.የኢሳት አማርኛ ዜና

ኤርትራ በኢህአዴግ የቀረበባትን ክስ አጣጣለች

ኤርትራ በኢህአዴግ የቀረበባትን ክስ አጣጣለች (ኢሳት ዜና ማጋቢት 10 ቀን 2010 ዓ/ም) ኤርትራ ኢትዮጵያ እንዳትረጋጋ እያደረገች ነው በማለት በህወሃት ኢህአዴግ አገዛዝ በኩል የቀረበውን ክስ፣ ኤርትራ አጣጥላዋለች። “ኢትዮጵያ ችግሩን ውጫዊ ለማድረግ ከመፈልግ ይልቅ፣ እየጨመረ የመጣውን የህዝብ ተቃውሞውና አለመረጋጋት ለመፍታት ብትሰራ ይሻላታል” ስትል ገልጻለች። የማስታወቂያ ሚኒስትሩ አቶ የማነ ገብረ መስቀል ለብሉምበርግ እንደገለጹት፣ የኢትዮጵያ መንግስት ለውስጣዊ ችግሩ ውጫዊ ምክንያት እየፈለገ፣ የህዝቡን የትኩረት አቅጣጫ ...

Read More »

በአፍሪካ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ የኢትዮጵያው ወላይታ ዲቻ ከግምት ውጪ የግብጹን ዛማሊክ አሸንፎ ወደ ቀጣዩ ዙር አላፊ ቡድን ሆነ

በአፍሪካ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ የኢትዮጵያው ወላይታ ዲቻ ከግምት ውጪ የግብጹን ዛማሊክ አሸንፎ ወደ ቀጣዩ ዙር አላፊ ቡድን ሆነ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 10 ቀን 2010 ዓ/ም) የግብጹ አንጋፋ ቡድን ዛማሌክና የኢትዮጵያው ወላይታ ዲቻ በመዲናዋ ካይሮ 2 ሽህ ተመልካቾች በተገኙበት አል-ሰላም መጫወቻ ሜዳ ባደረጉት ጫወታ በመደበኛ የጫወታ ክፍለ ጊዜ ዛማሌክ 2-1 ቢያሸንፍም በተመሳሳይ ውጤት ወላይታ ዲቻ 2-1 በማሸነፉ 3-3 አቻ ሆኑ። አሸናፊውን ቡድን ...

Read More »

በሞያሌ ወታደሮችን የጫኑ ሁለት ኦራል መኪኖች በታጣቂዎች ተመተው ከተገለበጡ በሁዋላ በርካታ ወታደሮች አለቁ

በሞያሌ ወታደሮችን የጫኑ ሁለት ኦራል መኪኖች በታጣቂዎች ተመተው ከተገለበጡ በሁዋላ በርካታ ወታደሮች አለቁ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 07 ቀን 2010 ዓ/ም) ኦነግ የሞቱት ወታደሮች ቁጥር 72 ነው ይላል። የአካባቢው ነዋሪዎች ደግሞ የሟቾች ቁጥር 50 አካባቢ ነው ይላሉ። ጥቃቱን ተከትሎም ኬንያ ድንበሯን ዘግታለች። የኢሳት የአካባቢው ምንጮች እንደገለጹት 147 እና ወጀሌ በሚባለው አካባቢ አንድ ሙሉ ወታደሮችን የጫነ ኦራል መኪና በኦነግ ታጣቂዎች እንደተመታ ከሶስት ...

Read More »

የሁመራ ወረዳ አስተዳደር የፌደራል መንግስት ተወካዮች በአማርኛ እንዳይናገሩ ከለከለ

የሁመራ ወረዳ አስተዳደር የፌደራል መንግስት ተወካዮች በአማርኛ እንዳይናገሩ ከለከለ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 07 ቀን 2010 ዓ/ም) የሁመራ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ኢሳያስ ከፌደራል መንግስት ተወክለው ባለሃብቶችን በብድር ጉዳይ ለማወያየት የሄዱ ባለስልጣናት በአማርኛ ስብሰባ እንዳይመሩ ከልክለዋል። መጋቢት 5 /2010 ዓ.ም በሁመራ ከተማ አስተዳደር አዳራሽ ከፌደራል መንግስቱ የተወከሉ አቶ አማኑኤል ተስፉ የተባሉ ግለሰብ ስብሰባውን በአማርኛ ሲመሩ የወረዳው አስተዳደሪ “በአማርኛ ስብሰባ ማድረግ አይቻልም። ስብሰባው ...

Read More »

ከ51 በመቶ በላይ የሚሆነው የኢትዮጵያ ወጣት በአደንዛዥ እጽ ተጠቅቷል ተባለ

ከ51 በመቶ በላይ የሚሆነው የኢትዮጵያ ወጣት በአደንዛዥ እጽ ተጠቅቷል ተባለ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 07 ቀን 2010 ዓ/ም) ዲኬቲ ኢትዮጵያ ባዘጋጀው የወጣቶችና የስነ ተዋልዶ የምክክር ዝግጅት ላይ በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ አብዛሃኞቹ ወጣቶች በአደንዛዥ ሱሶች ተጠቂ መሆናቸውንና ራስን የማጥፋት እርምጃ በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ መምጣቱ ተገልጿል። በኢትዮጵያ እድሜያቸው ከ10 እስከ 24 ዓመት ከሚሆናቸው ወጣቶች ውስጥ 51 ከመቶ ያህሉ ጫት ቃሚዎች፣ 45.6 ከመቶ የሚሆኑት ...

