(ኢሳት ዲሲ–ጥር 10/2010) በአውሮፓ ሃገራት ጀርመንና ኔዘርላንድ የተከሰተው ከፍተኛ አውሎ ነፋስ፣የአየርና የየብስ ትራንስፖርት አገልግሎትን መግታቱ ተገለጸ። በአውሮፓ መንገደኞች ከሚበዙባቸው አውሮፕላን ማረፊያዎች አንዱ የሆነው የኔዘርላንዱ ሲኪፖል የአውሮፕላን ማርፊያ አገልርግሎቱ ተስተጓጉሏል። ከከባዱ አውሎ ንፋስ ጋር በተያያዘም የህንጻው ጣሪያዎች መነቃቀላቸው ታውቋል። በሰአት 140 ኪሎ ሜትር ወይንም 90 ማይል የሚጓዘው አውሎ ንፋስ ዛፎጭን እየገነዳደሰ የባቡር መስመሮች ላይ በመጣሉ የባቡር አገልግሎት ጭምር እንዲቋረጥ አድርጓል። ...
Read More ».የኢሳት አማርኛ ዜና
የውጭ ምንዛሪ እጥረት በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ቀውስ ፈጥሯል
(ኢሳት ዲሲ–ጥር 10/2010) የወጭ ንግድ ሚዛን መዛባትና የውጭ ምንዛሪ እጥረት በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ደንቃራና ቀውስ መፍጠሩን አለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት/አይ ኤም ኤፍ/ አስታወቀ። የአይ ኤም ኤፍ የቦርድ ዳይሬክተሮች በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ ባካሄዱት ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያን በተመለከተ ባካሄዱት ምክክር የሀገሪቱ የውጭ ምንዛሪ ክምችት ለአንድ አመት ከ8 ወራት ብቻ የሚበቃ ነው። የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በመስቀለኛ መንገድ ላይ የቆመ እንዲሆን ያደረገውም ግሽበትን ...
Read More »ከጸረ ሽብር ሕጉ የሚሰረዝም ሆነ የሚሻሻል አንቀጽ የለም
(ኢሳት ዲሲ–ጥር 10/2010) ሕወሃት ኢህአዴግ ከጸረ ሽብር ሕጉ የሚሰረዝም ሆነ የሚሻሻል አንቀጽ እንደሌለ አስታወቀ። በአንድ አንቀጽ ላይ ብቻ ማብራሪያ የሚሰጥ ተጨማሪ ህግ ይወጣል ብሏል። ከጸረ ሽብር ሕጉ የሚሰረዝም ሆነ የሚሻሻል አንቀጽ እንደሌለ የተገለጸው ሕወሃት ኢሕአዴግ በጀት ከሚመድብላቸውና ታማኙ ከሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ባደረገው ውይይት ላይ ነው። በዚህ ውይይት ገዢው ፓርቲ በስራ ላይ ያለው ጸረ ሽብር ህግ በምንም አይነት ከአለም አቀፍ ...
Read More »ሕወሃት እንደገና የማጥራት ስራ ይቀረዋል ተባለ
(ኢሳት ዲሲ–ጥር 10/2010) ሕወሃት አመራሮቹን ግለሂስ እንዲያደርጉ በማድረግ እንደገና የማጥራት ስራ እንደሚቀረው የድርጅቱ ሊቀመንበር ዶክተር ደብረጺዮን ገብረሚካኤል ገለጹ። የሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ ድርጅታዊ ጉባኤ ሲጠናቀቅ በጥገኝነት ላይ የንበረውን አመራር ለማጥራት ከላይ እስከታች አሁንም ግምገማው ይቀጥላል ብለዋል ዶክተር ደብረጺዮን ገብረሚካኤል። የድርጅቱ ነባር ታጋይ አቶ ስዩም መስፍን በበኩላቸው ሕወሃት የታገለው ከድህነት ለመውጣት ሆኖ እያል አንዳንድ አመራሮች በጥርጣሬ እንዲታይ አድርገውታል ሲሉ ተናግረዋል። እናም ...
Read More »ሁከት ለመፍጠር የሚንቀሳቀሱ ሃይሎች አሉ ተባለ
(ኢሳት ዲሲ–ጥር 10/2010) በኢትዮጵያ የሚከበረውን አመታዊ የጥምቀት በአልና የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤን ለማወክ የሚንቀሳቀሱ ሃይሎች መኖራቸውን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ። በመንግስታዊና በፓርቲ መገናኛ ብዙሃን የተለቀቀው የፌደራል ፖሊስ መግለጫ አደጋውን ለመጣል እየተንቀሳቀሱ ያሉት ሃይሎች እነማን እንደሆኑ ግን ግልጽ አላደረገም። የፖለቲካ ምሁራን ይህን የፌደራል ፖሊስ መግለጫ ሕዝብን የማሸበር ርምጃ ሲሉ ተችተውታል። አንዳንዶቹ ስልጣን ላይ ያለውን ቡድን የቀደመ ተግባር እየጠቀሱ ራሱ አደጋ ለመጣል አስቦ ...
