Amsterdam

አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ከሶማሊያው ፕሬዚዳንት ጋር የሰጡት መግለጫ የሶማሊ ላንድን ባለሥልጣናት አስቆጣ።

ግንቦት ፫ ( ሦስት ) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ባለፈው ሳምንት አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት መሀመድ አብዱላሂ ፋርማጆ ወደ አዲስ አበባ መጥተው በነበረበት ወቅት በሰጡት የጋራ መግለጫ ላይ አቶ ኃይለማርያም ፦” ከ እንግዲህ ኢትዮጵያ የሶማሊያ ፌዴራል መንግስትን ሳታስፈቅድ ከሌሎች የሶማሊያ ትናንሽ ክልሎች ጋር ግንኙነት አታደርግም” ማለታቸው ነው የሶማሊ ላንድን ባለሥልጣናትና ሕዝብ እያነጋገረ ያለው። አቶ ኃይለማርያም አክለውም ፦” ዓለማቀፉ ማህበረሰብም ...

Read More »

የአዲስ አበባ ነጋዴዎችን በግብር ስም መዝረፉ ተባብሶ ቀጥሏል

ግንቦት ፫ ( ሦስት ) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአዲስ አበባ ንግድና የገቢዎች ቢሮ በተጨማሪ የዋጋ ግብር ማለትም በቫት አዋጅ ስም የድርጅቱን ሠራተኞች ገንዘብ እየሰጠ በሰላይነት በማሰማራትነጋዴዎች ላይ ምዝበራ እየፈጸመ መሆኑን ነጋዴዎች አጋለጡ። ነጋዴዎቹ በተለይ ለኢሳት እንደገለጹት የአገዛዙ ሹመኞች ነጋዴዎችን ከሕግ አግባብ ውጪ በመክሰስና የሃሰት ምስክሮችን በማቆም የነጋዴው ማህበረሰብንማሰርና ከፍተኛ የሆነ የገንዘብ መቀጮ ማስስከፈል ሥራዬ ብለው ተያይዘውታል። የንግድና ገቢዎች ...

Read More »

የአዲስ አበባ ሕዝብ በገዥው ፓርቲ የበቀል እርምጃ እየተማረረ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ ።

ግንቦት ፪ ( ሁለት ) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ሕዝባዊ እንቢተኝነቱን ተከትሎ በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙት የአርሶ አደሮችን መሬት ነጠቃ ከተቋረጠ ወዲህ ገዥው ሕወሃት/ኢህአዴግ ፊቱን ወደ ዋና ከተማዋ መልሷል የሚሉት ነዋሪዎች፤ በልማት ስም ነባር ይዞታያላቸውን የከተማ ነዋሪዎች መሬት መንጠቅ ተጧጡፎ መቀጠሉን ይገልጻሉ። ነዋሪዎቹ ለኢሳት እንደተናገሩት ካለፍላጎታቸው ከይዞታቸው እንዲነሱ የተደረጉት ነዋሪዎች መኖሪያውን ከመልቀቃቸው አስቀድሞ በመስተዳድሩ ቃል የተገቡላቸው በሙሉ ተፈጻሚ አይሆኑም። ...

Read More »

ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በጥምረት መስራት አትራፊ እንዳልሆነ አንድ የማላዊ የፓርላማአባል ገለጹ::

ግንቦት ፪ ( ሁለት ) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የማላዊ ኮንግረስ ፓርቲና የአገሪቱ ፓርላማ አባል የሆኑት ወ/ሮ ጁሊያን ሉንዛጊ ዛሬ ለአገራቸው ፓርላማ እንዳሳወቁት የማላዊ አየር መንገድ ከኢትዮጵያ አቻው ጋር በጥምረት መስራቱ አትራፊአያደርገውም ብለዋል። ጁሊያን ሉንዛጊ አያይዘውም የአገራቸው የትራንስፖርት ሚኒስቴር መስሪያ ቤት-አየር መንገዱ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በመሥራቱ እንዴት ትርፋማ ሊሆን እንደሚችል ሪፖርትእንዲያቀርብ ጠይቀዋል። የፓርላማ አባሏ “ትርፋማ ካልሆንን ለምን አብረን ...

Read More »

በዶክተር ቴዎድሮስ አድኃኖም ላይ የሚደረገው ተቃውሞ ተጠናክሮ እንዲቀጥል አቶ አሚን ጁዲ ጥሪ አቀረቡ።

ግንቦት ፪ ( ሁለት ) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የቀድሞ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር የፖለቲካ ጉዳይ ሀላፊ አክቲቪስት አሚን ጁዲ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከኅብር ራዲዮ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የአፍሪካ ህብረት ዶክተር ቴዎድሮስን ደገፈው፤ አልደገፈው ኢትዮጵያውያን ተቃውሟቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል። ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በዓለም ጤና ድርጅት ስም ስልጣን እንዲይዝ የሚፈልጉት፤ ከጀርባ እሱን ተጠቅመው በአፍሪካ ደሃ ሕዝብ ላይ የፈለጉትን ...

