Amsterdam

በጥቅም የተያዙ የፌደራል መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ለአብዲ ኢሌ ሽፋን እየሰጡ ነው ተባለ

በጥቅም የተያዙ የፌደራል መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ለአብዲ ኢሌ ሽፋን እየሰጡ ነው ተባለ (ኢሳት ዜና ግንቦት 09 ቀን 2010 ዓ/ም) የሶማሊ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ ኢሌ በክልሉ ውስጥ የሚፈጽመው የሰብአዊ መብት ጥሰት በወንጀል የሚያስጠይቀው ቢሆንም፣ በገንዘብ ጥቅም የተያዙት በርካታ የፌደራል መንግስት ባለስልጣናትና የመከላከያ አዛዦች ከለላ እየሰጡት መሆኑን ጉዳዩን በቅርበት የሚያውቁ የክልሉ ተወላጆች ይናገራሉ። ከጅግጅጋና የተለያዩ ቦታዎች የተፈናቀሉ የኦሮሞ ተወላጆችን ጉዳይ እንዲያጣሩ የተላኩ ...

Read More »

የናይጀሪያዊው ባለሀብት የዳንጎቴ ሲሚንቶ የኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ እና ሁለት ኢትዮጵያውያን የሥራ ባልደረቦቹ በአሰቃቂ ሁኔታ ስለመገደላቸው ዋናው መስሪያ ቤት ማብራሪያ ሰጠ

የናይጀሪያዊው ባለሀብት የዳንጎቴ ሲሚንቶ የኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ እና ሁለት ኢትዮጵያውያን የሥራ ባልደረቦቹ በአሰቃቂ ሁኔታ ስለመገደላቸው ዋናው መስሪያ ቤት ማብራሪያ ሰጠ (ኢሳት ዜና ግንቦት 09 ቀን 2010 ዓ/ም) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በበኩላቸው በተፈጸመው ግድያ ሀዘናቸውን መግለጻቸው ተነግሯል። የድርጅቱ የማርኬቲንግ ምክትል ሥራ አስኪያጁን አቶ ታሪኩ አለማየሁ ለብሉምበርግ በስልክ እንደገለጹት ዲፕ ካማራ እና ሁለቱ ኢትዮጵያውያን የድርጅቱ ሠራተኞች ባልታወቁ ታጣቂዎች ተገድለዋል። ሦስቱም ...

Read More »

በጉጂ ዞን የተፈናቀሉት የጌዲዮ ተወላጆች እስካሁን እርዳታ አልደረሰላቸውም

በጉጂ ዞን የተፈናቀሉት የጌዲዮ ተወላጆች እስካሁን እርዳታ አልደረሰላቸውም (ኢሳት ዜና ግንቦት 09 ቀን 2010 ዓ/ም) ከ100 ሺ በላይ የሚሆኑ የጌዲዮ ተወላጆች ከጉጂ ዞን ተፈናቅለው ገደብ ከተማ እየገቡ ቢሆንም፣ እስከዛሬ ድረስ እርዳታ አለመቅረቡን የከተማዋ ምንጮች ገልጸዋል። ተፈናቀዮች ዛሬም ድረስ ከገጠር ወደ ከተማ እየገቡ ሲሆን፣ ብዙዎቹ እርዳታ በማጣታቸው ልጆቻቸውን ይዘው ወደ ልመና ተሰማርተዋል። ሁኔታው እጅግ አስከፊ ነው የሚሉት የከተማዋ ምንጮች፣ አፋጣኝ እርዳታ ...

Read More »

የሃረማያ ዩኒቨርስቲ ፕረዚዳንት ፕ/ር ጨመዳ ፊኒንሳ ስልጣን ለቀቁ

የሃረማያ ዩኒቨርስቲ ፕረዚዳንት ፕ/ር ጨመዳ ፊኒንሳ ስልጣን ለቀቁ (ኢሳት ዜና ግንቦት 09 ቀን 2010 ዓ/ም) የሃረማያ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጨመዳ ፊኒንሳ የስልጣን መልቀቂያ ደብዳቤያቸው ተቀባይነት በማግኘቱ ከኃላፊነት ተስተዋል ። ፕ/ር ጨመዳ ሃላፊነታቸውን ለመልቀቅ ለምን እንደፈለጉ በግልጽ ባይታወቅም፣ ከዩኒቨርስቲው ቦርድ ሰብሳቢ ከአቶ ስለሺ ጌታሁን ጋር ባላቻው አለመግባባት ይሆናል ሲሉ ምንጮች ይገልጻሉ። ሌሎች ወገኖች ደግሞ በዩኒቨርስቲው ውስጥ በየጊዜው የሚነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ፣ የጸጥታ ...

Read More »

ትናንት ማምሻውን በደቡብ ወሎ ዞን በኮምቦልቻ ከተማ በ06 ቀበሌ በሚገኘው ደዌ ተቅዋ መስጂድ ግጭት ተፈጥሮ በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ ተገለጸ።

ትናንት ማምሻውን በደቡብ ወሎ ዞን በኮምቦልቻ ከተማ በ06 ቀበሌ በሚገኘው ደዌ ተቅዋ መስጂድ ግጭት ተፈጥሮ በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ ተገለጸ። (ኢሳት ዜና ግንቦት 09 ቀን 2010 ዓ/ም) ምንጮቻችን ከሥፍራው እንደዘገቡት በእለቱ በስፍራው ለሶላት የመጡ ሙስሊሞች ለሁለት የተከፈሉ ሲሆን፣ የዚህም ምክንያቱ አብዛኛው ሙስሊም-የመንግስት ተላላኪዎች ናቸው የሚባሉትን” ፤ እናንተ የመንግሥት እንጅ የእስልምና ተወካይ ስላልሆናችሁ መስጂዳችንን መልሳችሁ ውጡልን!!” በማለት ተቃውሞ በማሰማቱ ነው። ...

