ቂሊንጦ እስር ቤት የሚገኙ የፖለቲካ እስረኞች የርሃብ አድማ አደረጉ (ኢሳት ዜና ግንቦት 20 ቀን 2010 ዓ/ም) የረሃብ አድማው “ግንቦት 20 ለባርነት የተዳረግንበት ቀን ነው፣ እየተሰቃየን ያለነው በግንቦት 20 ቀን ወደ ስልጣን በወጡት ነው” በሚል ምክንያት መሆኑን ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው በፌስ ቡክ ገጹ ላይ አስፍሯል። እስረኞቹ ከቂሊንጦ እስር ቤት የሚሰጣቸውን ምግብ “አንቀበልም” በማለት መልሰዋል። በአሁን ሰዓት ከ250 በላይ የክስ ሂደታቸውን በፍርድ ...
Read More ».የኢሳት አማርኛ ዜና
በፓሪስ ከአራተኛ ፎቅ ቁልቁል ሊወድቅ የነበረን የአራት ዓመት ህጻን ልጅ የታደገው ማላዊ ስደተኛ፣ የፈረንሳይ ዜግነት ተሰጠው።
በፓሪስ ከአራተኛ ፎቅ ቁልቁል ሊወድቅ የነበረን የአራት ዓመት ህጻን ልጅ የታደገው ማላዊ ስደተኛ፣ የፈረንሳይ ዜግነት ተሰጠው። (ኢሳት ዜና ግንቦት 20 ቀን 2010 ዓ/ም) ማሞዱ ጋሴማ የተባለው ይህ ወጣት ማላዊ ከፎቅ ላይ ቁልቁል ሊከሰከስ የነበረን ህጻን በደረቱ ተስቦ በመውጣት የመታደጉ ዜና ከተሰማ በኋላ፣በፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮንና በመላው ፈረንሳውያን ዘንድ ታላቅ አክብሮትና ምስጋና ተችሮታል። በኤሊሴ በሚገኘው ቤተሰምንግስ ከፕሬዚዳንት ማክሮን ጋር ከተገናኘም በኋላ የፈረንሳይ ...
Read More »የሕጻን ሕይወት የታደገው ማሊያዊ የፈረንሳይ ዜግነት አገኘ
(ኢሳት ዲሲ–ግንቦት 20/2010) ከአራተኛ ፎቅ ሊወረወር የነበረውን ሕጻን ሕይወት የታደገው ማሊያዊ የፈረንሳይ ዜግነት አገኘ በአካባቢው ሰው ተሰብስቦ የደረሰው ማሊያዊው ወጣት የሕጻኑን ሁኔታ ሲያይ ጊዜም አላባከነም አራቱን ፎቅ በፍጥነት በመውጣት የሕጻኑን ሕይወት ታድጎታል ብሏል የቢቢሲ ዘገባ። የመገናኛ ብዙሃንን ቀልብ የሳበው ማሊያዊው ማሞዱ ጋሳማ የተባለው ወጣት ከፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮንም ምስጋና ተችሮታል። በኤልሴ ቤተመንግስት በክብር ጠርተው ጋሳማን ያናገሩት ማክሮን ይህ ወጣት የትውልደ ...
Read More »የፖለቲካ እስረኞች የርሃብ አድማ መቱ
(ኢሳት ዲሲ–ግንቦት 20/2010) በግንቦት 20 ቀን የፖለቲካ እስረኞች የርሃብ አድማ ማድረጋቸው ተሰማ። የርሃብ አድማውን ያደረጉት በቂሊንጦ እስር ቤት የሚገኙ የፖለቲካ እስረኞች መሆናቸውም ታውቋል። እስረኞቹ የረሃብ አድማ ያደረጉት “ግንቦት 20 ለባርነት የተዳረግንበት ቀን ነው በሚል እንደሆነ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በአሁኑ ወቅት ከ250 በላይ እስረኞች በሽብር ስም ጉዳያቸውን በፍርድ ቤት እየተከታተሉ ይገኛሉ። እነዚሁም የፖለቲካ እስረኞች መሆናቸው ነው የተነገረው። እስረኞቹ ከቂሊንጦ እስር ቤት ...
Read More »ኢሕአዴግ የመሰነጣጠቅ እና የመከፋፈል አደጋ ይገጥመዋል ተባለ
(ኢሳት ዲሲ–ግንቦት 20/2010) ኢሕአዴግ የመሰነጣጠቅ እና የመከፋፈል አደጋ እንደሚገጥመው የኢሕአዴግ የቀድሞ መሪዎች ገለጹ። ትምክህተኛ እና ጠባብ የሚሉ ቃላትን መጠቀም ነውር የሆነበት አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ገብተናል ብለዋል። የሕወሃት መስራች እና ምክትል ሊቀመንበር የነበሩት አቶ ስዩም መስፍን ፣የሕወሃት ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ ጌታቸው ረዳ እና ከብአዴን አቶ ሕላዊ ዮሴፍ በመሩት የመቀሌው ስብሰባ በቅርቡ በጡረታ የተሰናበቱት ዶክተር ካሱ ኢላላን ጨምሮ ጥቂት ነባር ...