Read More »

አቡነ ዘካርያስ የተጭበረበሩትን 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር ራሳቸው ከፈሉ።

ግንቦት ፪ ( ሁለት ) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ቀደም ሲል የምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት አስተዳደር የነበሩትና አሁን የኒውዮርክና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሆኑት አቡነ ዘካርያስ፣ በሐሰተኛ ሰነድ ተጭበርብረው ሕንፃበመግዛታቸው የከሰረውን ገንዘብ ከምዕመናን በማሰባሰብ ራሳቸው ፈጸሙ፡፡ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የሆኑት አቡነ ዘካርያስ ቀደም ሲል ያስተዳድሩት በነበረ ሀገረ ስብከት ሥር ለሚገኙ ደቀ መዛሙርት ማሠልጠኛና ለአብነት ትምህርት ቤቶች ድጋፍ ...

Read More »

ሟቹ የኢትዮጵያ ቡና እግር ኳስ ቡድን አስጨፋሪ ከጨጓራ ህመም ውጪ ምንም ዐይነት ህመም እንደሌለበት ወላጅ አባቱ ገለጹ።

ግንቦት ፪ ( ሁለት ) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የዘነበ አባት አቶ በላይ በተለይ ለኢሳት እንደገለጹት ልጃቸው ከጨጓራ ህመም ውጪ የልብ ድካምም ሆነ ድንገት ለህልፈት የሚዳርግ በሽታ እንዳልነበረበት ጠቅሰው፤ እስካሁን ድረስ ምን ሆኖ እንደሞተ የሚያውቁት ነገር እንደሌለ በሀዘን ስሜት ተውጠው ተናግረዋል። ቡና ከሃዋሳ ከነማ ጋር ላለው ግጥሚያ ከአንድ ወር ከአስራ አምስት ቀን በፊት ወደ ሃዋሳ ሲያመራ አብሮ እንደተጓዘ ...

Read More »

በርካታ የኦሮሚያ ስፍራዎች ወደ ሶማሌ ክልል መጠቃለላቸውን የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት በግልጽ ተናገሩ።

ግንቦት ፩ ( አንድ ) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በጭናክሰንና በባቢሌ ከፍተኛ ውጥረትና ተቃውሞ የተቀሰቀሰ ሲሆን የኦሮሚያ ክልል ፖሊሶች ትጥቅ እንዲፈቱ ተደርጓል። በኦሮሚያና በሶማሊያ ድንበር አካባቢዎች ይፈጠሩ የውነበሩ ግጭቶች እልባት እንዳገኙ በቅርቡ በመንግስት መገናኛ ብዙሀን በተደጋጋሚ ቢገለጽም ሁኔታው ወደ አደገኛ መንገድ እያመራ እንደሆነ የባቢሌና የጭናክሰን ነዋሪዎች በተለይ ለኢሳት ገልጸዋል። የሶማሌው ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አብዲ መሀመድ እሁድ ዕለት በመከላከያ ...

Read More »

የደቡብ ሱዳን ባለሥልጣናት የኢትዮጵያ አማጽያንን ማሰራቸው ተዘገበ

ግንቦት ፩ ( አንድ ) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ሱዳን ትሪቢዩን እንደዘገበው የደቡብ ሱዳን የደህንነት ባለሥልጣናት ጁባ ውስጥ የኢትዮጵያ አንድነት አርበኞች ግንባር አባላት እንደሆኑ የሚታመኑ ስድስት አማጽያንን አስረዋል። ኢትዮጵያውያን አማጽያኑ የታሰሩት የአካባቢው ሚሊሻዎች ከሚጠቀሙባቸው ህገ ወጥ የመሣሪያ ዝውውር ጋር በተያያዘ ነው። ቀደም ባለው ጊዜ ለኢትዮጵያ መንግስት እጃቸውን የሰጡት የኢትዮጵያ አንድነት አርበኞች ግንባር መሪ ጄነራል ቶዋት ፓል ቾይ የድርጅቱ ...

Read More »

ዶክተር ቴዎድሮስ አድሀኖምን የሚቃወም ታላቅ አውሮፓ አቀፍ ሰልፍ ተጠራ

ግንቦት ፩ ( አንድ ) ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የህዝባዊ ወያነ ኃርነት ትግራይ ዋና የሥራ አስፈጻሚ የሆኑት ዶክተር ቴዎድሮስ አድሀኖም ለዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተርነት መመረጥ የለባቸውም ያሉ እጅግ በርካታ ኢትዮጵያውያን ታላቅ አውሮፓ አቀፍ የተቃውሞ ሰልፍ ለማድረግ ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን አስታወቁ። እንደ ሰልፉ አስተባባሪዎች ገለጻ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጽህፈት ቤት ፊት ለፊት በሚደረገው በዚህ የተቃውሞ ሰልፍ ላይ ...

Read More »