Amsterdam

“የራያ ህዝብ የአማራ ማንነት ይከበር” ሲሉ የአላማጣና አካባቢው ተወላጆች ጠየቀ

“የራያ ህዝብ የአማራ ማንነት ይከበር” ሲሉ የአላማጣና አካባቢው ተወላጆች ጠየቀ (ኢሳት ዜና ግንቦት 27 ቀን 2010 ዓ/ም) ሰሞኑን በራያ ወረዳ አላማጣ ከተማ በመገኘት የአካባቢውን ህዝብ ያነጋገሩት የራያ ተወላጁ የህወሃት ስራ አስፈጻሚ አባል አቶ ጌታቸው ረዳ ፣ ከተስብሳቢዎች ጠንካራ ጥያቄዎች እና ተቃውሞ ያጋጠማቸው መሆኑን ተከትሎ፣ ስብሰባውን ያለውጤት በትነው ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል። ከ400 በላይ ወጣቶች በተገኙበት በዚህ ስብሰባ ላይ ወጣቶች አቶ ...

Read More »

በአዲስ አበባ ሃና ማርያም እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የተፈናቀሉ ዜጎች የተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ

በአዲስ አበባ ሃና ማርያም እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የተፈናቀሉ ዜጎች የተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ (ኢሳት ዜና ግንቦት 27 ቀን 2010 ዓ/ም) ቤታቸው የፈረሰባቸው በሺዎች የሚቆጠሩ የሃና ማርያም አካባቢ ነዋሪዎች በድጋሜ የተቃውሞ ሰልፍ ያደረጉ ሲሆን፣ የአዲስ አበባ መስተዳደር ባለስልጣናት ለተፈናቃዮች መልስ እንደሚሰጡ ቃል ቢገቡም ነዋሪዎቹን ግን የሚያረካ ሊሆን አልቻለም። የመስተዳድሩ አመራሮች መልስ ያላረካቸው ተፈናቃዮች፣ ጥያቄያቸውን በድጋሜ ለጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት ለማቅረብ ወደ ቤተመንግስት ቢያቀኑም መሃል ...

Read More »

በጌዲዮና ጉጂ ብሄረሰቦች መካከል ያለው ግጭት ዳግም አገረሸ

በጌዲዮና ጉጂ ብሄረሰቦች መካከል ያለው ግጭት ዳግም አገረሸ (ኢሳት ዜና ግንቦት 27 ቀን 2010 ዓ/ም) ትናንት በተመጀረው ግጭት በርካታ ዜጎች ቀያቸውን እየተዉ ለመሰደድ የተገደዱ ሲሆን፣ በቆጨሬ ወረዳ ጀልዶ ቀበሌ አነድ የጌዲዮ ተወላጅ ሲሞት 1 ፖሊስ መቁሰሉ ታውቋል። 2 ትምህርት ቤቶችም በቃጠሎ ወድመዋል። ባንኮ ጎጢት፣ ባንኮ ጨልጨሌ፣ ባንኮ፣ ታታቱ እና ሌሎችም አካባቢዎች ከፍተኛ የተኩስ ለውውጥ ሲሰማ እንደነበር የሚገልጹት የአካባቢው ነዋሪዎች፣ ውጥረቱ ...

Read More »

አብዲ ኢሌ እየተገበረው ያለው ፖሊሲ በህወሃቱ ተወልደ በርሄ የተቀረጸ ነው ተባለ

አብዲ ኢሌ እየተገበረው ያለው ፖሊሲ በህወሃቱ ተወልደ በርሄ የተቀረጸ ነው ተባለ (ኢሳት ዜና ግንቦት 27 ቀን 2010 ዓ/ም) የሶማሊ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አብዲ ኢሌ በክልሉ የሚፈጽመው የሰብአዊ መብትም ጥሰትም ይሁን የሌሎች አካባቢ ተዋላጆችን የማፈናቀል ስራ በህወሃቱ ተወልደ በርሄ የተቀረጸው ፖሊሲ ውጤት መሆኑን ከህወሃት ጋር በተለያዩ የሃላፊነት ስራ የሰሩና አቶ አብዲ አሌን የአነሳስ ታሪክ የሚያውቁ ግለሰቦች ለኢሳት ገልጸዋል። ምንጮች እንደገለጹት በ2 ...

Read More »

የቤተመንግስት ጠባቂዎችና የዶ/ር አብይ አጃቢዎች ተቀየሩ

የቤተመንግስት ጠባቂዎችና የዶ/ር አብይ አጃቢዎች ተቀየሩ (ኢሳት ዜና ግንቦት 24 ቀን 2010 ዓ/ም) በኢህአዴግ ውስጥ የሚታየውን መከፋፈል እየጨመረ መሄዱን ተከትሎ በቤተመንግስት ዙሪያ ጥበቃ የሚያደርጉ እንዲሁም ጠ/ሚኒስትሩን የሚያጅቡ ሰዎች እየተቀየሩ መሆኑን ምንጮች ለኢሳት ገልጸዋል። ከ20 አመታት በላይ የቤተመንግስት ዋና ሃላፊ በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩት ገብረትንሳኤ ገብረሚካኤል ከስልጣናቸው ተወግደው በምትካቸው የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የነበሩት ወርቅነሽ ብሩ መተካታቸውን የተዘገበ ሲሆን፣ ገብረትንሳይ ከስልጣን ...