Read More »

ኢቦላ በኮንጎ በፍጥነት እየተስፋፋ መምጣቱ ተነገረ

ኢቦላ በኮንጎ በፍጥነት እየተስፋፋ መምጣቱ ተነገረ (ኢሳት ዜና ግንቦት 09 ቀን 2010 ዓ/ም) በዲሞክራቲክ ኮንጎ የታየው የኢቦላ ወረርሽኝ በፍጥነት እየተስፋፋ መምጣቱን የአገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ገልጸዋል። ሚኒስትሩ ኦሊይ ሊሉንጋ ካሌንጋ ለቢቢሲ እንደተናገሩት፣ በሽታው በገጠር ከታየ በሁዋላ፣ አንድ ሚሊዮን ሰዎች ወደሚኖሩበት ምባንዳካ ከተማ ተዛምቷል። በሽታው ወደ ዋና ከተማዋ ኪንሻ ይዛመታል የሚል ፍርሃት ማሳደሩም ተዘግቧል። እስካሁን ድረስ 42 ሰዎች መያዛቸው የተረጋጋጠ ሲሆን፣ ...

Read More »

ከ100 ሺ በላይ የሚቆጠሩ የጌዲዮ ተወላጆች ከጉጂ ዞን ተፈናቅለው ገደብ ከተማ ገቡ

ከ100 ሺ በላይ የሚቆጠሩ የጌዲዮ ተወላጆች ከጉጂ ዞን ተፈናቅለው ገደብ ከተማ ገቡ (ኢሳት ዜና ግንቦት 08 ቀን 2010 ዓ/ም) ከሳምንታት በፊት በጉጂ ብሄረሰብ አባላትና በጌዲዮ ብሄረሰብ አባላት መካከል ተነስቶ የነበረው ግጭት ተከትሎ ከ200 ሺ በላይ ዜጎች ተፈናቅለው የነበረ ቢሆንም፣ ግጭቱን በሽምግልና ለመፍታት በተደረገው ሙከራ ብዙዎቹ ወደ ተፈናቀሉበት ቦታ ተመልሰው ነበር። ይሁን እንጅ ግጭቱ ካለፈው እሁድ ጀምሮ እንደገና በማገርሸቱ ከ 100 ...

Read More »

የአፋር ወጣቶች የጅቡቲን መስመር ዘግተው አመሹ

የአፋር ወጣቶች የጅቡቲን መስመር ዘግተው አመሹ (ኢሳት ዜና ግንቦት 08 ቀን 2010 ዓ/ም) ወጣቶቹ እርምጃውን የወሰዱት ከህዳር 26 ጀምሮ በደህንነት አባላት ታፍኖ ከተወሰደ በሁዋላ እስከዛሬ ድረስ ያለበት ያልታወቀው የሰመራ ዩኒቨርስቲ የሰው ሃይል አስተዳደር ሃላፊ አቶ ሳሊህ ረሺድ እንዲፈታ ለመጠየቅ ነው። ወጣቶቹ በሌሊት የጅቡቲን መንገድ በመዝጋት የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲስተጓጎል ያደረጉ ሲሆን፣ የክለልዩ ልዩ ሃይል ወደ ስፋረው በመጓዝ መንገዱን አስከፍቷል። ወጣቶች መንገዱን ...

Read More »

የመቱ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች አድማ በማድረግ ላይ ናቸው

የመቱ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች አድማ በማድረግ ላይ ናቸው (ኢሳት ዜና ግንቦት 08 ቀን 2010 ዓ/ም) ተማሪዎቹ አድማውን የጀመሩት ከጅግጅጋ ዩኒቨርስቲ ተፈናቅለው በመቱ ዩኒቨርስቲ ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የተደረጉት ተማሪዎች ወደ ጅግጅጋ ዩኒቨርስቲ ተመልሰው ትምህርታቸውን እንዲጨርሱ መወሰኑን ተከትሎ ነው። ተማሪዎቹ አስተማማኝ ሰላም በሌለበትና ለህይወታችን ዋስትና በማናገኝበት ሁኔታ ወደ ጅግጅጋ ለመመለስ አንችልም በማለት በማለት ለዩኒቨርስቲው ባለስልጣናት ቢያሳውቁም፣ ባለስልጣናቱ ግን የተማሪዎችን ጥያቄ የሚቀበሉት አልሆነም። በዚህም ተነሳ ...

Read More »

አለማቀፍ የኡንዲስትሪያል ህብረት የኢትዮጵያ ሰራተኞች የተሻለ ክፍያ እንዲያገኙ ዘመቻ ጀመረ

አለማቀፍ የኡንዲስትሪያል ህብረት የኢትዮጵያ ሰራተኞች የተሻለ ክፍያ እንዲያገኙ ዘመቻ ጀመረ (ኢሳት ዜና ግንቦት 08 ቀን 2010 ዓ/ም) በኢትዮጵያ ውስጥ በጨርቃጨርቅና አልባሳት እንዱስትሪዎች የሚሰሩ ሰራተኞች የተሻለ ክፍያ እንዲያገኙ ለማድረግ ኢንዳስትራያል ግሎባል ዩኒየን የተባለው የሰራተኞች ማህበር ዘመቻ ጀምሯል። በእነዚህ እንዱስትሪዎች ውስጥ ተቀጥረው የሚሰሩ ኢትዮጵያውያን በወር 20 ዶላር አካባቢ የሚከፈላቸው ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ያለውን የኑሮ ሁኔታ ግምት ውስጥ በማስገባት ሰራተኞቹ የመጨረሻ ክፍያቸው በወር 121 ...

Read More »