የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ (ኦፌኮ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን እንደማይቀበለው አስታወቀ (ኢሳት ዜና የካቲት 27 ቀን 2010 ዓ/ም) የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ (ኦፌኮ) ገዥው ፓርቲ አስቸኳይ አዋጁን ያጸደቀበት ሁኔታ የሕግ አግባብን ያልተከተለ በመሆኑ እንደማይቀበለው አስታውቋል። በመላው ኢትዮጵያ ለተካሄደውን ሕዝባዊ አመጽ ምላሽ ለመስጠት ገዢው ፓርቲና አጋሮቹ የአገራችንን ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታት ጥልቅ ተሃድሶ አካሄድን ካሉ በኋላ፣ የፖለቲካ እስረኞችን እንፈታለን፣ የእስረኞች ማሰቃያ ማእከል የሆነውን ...
Read More »Amsterdam
በኦሮምያ እና ጉራጌ ዞኖች የመካሄደው የስራ ማቆም አድማ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲቋረጥ አድርጓል
በኦሮምያ እና ጉራጌ ዞኖች የመካሄደው የስራ ማቆም አድማ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲቋረጥ አድርጓል (ኢሳት ዜና የካቲት 26 ቀን 2010 ዓ/ም) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በመቃወም በአዲስ አበባ ዙሪያ ያሉ ከተሞችን ጨምሮ በብዙ የኦሮምያ ክልል ከተሞችና በጉራጌ ዞን በሚገኙ ሁሉም ወረዳዎች እንዲሁም በስልጤ ዞን በሚገኙት በስልጤና ቡታጅራ የተጠናከረ የስራ ማቆም አድማ በመደረግ ላይ ነው። አድማው በአሸዋ ሜዳ፣ አንፎ፣ ቀርሳ፣ ቡራዩ፣ ሰበታ፣ አለምገና ቢሾፍቱ፣ ...
Read More »በጅጅጋ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ቀውስ መፈጠሩ ታወቀ
በጅጅጋ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ቀውስ መፈጠሩ ታወቀ (ኢሳት ዜና የካቲት 26 ቀን 2010 ዓ/ም) የከተማዋ ነዋሪዎች እንደገለጹት የኦሮምያ ክልልና ህዝብ ማንኛውም አይነት የግብርና ውጤቶች ወደ ሶማሊ ክልል እንዳይገባ ማገዱን ተከትሎ፣ ጅጅጋ በከፍተኛ የኢኮኖሚ ቀውስ ውስጥ እንደምትገኝና ህዝቡም ለችግር እንደተዳረገ ተናግረዋል። አቶ አብዲ ሙሃመድ የሚመራው የክልሉ መንግስት ችግሩ ከአቅሙ በላይ እንደሆነበት ነዋሪወች ይናገራሉ። የምግብና ሌሎችን ሸቀጦች እየተወደዱ መሆኑን የሚናገሩት ነዋሪዎች፣ በተለይ በጫት ...
Read More »የአድዋ ድል በአል በደማቅ ሁኔታ ተከበረ
የአድዋ ድል በአል በደማቅ ሁኔታ ተከበረ (ኢሳት ዜና የካቲት 23 ቀን 2010 ዓ/ም)122ኛው የአድዋ ድል በአል በአዲስ አበባና በአድዋ ተራሮች ላይ በድምቀት ተከብሯል። በአዲስ አበባ የተለያዩ ወጣቶች በአሉን በተለያዩ የጥበብ ስራዎችን አድምቀውት ውለዋል። ወጣቶቹ አባቶቻቸው የሰሩት አኩሪ ታሪክ እነሱም ጭቆና በማስወገድ እንደሚደግሙት ሲናገሩ ተሰምተዋል። በቅርቡ ከእስር የተለቀቁ ወጣቶች በስፍራው መገኘታቸውን ተከትሎ በርካታ ፖሊሶች ወጣቱን ለአመጽ ለማነሳሳት እየቀሰቀሳችሁ ነው በሚል አግተዋቸው ...
Read More »ከ100 በላይ የፓርላማ አባላት ባልተገኙበት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጸደቀ
ከ100 በላይ የፓርላማ አባላት ባልተገኙበት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጸደቀ (ኢሳት ዜና የካቲት 23 ቀን 2010 ዓ/ም)ኢትዮጵያውያን እና የውጭ አገር መንግስታት በእያቅጣጫው አፋኙን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እየተቃወሙ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ዛሬ የተሰበሰው ፓርላማ፣ አዋጁን በ346 ድምጽ አጽድቆታል። በስብሰባው ላይ 106 የፓርላማ አባላት አልተገኙም። ከተገኙት መካከልም 88 የፓርላማ አባላት ተቃውሟቸውን ገልጸዋል። 7 አባላት ደግሞ ድምጸ ተቃውሞ አድርገዋል። በህገ መንግስት አንቀጽ 93 ንዑስ ...
