የኢድ አልፈጥር በመላ አገሪቱ እየተከበረ ነው (ኢሳት ዜና ሰኔ 8 ቀን 2010 ዓ/ም) 1 ሺህ 439ኛው የኢድ አል ፈጥር በአል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነስርዓቶች በመከበር ላይ ሲሆን ሙስሊም ኢትዮጵያውያውን የተፈናቀሉ እና በተለያዩ ችግሮች ውስጥ ያሉ ዜጎችን እንዲያስቡ የሃይማኖቱ መሪዎች ጥሪ አቅርበዋል። በዓሉ በአዲስ አበባ ስታዲየም ያለ ጸጥታ ችግር ተከብሯል። በጅጅጋ በአቶ አብዲ አሌ ትዕዛዝ በከተማው ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢድ በአል በአደባባይ ...
Read More »Amsterdam
በወላይታ ሶዶ በተደረገው ተቃውሞ የሰዎች ህይወት ጠፋ
በወላይታ ሶዶ በተደረገው ተቃውሞ የሰዎች ህይወት ጠፋ (ኢሳት ዜና ሰኔ 8 ቀን 2010 ዓ/ም) በአዋሳ ከተማ የተካሄደውን የሲዳማ ማህበረሰብ አመታዊ የመን መለወጫ በአልን ተከትሎ በተፈጠረው ግጭት የተገደሉ ዜጎችን ድርጊት ለመቃወም ዛሬ በወላይታ ሶዶ በተካሄደው ተቃውሞ እስከ 5 የሚደርሱ ሰዎች መገደላቸውን በርካታ የመንግስት መስሪያቤቶችና መኪኖች መውደማቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል። የሶዶ ከተማ ህዝብ ሰላማዊ ሰልፉ በሰላም እንዲጠናቀቅ ጠይቆ የነበረ ቢሆንም፣ የዞኑ ባለስልጣናት ፈቃድ ...
Read More »ህወሃት በአዲስ አበባ የተቃውሞ ሰልፍ መጥራቱ ታወቀ
ህወሃት በአዲስ አበባ የተቃውሞ ሰልፍ መጥራቱ ታወቀ (ኢሳት ዜና ሰኔ 8 ቀን 2010 ዓ/ም) የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት ህወሃት የኢትዮ-ኤርትራ የድንበር ስምምነትን በተመለከተ ኢህአዴግ በቅርቡ የወሰነውን ውሳኔ ለመቃወም እንዲሁን በአዲሱ ጠ/ሚኒስትር የተወሰዱ ምደባዎችን ለመቃወም የፊታችን እሁድ በአዲስ አበባ የተቃውሞ ሰልፍ ያደርጋል። ለሰለፉ ማካሄጃ ከፍተኛ ገንዘብ የተመደበ ሲሆን፣ በርካታ ሰዎች ከትግራይ ክልል በህወሃት ወጪ ወደ አዲስ አበባ መጥተው በሰልፉ ላይ እንደሚሳተፉ ምንጮች ...
Read More »300 የሚደርሱ የፖለቲካ እስረኞች እና በሌሎች ወንጀሎች ተፈርዶባቸው የነበሩ ከእስር ተፈቱ
300 የሚደርሱ የፖለቲካ እስረኞች እና በሌሎች ወንጀሎች ተፈርዶባቸው የነበሩ ከእስር ተፈቱ (ኢሳት ዜና ሰኔ 8 ቀን 2010 ዓ/ም) በሽብር ወንጀል ተከሰው ሞት እና የእድሜ ልክ እስራት የተፈረደባቸው 289 እስረኞች ዛሬ ከእስር ተፈተዋል። ከተፈቱት መካከል በእስር ቤት ውስጥ ጥፍሮቹ ተነቅለውና የተለያዩ የጭካኔ እርምጃዎች የተፈጸሙበት አበበ ካሴና ሌሎችም በአርበኞች ግንቦት7 ስም ታስረው የነበሩት ተለቀዋል። አበበ ካሴ በኢትዮጵያ ህዝብ ጸሎትና ትግል መፈታቱን ገልጾ ...
Read More »ከኦሮምያ ክልል የተፈናቀሉ የአማራ ተወላጆችን ወደ ቦታቸው እንደሚመልሱ አቶ ለማ መገርሳ ተናገሩ
ከኦሮምያ ክልል የተፈናቀሉ የአማራ ተወላጆችን ወደ ቦታቸው እንደሚመልሱ አቶ ለማ መገርሳ ተናገሩ (ኢሳት ዜና ሰኔ 8 ቀን 2010 ዓ/ም) የአማራ ክልል መገናኛ ብዙሃን እንደዘገበው የለማ አስተዳደር የተፈናቀሉትን ዜጎች ወደ ነበሩበት ቀዬ ለመመለስ ስራዎችን እየሰራ ነው። አቶ ለማ ዜጎች እንዲፈናቀሉ ባደረጉ ባለስልጣናት ላይ እርምጃ መወሰዱንም ተናግረዋል። የኦሮምያ ክልል የኮሚኒኬሽን ሃላፊ ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ በባህርዳር ተገኝተው ከተፈናቀሉት ዜጎች ጋር ውይይት ማድረጋቸውን የክልሉ ...