Read More »

ከቄለም ወረዳ ተፈናቅለው በቆቦ ከተማ የሚገኙ የአማራ ተወላጆች እርዳታ እንዲደረግላቸው ጠየቁ

ከቄለም ወረዳ ተፈናቅለው በቆቦ ከተማ የሚገኙ የአማራ ተወላጆች እርዳታ እንዲደረግላቸው ጠየቁ (ኢሳት ዜና ግንቦት 24 ቀን 2010 ዓ/ም) በደርግ ዘመን በቄለም ወለጋ ዞን ደምቢዶሎ ወረዳ ሰፍረው የነበሩ ከ400 በላይ የአማራ ተወላጆች በአካባቢው ባለስልጣናት ጫና እንዲፈናቀሉ መደረጉን ተከትሎ በአሁኑ ሰዓት ቆቦ ከተማ ውስጥ የሚገኙ ሲሆን፣ ሁሉም ዜጎች ድጋፍ እንዲያደርጉላቸው ጥያቄ አቅርበዋል። ተፈናቃዮች እንደሚሉት ካለፉት 7 ወራት ወዲህ የአካባቢው ወጣቶች፣ ፖሊሶችና ሌሎች ...

Read More »

በአዲ ረመጥ ከተማ ፌስቡክ ላይ ጽፋችሁዋል የተባሉ ወጣቶች ታሰሩ

በአዲ ረመጥ ከተማ ፌስቡክ ላይ ጽፋችሁዋል የተባሉ ወጣቶች ታሰሩ (ኢሳት ዜና ግንቦት 24 ቀን 2010 ዓ/ም) የኮማንድ ፖስት አባላት ነን ያሉ የኮሎኔልነት ማዕረግ ያላቸው ወታደሮች በወልቃይት ወረዳ አዲ ረመጥ ከተማ ነዋሪ የሆነውን ወጣት ፈቃዴ አሰፋን ይዘው በማሰር፣ ለብሶት የነበረውን የፋሲል ከነማ የስፖርት ቡድን ማሊያን አስወልቀው በቅደድና በእግራቸው በመርገጥ በመጨረሻም ወደ እስር ቤት ልከውታል። ወጣቱ፣ የወልቃይትን ጉዳይ አንስቶ በድፍረት እንደሚጽፍ፣ በሚጽፋቸው ...

Read More »

በርካታ የሃና ማርያም ተፈናቃዮች ወደ ቤተመንግስት በመሄድ ተቃውሞ አሰሙ

በርካታ የሃና ማርያም ተፈናቃዮች ወደ ቤተመንግስት በመሄድ ተቃውሞ አሰሙ (ኢሳት ዜና ግንቦት 23 ቀን 2010 ዓ/ም) ከ3 ሺ የማያንሱ ቤታቸው የፈረሰባቸውና በከፍተኛ ችግር ላይ የሚገኙት ዜጎች ወደ ቤተ መንግስት አምርተው ጉዳያቸውን ለጠ/ሚኒስትሩ ለማቅረብ ቢፈልጉም አልተሳካላቸውም። ይህን ተከትሎ በቀጥታ ወደ አሜሪካ ኢምባሲ ሲያመሩ የፌደራል ፖሊሶች መንገድ ላይ በመጠባባቅ ሰልፈኞችን አግተው ውለዋል። ፖሊሶቹ በሰልፈኞች ላይ ያደረሱት ጉዳት የለም። ተፈናቃዮቹ ጥያቄያቸውን የሚሰማ አካል ...

Read More »

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በጽሕፈት ቤታቸው ከአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ጋር በመወያዬታቸው በርካታ ኢትዮጵያውያን ደስታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ። አቶ አንዳርጋቸው ነገ ጧት ለንደን ይገባሉ።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በጽሕፈት ቤታቸው ከአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ጋር በመወያዬታቸው በርካታ ኢትዮጵያውያን ደስታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ። አቶ አንዳርጋቸው ነገ ጧት ለንደን ይገባሉ። (ኢሳት ዜና ግንቦት 23 ቀን 2010 ዓ/ም) የግንቦት 7 ዋና ጸሀፊና የሞት ፍርድ ተላልፎባቸው ባለፉት አራት አመታት በእስር የቆዩት አቶ አንዳርጋቸው ትናንት ከቀትር በኋላ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ለሁለት ሰዓታት የዘለቀ ውይይት ያደረጉ ሲሆን፣ “መሰረታዊ ባሏቸው” ጉዳዮች ዙሪያ ስለደረጓቸው ...

Read More »

የአብዲ ኢሌ የደህንነት አባላት በዱልሚዲድ አመራር ላይ ያደረጉት የአፈና እርምጃ ከሸፈ

የአብዲ ኢሌ የደህንነት አባላት በዱልሚዲድ አመራር ላይ ያደረጉት የአፈና እርምጃ ከሸፈ (ኢሳት ዜና ግንቦት 23 ቀን 2010 ዓ/ም) ትናንት ምሽት የአብዲ ኢሌን ፍጹማዊ ፈላጭ ቆራጭ አገዛዝ በመቃወም ዱል ሚዲድ እየተባለ በሚጠራው በኢትዮ-ሶማሊ ተወላጆች የተቋቋመውን ድርጅት ከሚመሩት ሰዎች መካከል አንዱ የሆኑትን አቶ ካድር አዳንን ከአዲስ አበባ ወደ ጅግጅጋ አፍኖ ለመውሰድ የተደረገው ሙከራ በፌደራል የደህንነት መስሪያ ቤትና በአሜሪካ ኢምባሲ አማካኝነት ሊከሽፍ ችሎአል። ...

Read More »