አመት በዓሉን ከህወሃትና ከኦህዴድ በአል ባላነሰ ለማክበር ከፍተኛ ዝግጅት ጀመረ

ሐምሌ ፲፫ (አስራሶስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ህውሃት 40ኛ ዓመቱንና ኦህዴድ 25ተኛ አመቱን ባከበሩበት ማግስት፣ ብአዴንም 35ተኛ አመቱን ከሁለቱ ድርጅቶች ባላነሰ ለማክበር በብዙ መቶ ሚሊዮን ብር የሚቆጠር ገንዘብ መመደቡን የብአዴን ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት ባደረጉት ዝግ ስብሰባ መነጋገራቸውን ምንጮች ጠቅሰዋል። ከሀምሌ ወር, 2007 ዓ.ም ጀምሮ ሁሉም ጋዜጠኛ የብአዴንን ታሪክ ለማወቅ የሚረዱትን መጽሃፍት በማሰባሰብ እንዲያነብና የተለያዩ ዶክሜንታሪ፣የጉዞ ማስታወሻዎችንና የመሳሰሉትን መሳጭ ...

Read More »

የዞን 9 ጦማርያን ሌላ ቀጠሮ ተሰጠባቸው

ሐምሌ ፲፫ (አስራሶስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በእነ ሶልያና ሽመልስ የክስ መዝገብ የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው የሚገኙት የዞን 9 ጦማርያን ሐምሌ 13/2007 ዓ.ም በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ቀርበው ተለዋጭ ቀጠሮ መሰጠቱን ነገረ ኢትዮጵያ ዘግቧል። በእስር ላይ የሚገኙት በፍቃዱ ኃይሉ፣ አጥናፍ ብርሃኔ፣ ናትናኤል ፈለቀ እና አቤል ዋበላ ለ31ኛ ጊዜ ፍርድ ቤት መቅረባቸውን የዘገበው ጋዜጣው፣ መዝገቡ ...

Read More »

የኢድ አል ፈጥር በአል ተከበረ

ሐምሌ ፲ (አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በመላው አለም የሚኖሩ ሙስሊሞች 1 ሺ 436ኛውን የኢድ አልፈጥር በአል አክበረዋል። በአሉ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተከበረ ሲሆን፣ ካለፉት 3 ዓመታት ጀምሮ ሲታይ እንደነበረው በአካባቢው ከፍተኛ ቁጥር ያለው የፌደራል ፖሊስ ታይቷል። በተለያዩ አለም ክፍሎች በአሉ በአንጻራዊ መልኩ በሰላም ሲጠናቀቅ፣ በናይጀሪያ በደረሰ የቦንብ ፍንዳታ ከ10 ያላነሱ ሰዎች መገደላቸውን አለማቀፍ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። በግብጽ ...

Read More »

በጋሞ ጎፋ ዞና ኢህአዴግ ባለስልጣናት በእርስ በርስ ሽኩቻ እየታመሱ ነው

ሐምሌ ፲ (አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የኢሳት የአካባቢው ምንጮች እንደገለጹት ችግሩ የተፈጠረው በጋሞና በጎፋ ተወላጅ ባለስልጣኖች መካካል ነው። የዞኑን፣ የክልሉንና የፌደራል ስልጣኑን የተቆጣጠሩት የጎፋ ተወላጅ ባለስልጣኖች፣ ጋሞዎችን ሰድበዋል ፣ የጋሞ ተወላጅ ባለስልጣናትን በንቀት ያያሉ በሚል እርስ በርስ በጀመሩት ቁርሾ፣ የመንግስት ስራ የተስተጓጎለ ሲሆን፣ የእርስ በርስ ሽኩቻውን ወደ ህዝብ በመውሰድ የጋሞ ባለስልጣናት የጋሞ ተወላጆችን አሰባስበው ለነገ የተቃውሞ ሰልፍ ...

Read More »

አሜሪካ ለኢትዮጵያ የጦር ነጋሪት ጆሮ እንዳትሰጥ አንድ ምሁር መከሩ

ሐምሌ ፲ (አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ሴንተር ፎር ስትራቴጂክ ኤንድ ኢንተርናሽናል ስተዲስ የተባለው ተቋም ” ከአሜሪካ ጉዞ በፊት የአሜሪካ ፖሊሲ በኬንያና በኢትዮጵያ” በሚል ርእስ ባዘጋጀው ፓናል ውይይት ላይ የተገኙት በጆርጅ ማሶን ዩኒቨርስቲ የግጭት አስወጋጅ ተባባሪ ፕሮፌሰር የሆኑት ቴሬንስ ሊዮንስ እንደተናገሩት ኢህአዴግ በቅርቡ በኤርትራ ላይ ጦርነት ለማወጅ የሰጠውን መግለጫ አሜሪካ እንደማትደግፈውና እንደማትተባበር በግልጽ ማስታወቅ እንደሚገባት መክረዋል። የአሜሪካ የውጭ ...

