በጋምቤላ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች የኮሌራ ወረሽኝ ተቀሰቀሰ

ጷግሜን ፭፮ (ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በመቶ ሽዎች የሚቆጠሩ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች በተጠለሉባቸው የስደተኞች መጠለያዎች ውስጥ የተቀሰቀሰው የኮሌራ ወረሽኝ በአጎራባች የደቡብ ሱዳንና የኢትዮጵያ ድንበሮች አካባቢ ስጋት እየፈጠረ ነው። ይህንን ተላላፊ ገዳይ በሽታ ለመግታት የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅትና ዓለም አቀፉ ድንበር የለሽ የሐኪሞች ቡድን በጥምረት ክትባትና የንጹህ ውሃ አገልግሎት አቅርቦት መስጠት ጀምረዋል።በአስር የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ ለሚገኙ መቶ ሰማንያ ...

Read More »

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በቃሊቲ እስር ቤት በፍትሃዊ መንግድ ተይዘዋል ብለው እንደማያምኑ አንድ የእንግሊዝ ባለስልጣን ተናገሩ

ጷግሜን ፭ (አምስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ቫይስ ኒውስ የተባለው ድረገጽ የግንቦት7 ዋና ጸሃፊ የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌን ወቅታዊ ሁኔታ ይዞ በወጣው ዘገባ እንደገለጸው፣ የእንግሊዝ ባለስልጣናት አቶ አንዳርጋቸው ታስረው ከነበሩበት ስውር ቦታ ወደ ቃሊቲ መዛወራቸው በጎ ነገር ቢሆንም፣ በቃሊቲ በጥሩ ሁኔታ ተይዘዋል ብለው አያምኑም። የእንግሊዝ የውጭና የጋራ ብልጽግና አገራት ቃል አቀባይ ” ኢትዮጵያና ዩናይትድ ኪንግደም የቆየና ጥብቅ ግንኙነት ያላቸው አገራት ...

Read More »

በኢትዮጵያ በህገወጥ መንገድ ወደ ውጭ የወጣው ገንዘብ ለትምህርት ከተመደበው ገንዘብ በብዙ እጅ በለጠ

ጷግሜን ፭ (አምስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ግሎባል ፋይናንሻል ኢንቴግሪቲ የተለያዩ አገራት በፈረንጆች አቆጣጠር ከ2008 እስከ 2012 ለትምህርት የመደቡትን በጀትና ወደ ውጭ አገራት በህገወጥ መንገድ የወጣውን ገንዘብ በማነጻጸር ባወጣው አስቸኳይ መግለጫ ላይ እንደጠቀሰው ፣ በኢትዮጵያ በህገወጥ መንገድ የወጣው ገንዘብ፣ ለትምህርት ከወጣው ገንዘብ በ245 በመቶ ይልቃል። ድርጅቱ ቀድም ሲል ባወጣው ሪፖርት ከ2008 እስከ 2012 ባሉት አራት አመታት ውስጥ 3 ቢሊዮን ...

Read More »

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የክልሉን ትራንስፖርት ባለስልጣን ቢሮ ሁከትፈጣሪ በማለት ውሳኔ አሳለፈ፡፡

ጷግሜን ፭ (አምስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ቢሮው በጣና ሐይቅ ላይ በቱሪስት ማስጎበኘት ስራ በተሰማሩ ማህበራት አሰራር ጣልቃ በመግባቱ በተከሰሰበት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የጥፋተኝነት ውሳኔ አስተላልፎበታል፡፡ ባለስልጣን ቢሮው የቱሪስት ጀልባዎችን በተራ ለማሰራት ያደረገው የተራ ማስከበር ስራ ህግና ደንቡን ያልተከተለ ነው በማለት የተቃወመውን የጥዋት ብርሃን አነስተኛና መለስተኛ የግል ጀልባ ባለንብረቶች ማህበር ፣ ያልኩትን አልፈጸማችሁም በማለት አስራ አምስት ...

Read More »

ከዓመት በዓሉ ጋር ተያይዞ የሸቀጦች ዋጋ እየናረ ነው

ጷግሜን ፬ (አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለለስልጣን ሰሞኑን የአዲስ ኣመት በዓልን አስመልክቶ በሸቀጦች ላይ ዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ለመውሰድ መዘጋጀቱን ቢናገርም፣ የሸቀጦች ዋጋ ከንረት ሊታደገው አለመቻሉን ያነጋገርናቸው የአዲስአበባ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ በአዲስአበባ በሳሪስና በሾላ ገበያዎች ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች እንደጠቆሙት ሰሞኑን የሸቀጦች ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱን ተናግረዋል፡፡ በገበያዎቹ የአበሻ በመባል የሚታወቀው ሽንኩርት በኪሎ ከ17- ...

