሄደው ተቃውሞ ቀጥሎአል

በጉጂ ዞን የሚካሄደው ተቃውሞ ቀጥሎአል (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 23 ቀን 2010 ዓ/ም) ሜድሮክ ኢትዮጵያ በሻኪሶ አካባቢ ላለፉት 20 አመታት ሲያወጣ የነበረው የወርቅ ማእድን በዜጎች ጤና እና በተፈጥሮ ላይ ያስከተለውን ውድመት በመጥቀስ፣ ኩባንያው ተጨማሪ ፈቃድ እንዳይሰጠው የጠየቁ የአካባቢው ነዋሪዎች ተቃውሞአቸውን ወደ አደባባይ በመውጣት እየገለጹ ነው። ትናንት የተጀመረው ተቃውሞ ዛሬም በተለያዩ የዞኑ ከተሞች የተካሄደ ሲሆን፣ ተቃውሞው ከዚህ ቀደም ይታይ እንደነበረው መንገዶችን በመዝጋት ...

Read More »

በሽንሌ ዞን አብዲ ኢሌ ያዘጋጀው የድጋፍ ሰልፍ ከሸፈ

በሽንሌ ዞን አብዲ ኢሌ ያዘጋጀው የድጋፍ ሰልፍ ከሸፈ (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 23 ቀን 2010 ዓ/ም) የአቶ አብዲ ኢሌን አገዛዝ በኢትዮ-ሶማሊ ክልል እየፈጸመ ያለውን ግድያ፣ እስርና ሌሎችም ኢ ሰብአዊ ድርጊቶች በመቃወም ተከታታይ የተቃውሞ ሰልፎች ከተካሄዱ በሁዋላ፣ ፕሬዚዳንቱ በሽንሌ ከተማ ያዘጋጀው የድጋፍ ሰልፍ ሳይስካለት ቀርቷል። ህዝቡ በሰልፉ ላይ ለመሳተፍ ፈቃደኛ ባለመሆኑ ከተለያዩ አካባቢዎች የሰበሰባቸውንና በመኪና ጭኖ ያመጣቸውን እንዲሁም የልዩ ሃይሉን ሚሊሺያዎች የሲቪል ...

Read More »

መንግስት ለሜቴክ የተሰጠውን የማዳበሪያ ፋብሪካ በመቀማት ለአለማቀፍ ጫረታ ሊያቀርብ መሆኑ ተጠቆመ

መንግስት ለሜቴክ የተሰጠውን የማዳበሪያ ፋብሪካ በመቀማት ለአለማቀፍ ጫረታ ሊያቀርብ መሆኑ ተጠቆመ (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 23 ቀን 2010 ዓ/ም) ብሉምበር የመንግስት ባለስልጣናትን በመጥቀስ እንደዘገበው እርምጃው አዲሱ ጠ/ሚኒስትር ለመከላከያ ሰራዊት በአድሎ የሚሰጡትን ፕሮጀክቶች ለማምከን የገቡትን ቃል ወደ ተግባር እየለወጡት መሆኑን ማሳያ ነው። የያዩ የማዳበሪያ ፋብሪካን ለመገንባት መንግስት በህወሃት ጄኔራሎች ለሚመራው የመከላከያ እና ምህንድስና ተቋም ስራውን ቢሰጥም ፣ ተቋሙ ግን በብዙ ቢሊዮን የሚቆጠር ...

Read More »

የወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ እግር ኳስ ተጫዋቾችና የቡድን መሪ በመሃል ዳኛ እያሱ ፈንቴ ላይ ሜዳ ውስጥ ድብደባ መፈጸማቸውን ተከትሎ የሊጉ ጨዋታ ተቋረጠ

የወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ እግር ኳስ ተጫዋቾችና የቡድን መሪ በመሃል ዳኛ እያሱ ፈንቴ ላይ ሜዳ ውስጥ ድብደባ መፈጸማቸውን ተከትሎ የሊጉ ጨዋታ ተቋረጠ (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 23 ቀን 2010 ዓ/ም) በትናትናው እለት በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 22ኛው ሳምንት የጫወታ መርሃግብር ከቀኑ 11፡00 ሰዓት መከላከያ ከወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ በአዲስ አበባ ያደረጉት ጫወታ፣ የወልዋሎ ቡድን መሪና ተጫዋቾች በፈጸሙት ድርጊት ምክንያት ጨዋታው ተቋረጠ። ጫወታው በተጀመረ በ22ኛው ...

Read More »

በምስራቅና በምዕራብ ጉጂ ዞኖች የተቃውሞ ሰልፎች ተካሄዱ

በምስራቅና በምዕራብ ጉጂ ዞኖች የተቃውሞ ሰልፎች ተካሄዱ (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 22 ቀን 2010 ዓ/ም) በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞ ሲቀርብበት የነበረው የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ተጨማሪ የ10 አመት የኮንትራት ስምምነት ማግኘቱን ተከትሎ የአካባቢው ነዋሪዎች ስምምነቱን በመቃወም የተቃውሞ ሰልፍ አድርገዋል። በአዶላ ወዮ ተማሪዎች ወደ አደባባይ በመውጣት ስምምነቱን ተቃውመዋል። የአካባቢው ነዋሪዎች የሚድሮክ ወርቅ ላለፉት 20 አመታት ከፍተኛ መጠን ያለው የወርቅ ማእድን ሲያወጣ ቢቆይም፣ ...

Read More »