ሰመጉ በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልል ውስጥ ከ700 በላይ ሰዎች መገደላቸውን ገለጸ

ሰመጉ በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልል ውስጥ ከ700 በላይ ሰዎች መገደላቸውን ገለጸ ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 24 ቀን 2010 ዓ/ም )የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ሰመጉ)፣ የቀድሞው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ)፤ በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች የተፈፀሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በመረጃ አስደግፎ በ144ኛ ልዩ መግለጫው በዝርዝር ሪፖርቱ ከ735 ያላነሱ ሰዎች መገደላቸውን አስታውቋል። ከጥር 2009 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥር 2010 ...

Read More »

ትናንት በሚኒሶታ የተዘጋጀው የኢትዮጵያውያን መድረክ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን እና የአቶ ለማ መገርሳን የአመራር ብቃት ያመላከተ ነው ሲሉ በርካታ ኢትዮጵያውያን ገለጹ።

ትናንት በሚኒሶታ የተዘጋጀው የኢትዮጵያውያን መድረክ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን እና የአቶ ለማ መገርሳን የአመራር ብቃት ያመላከተ ነው ሲሉ በርካታ ኢትዮጵያውያን ገለጹ። ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 24 ቀን 2010 ዓ/ም )19 ሺህ ኢትዮጵያውያን የታደሙበት የሚኒሶታው መድረክ ህብረብሄራዊነትን በማንጸባረቅ በኩል ልዩ ውበት የታዪበትን ያህል ፣መድረኩን ያስተባብሩ የነበሩ ጥቂት ሰዎች ዝግጁቱን ወደ ውጥረት የወሰዱት ገና የክብር እንግዶቹ ወደ ስፍራው ሳይደርሱ ነው። ከጥቂት ጊዜ ...

Read More »

በሶማሊ ክልል ተቃውሞ ቀጥሎ ዋለ

በሶማሊ ክልል ተቃውሞ ቀጥሎ ዋለ ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 24 ቀን 2010 ዓ/ም )ትናንት በራሶም ወረዳ የተጀመረው ተቃውሞ ዛሬ በአፍዴራ ዞን ቀጥሎ ውሎአል። በአፍዴራ ዞን በሙሉ ሰላማዊ ሰልፍ መደረጉን ለክልሉ ተወላጆች መብት መከበር የሚታገለው አቶ ጀማል ድሪሬ ገልጸዋል። የራሶም ወረዳ ተወላጆች የአብዲ አሌን ባለስልጣናት ማስወጣታቸውንና አስተዳደሩን መቆጣጠራቸውን አቶ ጀማል ገልጸዋል። በቅርቡ ዶ/ር አብይ ምሁራንን ሰብስበው ባናገሩበት ወቅት ፣ በክልሉ ያለውን ...

Read More »

በአዊ ዞን የተፈጸመውን ግድያ የክልሉ መስተዳድር አወገዘ

በአዊ ዞን የተፈጸመውን ግድያ የክልሉ መስተዳድር አወገዘ ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 24 ቀን 2010 ዓ/ም ) በአዊ ብሄረሰብ ጃዊ ወረዳ ፈንድቃ ከተማ ላይ በዜጎች ላይ የተፈጸመውን ግድያ ያወገዘው የአማራ ክልል አስተዳደር፣ ምርመራ በማድረግ አጥፊዎችን ለህግ እንደሚያቀርብ አስታውቋል። የክልሉ ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ንጉሱ ጥላሁን ለአማራ ቲሌቪዥን ጣቢያ እንደተናገሩት፣ ክልሉ ብሄርን መሰረት አደርጎ የሚካሄድን ጥቃት አይታገስም። የትግራይ ክልልም እንዲሁ ...

Read More »

በአማሮ ወረዳ እና በጉጂ መካከል እንደገና ግጭት በማገርሸቱ የሰዎች ሕይወት አለፈ

በአማሮ ወረዳ እና በጉጂ መካከል እንደገና ግጭት በማገርሸቱ የሰዎች ሕይወት አለፈ (ኢሳት ዜና ሃምሌ 23 ቀን 2010 ዓ/ም ) በድንበር በማካለል ስም የተነሳውና ለአንድ አመት ያክል የዘለቀው በአማሮ ወረዳ በሚኖሩ የኮሬ ብሄረሰብና በጉጂ ኦሮሞ መካከል የተከሰተው ግጭት ዛሬ ተባብሶ የቀጠለ ሲሆን፣ ዛሬ ከዲላ ወደ አማሮ ኤፍ.ኤስ.አር የጭነት መኪና ሲያሽከረክር የነበረ፣ በጀሎ ቀበሌ ቅዱስ ዮሃንስ ቤተ-ክርስቲያን ፊት ለፊት የታጠቁ ሃይሎች ተኩስ ...