Read More »

በአርበኞች ግንቦት7 ስም የተከሰሱት በእስር ቤት የደረሰባቸውን በደል ተናገሩ

ጷግሜን ፬ (አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በእነ መቶ አለቃ ጌታቸው መኮንን የክስ መዝገብ ከተከሰሱት መካከል የቀድሞው አንድነት ፓርቲ ዋና ጸሃፊ የነበረው አቶ ተስፋዬ ታሪኩ በእስር ቤት እየደረሰባቸው ያለውን ስቃይ እንዲሁም መስክሮች በሃሰት መስክሩ ተብለው እግራቸው እንደተሰበረ ሲገልጽ፣ የቀድሞው የአንድነት ፓርቲ የታች አርማጭሆ ተወካይ አቶ አንጋው ተገኝ ደግሞ በእስር ቤት ውስጥ በጨለማ ቤት በመቀመጡ አይኑን መታተመሙንና ህክምና መከልከሉን ገልጿል። ...

Read More »

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ሰላማዊ ትግላቸውን ቀጥለዋል

ጷግሜን ፬ (አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በምስራቅ ሸዋ ዞን ናዝሬትና ሻሸመኔ ዙሪያ አሳሳ፣ ዶዶላ፣ አርሲ ነገሌ፣ አጄ፣ ኮፈሌ፣ ሄረሮ እና አዳባ በሚገኙ ሰባት ከተሞች የሚኖሩ ሙስሊሞች በግድግዳዎች ላይ የተቃውሞ ጽሁፎችን በመጻፍና በራሪ ወረቀቶችን በመበተን ከድምጻችን ይሰማ ጋር አብረው እንደሚታገሉ አሳውቀዋል። የሕዝበ ሙስሉሙ ተቃውሞ በአካባቢው ባለስልጣናት ላይ መደናገጥ የፈጥረባቸው መሆኑን አንዳንድ ነዋሪዎች ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል። ድምጻችን ይሰማ ትግሉን ወደ አንድ ...

Read More »

አራት የተቃዋሚ ድርጅቶች ጥምረት መመስረታቸውን ተከትሎ የተለያዩ አስተያየቶች ቀረቡ

ጷግሜን ፫ (ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በስልጣን ላይ ያለውን የኢህአዴግ አገዛዝ በሃይል ለማስወገድ የሚንቀሳቀሱ ሃይሎች ” አገር አድን ሰራዊት” ማቋቋማቸውን ተከትሎ የተለያዩ አስተያየቶች እየቀረቡ ነው። የአፋር ድርጅት የጋራ ንቅናቄ፣ የትግራይ ህዝብ የጋራ ንቅናቄ፣ የአማራ ዲሞክራሲ ሃይሎች ንቅናቄ እና አርበኞች ገንቦት 7 ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ንቅናቄ በጋራ የአገር አድን ንቅናቄ የሚባል ድርጅት መመስረታቸውን ጳጉሜ 3 ቀን 2007 ዓም ያስታወቁ ሲሆን፣ ...

Read More »

አቃቢ ህግ በአርበኞች ግንቦት7 ስም በተከሰሱት ላይ ምስክሮችን አሰማ

ጷግሜን ፫ (ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አቃቢ ህግ ምስክሮችን ያሰማው በልደታ ፍርድ ቤት 19ኛ ችሎት ላይ ሲሆን፣ በተከሳሾች ወርቅዬ ምስጋናው፣ አማረ መስፍን፣ ቢሆኝ አለናና አትርሳው አስቻለው ላይ 6 ምስክሮች ቀርበው መስክረዋል። ነገረ ኢትዮጵያ እንደዘገበው አቃቢ ህግ ያቀረባቸው 13 ምስክሮች ማን ላይ እንደሚመሰክሩ ግልጽ አድርጎ ባለማቅረቡ ጠበቆች ተቃውሞ አስምተዋል። አንደኛው ምስክር በ12ኛው ተከሳሽ አትርሳው አስቻለው ላይ በመሰከረበት ወቅት፣ “ለየትኛው ...

Read More »

ለትምህርት ጥራቱ መጓደል የዘመቻ ስራዎችና የመምህራን ፍለሰት ዋነኛዎቹ ምክንያቶች ሆነዋል ሲሉ ባለሙያዎች ተናገሩ

ጷግሜን ፫ (ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ሰሞኑን የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ለልዩ ልዩ ባለሙያዎች ባቀረበው የቀጣይ አምስት አመታት የትምህርት ዕቅድ ውይይት ላይ፣ ባለፉት አመታት የትምህርትን ስራ በትምህርት ባለሙያዎች ሳይሆን ለጉዳዩ ዕውቅና በሌላቸው የፖለቲካ ሰዎች እንዲመራ መደረጉና የዘመቻ ስራ ላይ ማተኮሩ የትምህርቱ ጥራት ለመውደቁ ዋና መንስዔ መሆኑን የስብሰባው ተሳታፊዎች ተናግረዋል፡፡ በውይይቱ ላይ የተሳተፉት ባለሙያዎች በአዲስ ዓመት የትምህርት ...

Read More »