Read More »በሃዋሳ በድጋሜ ግጭት ተነሳ
በሃዋሳ በድጋሜ ግጭት ተነሳ (ኢሳት ዜና ሰኔ 7 ቀን 2010 ዓ/ም) በአመታዊው የሲዳማ የዘመን መለወጫ በአል -ጨምበለላ ቀን የተጀመረው ግጭት ዛሬ በድጋሜ ማገርሸቱን የከተማዋ ነዋሪዎች ተናግረዋል። የዛሬው ግጭት-ሁለት ሰዎች ታፍነው ከተወሰዱ በሁዋላ መገደላቸውን ተከትሎ የተነሳ ነው። የጨምበለላን በአል ወደ ብሄር ግጭት ለመቀየር የሚደረገውን ሙከራ ለማስቆም የአገር ሽማግሌዎች አስቸኳይ ስብሰባ ጠርተዋል። ደኢህዴን ከህወሃት ጋር ሆኖ ያቀናበረው ግጭት ነው የሚሉ ነዋሪዎች፣ ግጭቱን ...
Read More »ህወሃት- የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ በባድመና የመንግስት ኢኮኖሚ ተቋማት ዙሪያ የወሰናቸውን ውሳኔዎች እንደሚቀበል አስታወቀ
ህወሃት- የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ በባድመና የመንግስት ኢኮኖሚ ተቋማት ዙሪያ የወሰናቸውን ውሳኔዎች እንደሚቀበል አስታወቀ (ኢሳት ዜና ሰኔ 7 ቀን 2010 ዓ/ም) በቅርቡ የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባድመን ለኤርትራ የወሰነውን የአልጀርሱን ስምምነት እንደሚቀበል እንዲሁም ዋና ዋና የሚባሉትን የመንግስት የልማት ድርጅቶችን በከፊል ወይም በሙሉ ወደ ግል ለማዞር የወሰነውን ውሳኔ የህወሃት ማዕከላዊ ኮሚቴ እንደሚቀበለው ሲያስታውቅ፣ አፈጻጸሙ ላይ ግን ጥንቃቄ ይደረግ ብሎአል። ህወሃት ትናንት ባወጣው ...
Read More »የባህርዳር ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ግቢውን ለቀው ወጡ
የባህርዳር ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ግቢውን ለቀው ወጡ (ኢሳት ዜና ሰኔ 7 ቀን 2010 ዓ/ም) ወኪላችን እንደዘገበው የሁለተኛ፣ የሶስተኛ እና በከፊል የአራተኛ ዓመት ተማሪዎች ከባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ኢንጂነሪንግ ፋክሉቲ ግቢ ለቀው ወጥተዋል። ሰሞኑን የተፈጠረውን አለመግባባት ሁሪያ በትላንትናው ዕለት ከዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ፍሬው ጋር የተደረገው ውይይት ያለ ውጤት መጠናቀቁን ተከትሎ፣ የዩኒቨርስቲው አመራሮች ተማሪዎች ግቢውን እንዲለቁ በማስታወቂያ አዘዋል፡፡ማስታወቂያውን ተከትሎ ተማሪዎች ግቢውን በመልቀቅ ወደ ቤተሰቦቻቸው ...
Read More »በወልቂጤ በተነሳው ግጭት የሰዎች ህይወት ማለፉንና በርካታ ንብረትም መውደሙን ነዋሪዎች ገለጹ
በወልቂጤ በተነሳው ግጭት የሰዎች ህይወት ማለፉንና በርካታ ንብረትም መውደሙን ነዋሪዎች ገለጹ (ኢሳት ዜና ሰኔ 6 ቀን 2010 ዓ/ም) ባለፈው እሁድ የእግር ኳስ ጨዋታን ሰበብ በማድረግ የተፈጠረውን ግጭት ተከትሎ፣ ዛሬ ግጭቱ ተባብሶ የሰዎች ህይወት ማለፉንና በርካታ ቤቶችና የንግድ ድርጅቶች መውደማቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል። ትናንት ማክሰኞ ደግሞ ካምፕ 99 በሚባለው አካባቢ ከህገወጥ ግንባታ ጋር በተያያዘ የከተማው ሹሞች ቤቶችን ሂደው በሚያፈርሱበት ሰዓት የቀቤና ተወላጆች፣ ...
Read More »የሐረሪ ብሄራዊ ሊግ ዛሬ ባደረገው አስቸካይ ስብሰባ የድርጅቱ ሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበር ከስልጣናቸው ማንሳቱን የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
የሐረሪ ብሄራዊ ሊግ ዛሬ ባደረገው አስቸካይ ስብሰባ የድርጅቱ ሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበር ከስልጣናቸው ማንሳቱን የደረሰን መረጃ ያመለክታል። (ኢሳት ዜና ሰኔ 6 ቀን 2010 ዓ/ም) ሐረሪ ብሔራዊ ሊግ አመራሮች ለ 27 አመታት በክልሉ በሚኖሩ የተለያዩ ብሄረሰቦች በተለይ የኦሮሞ ህዝብ ላይ የሚያደርሱት ጭቆና እንዲቆም በአሚር አብዱላሂ አዳራሽ ቁጥራቸው ከ 600 በላይ የሚሆኑ የብሔረሰብ አባላት ባደረጉት አስቸካይ ስብሰባ የሐረሪ ብሄራዊ ሊግ እንደማይወክላቸው በሙሉ ድምጽ ...
Read More »