Amsterdam

በቦሌ ለሚ የኢንዱስትሪ ዞን የሚሰሩ ሰራተኞች የስራ ማቆም አድማ አደረጉ

በቦሌ ለሚ የኢንዱስትሪ ዞን የሚሰሩ ሰራተኞች የስራ ማቆም አድማ አደረጉ (ኢሳት ዜና ግንቦት 07 ቀን 2010 ዓ/ም) በአዲስ አበባ በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚሰሩ ሰራተኞች የሚከፈላቸው ክፍያ ከስራው ክብደት ጋር የማይመጣጠን መሆኑን በመግለጽ የስራ ማቆም አድማ ጀምረዋል። ሰራተኞቹ በስራቸው መጠን የደሞዝ ጭማሪ እንዲደረግላቸው በተወካዮቻቸው አማካኝነት ተደጋጋሚ ጥያቄ ቢያቀርቡም መልስ ሊያገኙ አልቻሉም። በገዢው ፓርቲ በኩልም የሰራተኞችን ጥያቄ ለመመለስ ፈቃደኝነት ባለመኖሩ ሰራተኞች ...

Read More »

በጠምባሮ ዞን 10 መምህራን ቆስለው ሆስፒታል ሲገቡ በርካቶች ደግሞ ታሰሩ

በጠምባሮ ዞን 10 መምህራን ቆስለው ሆስፒታል ሲገቡ በርካቶች ደግሞ ታሰሩ (ኢሳት ዜና ግንቦት 07 ቀን 2010 ዓ/ም) በደቡብ ክልል በከምባታ ጠምባሮ ዞን የሚገኙ መምህራን ለልማት በሚል ያለፍላጎታቸው ከወር ደሞዛቸው ላይ መቆረጡን በመቃወማቸው 10 መምህራን በፖሊሶች ድብደባ ተፈጽሞባቸው ሆስፒታል ሲገቡ፣ 20 መምህራን ደግሞ የለምንም ጥያቄ ተስረዋል። በዚህም የተነሳ ካለፈው ሳምንት መጨረሻ ጀምሮ ትምህርት ተቋርጧል። መምህራኑ ከዚህ በፊት ለአባይ ግድብ በሚል የወር ...

Read More »

በባለስልጣናት የውጭ አካውንቶች ላይ ምርመራ እየተደረገ መሆኑን ዶ/ር አብይ ተናገሩ

በባለስልጣናት የውጭ አካውንቶች ላይ ምርመራ እየተደረገ መሆኑን ዶ/ር አብይ ተናገሩ (ኢሳት ዜና ግንቦት 07 ቀን 2010 ዓ/ም) ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ለተሰበሰቡ የተለያዩ የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በአሰራራቸው ዙሪያ በሰጡት መግለጫ በውጭ አገራት ባንኮች የባንክ ሂሳብ ደብተር ያላቸው ባለስልጣናት ምርመራ እየተደረገባቸው ነው። የካቢኔ ስብሰባቸውን ከአርብ ወደ ቅዳሜ እንደተለወጠና ጊዜን በስራ ሰዓት በስብሰባ ማባከን እንደሚያስቀር ተናግረዋል። ባለስልጣናት አሰራራቸውን ...

Read More »

ዶ/ር ፍቀሩ ማሩና ጨምሮ የተወሰኑ እሰረኞች ተፈቱ

ዶ/ር ፍቀሩ ማሩና ጨምሮ የተወሰኑ እሰረኞች ተፈቱ (ኢሳት ዜና ግንቦት 07 ቀን 2010 ዓ/ም) በእነ መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ ከቂሊንጦ ቃጠሎ ጋር በተያያዘ ክሳቸው የተነሳላቸው የህክምና ባለሙያውን ዶ/ር ፍቅሩ ማሩን ጨምሮ፣ አቶ አግባው ሰጠኝ፣ አቶ ሲሳይ ባቱ፣ ፋሲል አለማየሁ እና አቶ ከመደ ጨመዳ ከእስር ቤት ወጥተዋል። በእነ መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ ክስ መዝገብ ከ38 ተከሳሾች መካከል በነፍስ ይከላከሉ ከተባሉት አራት ...

Read More »

በቀብሪ ደሃር እስር ቤት ውስጥ በስቅላት የተገደለችውን የ24 አመቷ ወጣት ሞት ለማስተባበል እየተሞከረ ነው

በቀብሪ ደሃር እስር ቤት ውስጥ በስቅላት የተገደለችውን የ24 አመቷ ወጣት ሞት ለማስተባበል እየተሞከረ ነው (ኢሳት ዜና ግንቦት 06 ቀን 2010 ዓ/ም) ዘመዶችሽ እኔን ሊከሱ ወደ አዲስ አበባ ሄደዋል በሚል ምክንያት በኢትዮ-ሶማሊ ክልል መሪ በአቶ አብዲ ኢሌ ወታደሮች በቀብሪ ደሃር እስር ቤት ውስጥ ባለፈው ሃሙስ በስቅላት የተገደለችው የ24 አመቷ ወጣት ታሲር ኦማር ፎድን ግድያ ለማስተባበል ጥረት እየተደረገ መሆኑን ምንጮች ገልጸዋል። ወጣቷ ...