Read More »

ከስደት ተመላሽ ኢትዮጵያውያን አቤቱታ ማሰማታቸውን ቀጥለዋል

ሐምሌ ፲ (አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በበሳውዲ አረቢያ ለረዢም ጊዜ በስደት ቆይተው ወደ ትውልድ ቀያቸው የተመለሱ በአማራ ክልል የሚገኙ ከስደት ተመላሾች ፤በራሳቸው ካፒታል እና ጥረት ለመንቀሳስ ቢሞክሩም “ልዩ ልዩ መሰናክል በመፍጠር የገዢው መንግስት ሊያሰራን አልቻልንም “በማለት ተናግረዋል፡፡‹‹ ከስደት ከተመለስን በኋላ በማህበር ተደራጁ በማለት ቢያደራጁንም የምንሰራበት የእርሻ መሬት ለማግኘት ለአምስት ወራት አሰቃይተውናል፡፡ ›› የሚሉት ከስደት ተመላሾች፣ እንዲሰሩበት የተሰጣቸው ...

Read More »

ኢህአዴግ ያሰባሰበው የህዝብ ድምጽ ” አስፈሪ” ነው ተባለ

ሐምሌ ፲ (አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ምርጫ 2007ትን መቶ በመቶ በሆነ ድምጽ አሸንፊያለሁ ብሎ ያወጀው ኢህአዴግ፣ ከምርጫው በሁዋላ ያሰባሰበው የህዝብ አስተያየት ለፓርቲውም ሆነ ለአገሪቱ ህልውና አስፈሪ መልእክት የያዘ ነው ሲል ድምዳሜ ላይ ደርሷል። ሪፖርቱ በመጪው ነሃሴ በሚካሄደው የግንባሩ ጉባኤ ላይ ይቀርባል ተብሎ ይጠበቃል። ህዝቡ በአስተዳዳር፣ በፍትህ፣ በመሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች፣ በውሃና በመብራት እጦት እየተሰቃየ መሆኑን ተጠናክሮ በቀረበው ሪፖርት ...

Read More »

ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች ወደየመን እየጎረፉ ነው ተባለ

ኢሳት ዜና (ሃምሌ 9 2007) ግጭት ወደአለበት የመን የሚሰደዱ ኢትዮጵያዊያን ጉዳይ አሳስቦት እንደሚገኝ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ትናንት ረቡእ ገለጸ ። በየመን ያለው የጸጥታ ሁኔታ አደገኛ ቢሆንም በብዙ ሺ  የሚቆጠሩት ስደተኞች አሁንም ድረስ ወደ ሀገሪቱ እየገቡ መሆናቸውን ረቡእ ከጄኔቫ በጉዳዩ ዙሪያ መግለጫ የሰጡ የደርጅቱ ሀላፊዎች አስታውቀዋል። ከኢትዮጵያኑ በተጨማሪ የሶማሊያ ተወላጆች ወደየመን እየተሰደዱ እንደሆነ የገለጸው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጉዳዩ በጣም አሳሳቢ ሆኖ ...

Read More »

ኢሳት ሙሉ የ24 ሰአት ዝግጅቱን ጀመረ

ሐምሌ ፺፻ (ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በገዢው መንግስት ከፍተኛ አፈና የሚደርስበት የኢሳት የቴሌቪዝን ስርጭት ከሳምንታት ሙከራ በሁዋላ ዛሬ ሙሉ ስርችቱን በ ኤም 44 ሳተላይት ጀምሯል። አዲሱ ሳተላይት ጠንካራ ሲግናል ያለው ቢሆንም፣ ገዢው ፓርቲ በሙከራው ወቅት ስርጭቱን ለማፈን ተደጋጋሚ ሙከራ ሲያደርግ መቆየቱን የኩባንያው ኢንጂነሮች ገልጸዋል። ተመልካቾች አልፎ አልፎ የድምጽ ወይም የምስል መዛባት ቢያጋጥማቸው ስርጭቱን ለማፈን ከሚደረግ ሙከራ የመጣ ...

Read More »

የመሳሪያ ትግሉን የህዝብ ብሶት የወለደው ነው ሲሉ ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ተናገሩ

ሐምሌ ፺፻ (ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የሰማያዊ ፓርቲ ሊ/መንበር ኢንጂነር ይልቃል የፓርቲያችሁ አባሎች የትጥቅ ትግልን ሊቀላቀሉ ሲሄዱ ተይዘዋል በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ፣ በመርህ ደረጃ ኢህአዴግን ብሶት ከወለደው ሰው ጠመንጃ የማያነሳው ለምን ድነው ሲሉ ጠይቀዋል። ሰው መኖር ካልቻለ ምን አማራጭ አለ ሲሉ የጠየቁት ኢ/ር ይልቃል ሰው መቀመጫ መሄጃ ሲያጣ ቢሀድ ምን ይገርማል፣ አትሂድስ ለምን ይባላል? ብለዋል። እንዴውም ወጣቱ ...

Read More »