Read More »

ሼክ ሙሃመድ ሁሴን አላሙዲን የታሰሩበት ቦታ እንደማይታወቅ ተገለጸ

ሼክ ሙሃመድ ሁሴን አላሙዲን የታሰሩበት ቦታ እንደማይታወቅ ተገለጸ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 07 ቀን 2010 ዓ/ም) ዘ ኒውዮርክ ታይምስ ይዞት በወጣው ሰፊ ዘገባ ከአላሙዲን ጋር አብረው ታስረው ልኡላንና ባለሀብቶች ከእስር ሲፈቱ አላሙዲን ግን እስካሁን አልተፈቱም። የአላሙዲን የፕሬስ ክፍል ፣ ባለሃብቱ ሪትዝ ካርልቶን በሚባለው ሆቴል ታስረው ከቆዩ በሁዋላ ወደ ሌላ ሆቴል መዘዋወራቸውን ቤተሰቦቹ ቢናገሩም፣ የታሰሩበትን ቦታ እንደማያውቁ አስታውቋል። ከቤተሰቦቻቸው ጋር በየጊዜው እንደሚገናኙና ...

Read More »

በፍሎሪዳ ድልድይ ተደርምሶ 6 ሰዎች ሞቱ

(ኢሳት ዲሲ–መጋቢት 7/2010) በፍሎሪዳ የእግረኞች መተላለፊያ ድልድይ ተደርምሶ 6 ሰዎች ሞቱ። ድልድዩ ሲደረምስ ከስሩ የትራፊ መብራት አቁሟቸው በነበሩ ተሽከርካሪዎች ላይ ማረፉ ደግሞ አደጋውን የከፋ አድርጎታል ብሏል ዘገባዎች። በ 8 ተሽከርካሪዎች ለይ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰው ይሄ አደጋ የተወሰኑት ተሽከርካሪዎች ሙሉ በሙሉ በፍርስራሹ ውስጥ መቀበራቸው ታውቋል። እንደመረጃው ከሆነ በአደጋው 5 ሰዎች ወዲያውኑ ህይወታቸው ሲያልፍ አንድ ሰው ደግሞ ሆስፒታል እንደደረሰ ህይውቱ ማለፉ ታውቋል። ...

Read More »

የአልኮልና የጫት ተጠቃሚ ወጣቶች ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ ጨመረ

(ኢሳት ዲሲ–መጋቢት 7/2010)በኢትዮጵያ የአልኮልና የጫት ተጠቃሚ ወጣቶች ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ መጨመሩ ተገለጸ። ራሳቸውን የሚያጠፉ ወጣቶችም እየተበራከቱ መምጣታቸውን አንድ ጥናት አመልክቷል። እድሜያቸው ከ10 እስከ 24 ዓመት ከሚሆናቸው ኢትዮጵያውያን ወጣቶች መሀል 51 በመቶ የሚሆኑት የጫት ሱስ አለባቸው። 45.6 በመቶ ያህሉ ደግሞ የአልኮል መጠጥ ሱሰኛ ናቸው። በሌላ በኩል በህገ ወጥ መንገድ ያለሀኪም ትዕዛዝ የሚሸጥ አነቃቂ መድሃኒት በወጣቱ ላይ ከፍተኛ አደጋ እያመጣ መሆኑ ተገለጸ። ...

Read More »

የኢሕአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ በማስፈራሪያ መቀጠሉ ታወቀ

(ኢሳት ዲሲ–መጋቢት 7/2010) ዕሁድ የተጀመረው የኢሕአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ በውዝግብ እና በሕውሃት ማስፈራሪያ መቀጠሉን ምንጮች ገለጹ። የአስቸኳይ ግዜ አዋጁ በ4 ድርጅቶች ስምምነት የወጣ ነው መባሉም በስብሰባው ላይ ተቃውሞ ቀስቅሷል። ቀደምቶቹን የሕውሃት መሪዎችን በብዛት ወደ ስብሰባው በማስገባት ተጽዕኖ ለማሳረፍ የተደረገው ጥረት የተፈለገውን ያህል ውጤት ባለማምጣቱ በስብሰባው አዳራሽ አካባቢ የጦር ጄኔራሎች ታይተዋል። ጡረተኞቹ እና በስራ ላይ ያሉት ጄኔራሎች ከደህነንት ሃላፊው አቶ ...

Read More »

የነዳጅ ስርጭትን የማስተጓጎል ዘመቻ እንደቀጠለ ነው

(ኢሳት ዲሲ–መጋቢት 7/2010) ለአንድ ሳምንት የተጠራው የነዳጅ ስርጭትን የማስተጓጎል ዘመቻ ለአራተኛ ቀን መቀጠሉ ታወቀ። በሰሜን ጎንደር ከመተማ የተነሳ አንድ የነዳጅ ቦቴ ተሽከርካሪ ጭልጋ ላይ ጥቃት እንደተሰነዘረበት የደረሰን መረጃ አመልክቷል። በኦሮሚያ ክልል የነዳጅ አቅርቦትን ለማስተጓጎል እየተካሄደ ያለው ዘመቻም መጠናከሩን መረጃዎች ያሳያሉ። በሌላ በኩል የጭሮ ከተማ ከንቲባ ዛሬ በኮማንድ ፖስቱ  መታሰራቸውን ለማወቅ ተችሏል። በነዳጅ ዝውውር ላይ የተጠራው የማስተጓጎል ዘመቻ በአራተኛ ቀኑም የነዳጅ ...

Read More »