Read More »

በአርበኞች ግንቦት7 የተከሰሱት በፍርድ ቤት ውስጥ መፈክር አሰሙ

በአርበኞች ግንቦት7 የተከሰሱት በፍርድ ቤት ውስጥ መፈክር አሰሙ (ኢሳት ዜና ግንቦት 06 ቀን 2010 ዓ/ም) በእነ ሚፍታህ ሸህ ሱሩር ክስ መዝገብ በአርበኞች ግንቦት 7 ተከሰው ልደታ ፍርድ ቤት የቀረቡ በቁጥር ከ40 በላይ የሚሆኑ ተከሳሾች በፍርድ ቤቱ ግቢ ውስጥ መፈክር አሰምተዋል። የህሊና እስረኞች “ የነፃነት ታጋዮች እንጅ አሸባሪዎች አይደለንም፣ እንደ ማዕከላዊ እስር ቤት ቂሊንጦም ይዘጋ፣ ግፍ ይብቃ፣ ስቃይ ይብቃ” ብለዋል። በእነ ...

Read More »

ሃዋሳ በከፍተኛ የውሃ ችግር ተጠቅታለች ተባለ

ሃዋሳ በከፍተኛ የውሃ ችግር ተጠቅታለች ተባለ (ኢሳት ዜና ግንቦት 06 ቀን 2010 ዓ/ም) የከተማዋ ነዋሪዎች እንደሚሉት የአዋሳ ህዝብ ንጹህ ውሃ ያገኛል ብሎ መናገር የማይቻልበት ደረጃ ላይ ተደርሷል። በ15 ቀናት ውስጥ ለአንድ ወይም ለ2 ቀናት ለተወሰኑ ሰዓታት ውሃ ካገኙ በሁዋላ መልሶ እንደሚሄድባቸው የሚገልጹት ነዋሪዎች፣ ሰሞኑን ደግሞ ሴቶች የወንዝ ውሃ ፍለጋ ከ3 እስከ 4 ኪሎ ሜትር እየተጓዙ ነው። በአህያ ጭነው ውሃ ከሚያመጡ ...

Read More »

በጂግጂጋ ተማሪዎች ተቃውሞ አደረጉ

በጂግጂጋ ተማሪዎች ተቃውሞ አደረጉ (ኢሳት ዜና ግንቦት 03 ቀን 2010 ዓ/ም) በሶማሊ ልዩ ሃይል በከፍተኛ ጥበቃ ስር በምትገኘው ጅግጅጋ የመጀመሪያውን ተቃውሞ የጤና ሳይንስ ተማሪዎች አካሂደዋል:: ተማሪዎቹ ከቀኑ 10 ሰአት ላይ በጀመሩት ተቃውሞ ፣ የክልሉ ፕሬዚዳን አቶ አብዲሌ ከስልጣን እንዲወርድ ጠይቀዋል:: ተማሪዎቹ አብዲሌን የሚያወግዙ መፈክሮችን ሲያሰሙ፣ የልዩ ሃይል አባላት በፍጥነት በመግባት ተማሪዎች ተቃውሞውን እንዲያቆሙ ጠይቀዋል::

Read More »

አምስት የህወሃት ሰላዮች ተገደሉ

አምስት የህወሃት ሰላዮች ተገደሉ (ኢሳት ዜና ግንቦት 03 ቀን 2010 ዓ/ም) የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት በሶማሊላንድ እና አካባቢው በልዩ የስለላ ስራ ሰልጥነው መርጃዎችን ሲያቀብሉ የነበሩ 5 ሰላዮች መገደላቸውን ከደህነነት ምንጮች ለማወቅ ተችሏል:: የሰላዮቹ ጠርናፊ የነበረው አማኑኤል ኪሮስ የተባለው ሰው ድሬደዋ ውስጥ በምስራቅ እዝ አዛዥ ጄኔራል ማሾ መኖሪያ ሰፈር አካባቢ የተገደለ ሲሆን ፣ 11 ወታደሮችም ለጥየቃ በሚል ተይዘው ታስረዋል:: ግድያውን ማን እንደፈጸመው ...

Read More »

ዶክተር ፍቅሩ ማሩን ጨምሮ የ62 ተካሳሾች ክስ ተነሳ ክሳቸው ከተነሳላቸው መካከል 16 ተከሳሾች ወደ ዝዋይ ተወሰዱ::

ዶክተር ፍቅሩ ማሩን ጨምሮ የ62 ተካሳሾች ክስ ተነሳ ክሳቸው ከተነሳላቸው መካከል 16 ተከሳሾች ወደ ዝዋይ ተወሰዱ:: (ኢሳት ዜና ግንቦት 03 ቀን 2010 ዓ/ም) ባለፈው ሳምንት እንዲከላከሉ የተወሰነባቸው እነ ዶክተር ፍቅሩ ፣ ፍቅረማርያም አስማማው፣ማስረሻ ሰጠኝና ሌሎችም እስረኞች ክሳቸው ተቋርጦ ከእስር ይፈታሉ:: ይሁን እንጅ ዛሬ 16 እስረኞች በከባድ ጥበቃ ውስጥ ሆነው ወደ ዝዋይ ተወስደዋል፣ከተወሰዱት መካከል አግባውሰጠኝ ፣ፍቅረማርያምና ማስረሻ በካቴና መታሰራቸውታውቋል:: እስረኞቹ ሰሞኑን ...

Read More »