Read More »

በሃረር ወጣቶችን እርስ በርስ ለማጋጨት የተደረገው ሴራ ከሸፈ

በሃረር ወጣቶችን እርስ በርስ ለማጋጨት የተደረገው ሴራ ከሸፈ ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 23 ቀን 2010 ዓ/ም ) ወኪላችን እንደገለጸው ጠ/ሚ አብይ አህመድን ለመደገፍ፣ በኢንጂኒየር ስመኛው ሞት ሃዘናቸውን ለመግልጽ እንዲሁም የአሟሟታቸው ሁኔታ በፍጥነት ተጣርቶ ለህዝብ ይፋ እንዲሆን ለመጠየቅና ጄ/ል አብርሃ የምስራቅ እዥ አዛዥ በነበሩበት ወቅት ታፍነው የተወሰዱትን የአቤል ፈቃዱ ወይም አቤል ኩባ እና የደረጀ ሙሉጌታ ሁኔታ ለህዝብ እንዲገለጽ ለመጠየቅ የወጡ ፋኖና ...

Read More »

ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ረገጣ ሲፈፀምባቸው የነበሩት አራት የፌደራል ማረሚያ ቤት አመራሮች ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ ተደረገ

ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ረገጣ ሲፈፀምባቸው የነበሩት አራት የፌደራል ማረሚያ ቤት አመራሮች ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ ተደረገ ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 23 ቀን 2010 ዓ/ም ) በህግ ጥላ ስር ያሉ ፍርደኛ እስረኞችን በመቀበል የቅጣት ጊዜያቸውን እስኪፈፅሙ ድረስ በማቆያነት የተቋቋሙት ማረሚያ ቤቶች ከፍተኛ የመብት ጥሰት ሲፈፀምባቸው ቆይቷል። ከማእከላዊ ምርመራ ሰቆቃ የተረፍትን ታራሚዎች በመቀበል ኢሰብዓዊ የመብት ጥሰቶች በመፈፀም የሚታወቁት የቂሊንጦ፣ የድሬዳዋ፣ የሸዋሮቢትና የቃልቲ ማረሚያ ቤት ...

Read More »

ላለፉት 12 አመታት በህወሀት ኢህአዴግ አገዛዝ በኃይል ተዘግተው ከነበሩት የነፃው ፕሬስ ቢሮዎች መካከል አንዱ የነበረው የእነ እስክንድር ቢሮ ዳግም ተከፈተ።

ላለፉት 12 አመታት በህወሀት ኢህአዴግ አገዛዝ በኃይል ተዘግተው ከነበሩት የነፃው ፕሬስ ቢሮዎች መካከል አንዱ የነበረው የእነ እስክንድር ቢሮ ዳግም ተከፈተ። ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 23 ቀን 2010 ዓ/ም ) ካለፉት ስድስት ዓመታት እስር በኋላ በቅርቡ ከእስር የተፈታው ጋዜጠኛ እስክንድር በአጭር ጊዜ ውስጥ በተለያዩ የሚዲያ ውጤቶች ከህዝቡ ጋር ለመገናኘት ተግባራዊ እንቅስቃሴ ላይ ይገኛል.። የእስክንድ ቢሮ ከ12 ዓመታት በኋላ ሲከፈት ጋዜጠኞች እና ...

Read More »

‹ከእኔ ክስና እስራት በስተጀርባ በመንግሥት ውስጥ ጡንቻቸው የጠነከረ ማፊያዎች ነበሩ›› ሲሉ የቀድሞው የገቢዎች ሚኒስትር ገለጹ።

‹ከእኔ ክስና እስራት በስተጀርባ በመንግሥት ውስጥ ጡንቻቸው የጠነከረ ማፊያዎች ነበሩ›› ሲሉ የቀድሞው የገቢዎች ሚኒስትር ገለጹ። ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 23 ቀን 2010 ዓ/ም ) የቀድሞ ሚኒስትር አቶ መላኩ ፋንታ ከሪፖርተር ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ በሙስና ሰበብ ለእስር የተዳረጉት የአሠራር ስህተቶችን ሲያዩ በመቃወማቸውና ሹመኞችን ሙስና አላስበላም በማለታቸው እንደሆነ በስፋት ዘርዝረዋል። በአቶ በረከት ስምኦን ባለቤት ስም ከውጭ አገር የገባ የፊልም ካሜራ እንዲወረስ ...

Read More »

በቶሪኖ ከተማ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ኤርትራዊያን የመደመር ቀንን በጋራ አከበሩ

በቶሪኖ ከተማ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ኤርትራዊያን የመደመር ቀንን በጋራ አከበሩ ( ኢሳት ዜና ሃምሌ 23 ቀን 2010 ዓ/ም ) ነዋሪነታቸውን በጣሊያኗ ቶሪኖ ከተማ ያደረጉ ኢትዮጵያዊያን እና ኤርትራዊያን በጋራ በመሆን የመደመር ቀንን በአዳራሽ ውስጥ በማክበር ለሰላም ጥሪው አጋርነታቸውን አሳይተዋል። ላለፍት ሃያ ዓመታት ተቋርጦ የነበረው የሁለቱ አገራት ግንኙነት በሰላም እንዲፈታ በተሾሙ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ጥረት ያደረጉትን ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድንና አጋሮቻቸውን ...

Read More »