Read More »በሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩት የአቶ መላኩ ፋንታና ሌሎችም ባለስልጣኖች ክስ ተቋረጠ
በሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩት የአቶ መላኩ ፋንታና ሌሎችም ባለስልጣኖች ክስ ተቋረጠ (ኢሳት ዜና ግንቦት 17 ቀን 2010 ዓ/ም) የቀድሞው የገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ዳይሬክተር ሆነው ሲሰሩ በሙስና ወንጀል ተጠርትረው በእስር ቤት የቆዩት አቶ መላኩ ፋንታ ክሳቸው እንዲቋረጥ አቃቢ ህግ ጠይቋል። አቶ መላኩ ፋንታ በሴራ ፖለቲካ እንደታሰሩ የሚያመለክቱ መረጃዎች በማህበራዊ ሚዲያ ሲለቀቁ ቆይቷል። ለውጥ ፈላጊ የብአዴን የአመራር አባላትም አቶ መላኩ ከእስር እንዲፈቱ ...
Read More »በቡራዩ የፈረሰው መስጂድና በህዝቡ ላይ የተወሰደውን እርምጃ ኡዝታዝ አቡበክር አህመድ አወገዙ
በቡራዩ የፈረሰው መስጂድና በህዝቡ ላይ የተወሰደውን እርምጃ ኡዝታዝ አቡበክር አህመድ አወገዙ (ኢሳት ዜና ግንቦት 17 ቀን 2010 ዓ/ም) “በቡራዩ ከተማ በልዩ ስሙ አሸዋ ሜዳ ፍሪዶሮ “ፀበል ማዶ” ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ ሙስሊሙ ሲገለገልበት የነበረው መስጂድ በታጠቁ የመንግስት ሃይሎች እንዲፈርስ መደረጉ ብሎም በንፁሃን የአካባቢው ሙስሊሞች ላይ የተወሰደው ኢ ሰብአዊ የሃይል እርምጃ ሃገራችን በአዲስ የለውጥ ጎዳና ላይ ገብታለች የሚለውን እሳቤ ጥላሸት የሚቀባና ሙስሊሙ ...
Read More »ትምህርት ሚኒስቴር የሃረማያ ዩኒቨርስቲ የቦርድ ሰብሳቢን ከስልጣን አነሳ
ትምህርት ሚኒስቴር የሃረማያ ዩኒቨርስቲ የቦርድ ሰብሳቢን ከስልጣን አነሳ (ኢሳት ዜና ግንቦት 17 ቀን 2010 ዓ/ም) የስልጣን መልቀቂያ አስገብተው በቅርቡ ከሃላፊነት ከተነሱት ፕ/ር ጨመዳ ፊኒንሳ ጋር ውዝግብ ውስጥ ገብተው የነበሩት የዩኒቨርስቲው የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ስለሺ ጌታሁን ከስልጣን ተነስተው በምትካቸው የኦህዴድ የስራ አስፈጻሚ አባል የሆኑት አቶ ሰሎሞን ኩቹ ተመድበዋል። አቶ ስለሺ ከግዢ ጋር በተያያዘ በሙስና ይወነጀላሉ። በተማሪዎች ላይ ሲደርስ ለነበረው ጥቃት ተጠያቂ ...
Read More »በአርባምንጭ ከተማ ከቤት ማፍረስ ጋር በተያያዘ ተቃውሞ ተካሄደ
በአርባምንጭ ከተማ ከቤት ማፍረስ ጋር በተያያዘ ተቃውሞ ተካሄደ (ኢሳት ዜና ግንቦት 17 ቀን 2010 ዓ/ም) የአካባቢው ነዋሪዎች እንደገለጹት ከንጋቱ 11 ሰዓት ላይ የአርሶአደሮችን ቤት ለማፍረስ በአጋዚ፣ በልዩ ሃይል እና በአካባቢው ፖሊሶች ታጅቦ የተገኘው አፍራሽ ግብረሃይል ተቃውሞ አጋጥሞታል። አርሶአደሮች ከቀያችን የምታፈናቅሉን እኛን ገድላችሁ ነው የሚል አቋም በመያዛቸው ፣ ወታደሮች በህዝቡ ላይ የጭስ ቦንብ በመወርወርና ተኩስ በመክፈት ለመበተን ሞክረዋል። ህዝቡ ሲሸሽ እንደገና ...
Read More »አሜሪካ ከሰሜን ኮሪያ ጋር ልታደርገው የነበረውን ውይይት ሰረዘች
(ኢሳት ዲሲ–ግንቦት 17/2010) አሜሪካ ከሰሜን ኮሪያ ጋር ልታደርገው የነበረውን ውይይት መሰረዟን አስታወቀች። ስለስብሰባው አስብበታለሁ ስትል የከረመችው ሰሜን ኮሪያ በበኩሏ በማንኛውም ሰአት ከአሜሪካ ጋር ውይይት ለማድረግ ፍላጎት አለኝ ስትል አስታውቃለች። ደቡብ ኮሪያ አሜሪካ ታሪካዊ የተባለውን ይህንን ውይይት በመሰረዟ አዝኛለሁ ማለቷ ታውቋል። ከቀናት በፊት ነበር ሰሜን ኮሪያ ከአሜሪካ ጋር የታሰበውን ውይይት በአሜሪካ በኩል የአስገዳጅነት ስሜት ታይቷል በሚል ውይይቱን ልሰርዝ እችላለሁ ስትል ያስጠነቀቀችው። ...
Read More »