Read More »የከተራ በአል ተከበረ
(ኢሳት ዲሲ–ጥር 10/2010) በመላው ኢትዮጵያ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ የከተራ በአል ተከብሮ ዋለ። የጥምቀት በአልም ነገ በመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከብሮ ይውላል። በከተራ በአሉ በየአድባራቱ የሚገኙች ታቦታት ከየቤተእምነቶቻቸው ወጥተው በክርስቲያናዊ መዝሙሮች በመታጀብ ወደ ማደሪያቸው ተሸኝተዋል። በአሉ አዲስ አበባን ጨምሮ በመላ ሃገሪቱ የተከበረ ሲሆን በተለይ በጎንደር 44ቱ ታቦታት ወተው በድምቀት መከበሩንም ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። የጥምቀት በአል ኢየሱስ ክርስቶስ በበእደ ዮርዳኖስ ...
Read More »ሰሜንና ደቡብ ኮሪያ በአንድ ባንዲራ የኦሎምፒክ ውድድር ሊሳተፉ ነው
(ኢሳት ዲሲ–ጥር 9/2010) ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ በጠላትነት የሚተያዩት ሰሜንና ደቡብ ኮሪያ በአንድ ባንዲራ በአለም አቀፍ የኦሎምፒክ ውድድር ለመሳተፍ መስማማታቸው ተዘገበ። በአንዲት ኮሪያ ስም ሁለቱ ሀገራት ለመወዳደር መስማማታቸውን በሰበር ዜና የዘገበው የብሪታኒያው የዜና ማሰራጫ ቢቢሲ በቀጣዩ ወር በሚካሄደው የክረምት ኦሎምፒክ ስምምነታቸው ተግባራዊ እንደሚሆንም አመልክቷል። ሰሜንና ደቡብ ኮሪያ በክረምቱ ኦሎምፒክ በአንድ ኮሪያ ስም በጋራ ባንዲራ ለመወዳደር ከመስማማታቸው ባሻገር በአንዳንድ ውድድሮች የጋራ ...
Read More »የተበላሸ ብድር ያላቸው ድርጅቶች ታወቁ
(ኢሳት ዲሲ–ጥር 9/2010) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በብዛት የተበላሸ ብድር ያላቸው ድርጅቶች ሰፋፊ የእርሻ ፕሮጀክቶችና የቱርክ የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ የሆነው አይካ አዲስ መሆኑን አስታወቀ። በባንኩ ከፍተኛ የተበላሸ ብድር እንዳለበት የሚታወቀውና የህወሃት ንብረት የሆነው ኤፈርት ግን በዚህ ዝርዝር ውስጥ አልተካተተም። የህወሃት ንብረት የሆነው ሬዲዮ ፋና የባንኩን ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ክፍሌ ሃይለየሱስን ጠቅሶ እንደዘገበው የልማት ባንክ በተለያዩ ዘርፎች ብድር ሰጥቶ አደጋ ውስጥ ያለውን ...
Read More »የትግራይ ህዝብ መካስ አለበት ተባለ
(ኢሳት ዲሲ–ጥር 9/2010) የትግራይ ህዝብ ከማንም በላይ ውድ ዋጋ የከፈለ በመሆኑ መካስ አለበት ሲሉ የህወሃት የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና ቃል አቀባይ ገለጹ። ቃል አቀባዩ አቶ ጌታቸው ረዳ የህወሀትን 7ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ አስመልክቶ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደገለጹት የትግራይን ህዝብ ለመካስ አዲሱ አመራር ቆርጦ ተነስቷል። በኢትዮጵያ በክልሎች መካከል ሰፊ የልማትና የእድገት ልዩነት ፖለቲካዊ ቀውስ በፈጠረበት በዚህን ወቅት የአቶ ጌታቸው ረዳ መግለጫ ...
Read More »የስርአቱ ሰዎች ድሆች የእነሱን ሐጥያት እንዲሸከሙ እያደረጉ ነው ተባለ
(ኢሳት ዲሲ–ጥር 9/2010) በእነ መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ መዝገብ 31ኛ ተከሳሽ አቶ ጌታቸር እሸቴ የስርአቱ ሰዎች እየገደሉና እየረሸኑ ድሆች የእነሱን ሐጥያት እንዲሸከሙ እየተደረጉ ነው ሲሉ በጻፉት ድብዳቤ አስታወቁ። አቶ ጌታቸር እሸቴ በ30 ደቂቃ ውስጥም 9 ሰዎችን ግድለሀል ተብዬ በሀሰት ውንጀላ መከሰሴን ዓለም ይወቅልኝ በማለት ተናግረዋል። ነሐሴ 28/2008 የቂሊንጦ እስር ቤት በእሳት በጋየበት ወቅት በተደረገ ተኩስ 23 እስረኞች መገደላቸውን የህወሃት መንግስት ...
Read More »