Read More »ራሱን ኮማንድ ፖስት ብሎ የሚጠራው ክፍል በኦሮምያ ክልል ባለስልጣናት ላይ የሚወስደውን እርምጃ ቀጥሎበታል
ራሱን ኮማንድ ፖስት ብሎ የሚጠራው ክፍል በኦሮምያ ክልል ባለስልጣናት ላይ የሚወስደውን እርምጃ ቀጥሎበታል (ኢሳት ዜና የካቲት 22 ቀን 2010 ዓ/ም)የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተገን በማድረግ ኮማንድ ፖስት የተባለው ቡድን ተቃውሞ በነበረባቸው የኦሮምያ ክልል አካባቢዎች የሚወስደውን እርምጃ ቀጥሎበታል። ትናንት የነቀምቴ ከተማ ከንቲባ በኮማንድ ፖስት አባላት ከታሰሩ በሁዋላ ዛሬ ደግሞ ምክትል ከንቲባው ተይዘው መታሰራቸው ታውቋል። ሁለቱም ባለስልጣናት ቄሮ እየተባለ ከሚጠራው ...
Read More »በእስር ቤት ውስጥ ከፍተኛ የሆኑ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን መመልከታቸውን አቶ ኦኬሎ አኳይ ተናገሩ
በእስር ቤት ውስጥ ከፍተኛ የሆኑ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን መመልከታቸውን አቶ ኦኬሎ አኳይ ተናገሩ (ኢሳት ዜና የካቲት 22 ቀን 2010 ዓ/ም)የቀድሞው የጋምቤላ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ኦኬሎ አኳይ በቅርቡ ከእስር ቤት ተፈተው ኖርዌይ ገቡ በሁዋላ ከኢሳት ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ በእስር ቤት ውስጥ ብልታቸው የተኮላሸ፣ በድብደባ ብዛት መራመድ የማይችሉ እንዲሁም በደረሰባቸው ጥቃት ራሳቸውን ስተው ያበዱ ሰዎች መኖራቸውን ተናግረዋል። በአርበኞች ግንቦት7 አባልነት ተከሶ ...
Read More »የወጣቶችን ፈንድ በአስቸኳይ ለማከፋፈል እንቅስቃሴ ተጀመረ
የወጣቶችን ፈንድ በአስቸኳይ ለማከፋፈል እንቅስቃሴ ተጀመረ (ኢሳት ዜና የካቲት 22 ቀን 2010 ዓ/ም)በአገሪቱ የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ ለወጣቶች የስራ እድል በመፍጠር ተቃውሞውን ሊቀንስ ይችላል በሚል የተመደበው የወጣቶች የስራ ማስያዣ በጀት በአፋጣኝ ጥቅም ላይ እንዲውል ትዕዛዝ በመተላለፉ ሁሉም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደሮችና ክልሎች ወከባ ውስጥ መውደቃቸው ታውቋል። ገንዘቡ ከተመደ በሁዋላ የባለስልጣናት ቤተሰቦችን ኪስ ከማደለብ ውጭ የፈየደው ነገር እንዳልነበር የሚገልጹት ምንጮች፣ በአዲስ አበባ ...
Read More »የሞዛንቢክ ፖሊስ ሕገወጥ ናቸው ያላቸውን 23 ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን መያዙን አስታወቀ
የሞዛንቢክ ፖሊስ ሕገወጥ ናቸው ያላቸውን 23 ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን መያዙን አስታወቀ (ኢሳት ዜና የካቲት 22 ቀን 2010 ዓ/ም)ከሞዛንቢክ ዋና ከተማ ማፑቶ በ80 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከሚገኘው ማኒካ አውራጃ አቆራርጠው በሕገወጥ መንገድ ወደ ደቡብ አፍሪካ ሊገቡ የሞከሩ 23 ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የአገሪቱ ፖሊስ ገልጿል። የስደተኞች ጉዳይ ኃላፊ የሆኑት አቶ ጆርጌ ማቻቫ ”ኢትዮጵያዊያኑን ስደተኞች በተኙበት ይዘናቸዋል። በአሁኑ ወቅትም በቫንዱዚ ፖሊስ ...
Read More »ህወሃት የዶ/ር አብይ አህመድን መመረጥ አጥብቆ እየተቃወመ ነው
ህወሃት የዶ/ር አብይ አህመድን መመረጥ አጥብቆ እየተቃወመ ነው (ኢሳት ዜና የካቲት 21 ቀን 2010 ዓ/ም) ጠ/ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝን ለመተካት ኦህዴድ በእጩነት ለማቅረብ ያዘጋጃቸው ዶ/ር አብይ እንዳይመረጡ፣ ህወሃት ጠንካራ ቅስቀሳ በማድረግ ላይ ነው። የደረሱን ተጨባጭ መረጃዎች እንደሚያመለክቲት፣ህወሃቶች ዶ/ር አብይን “ትግሬን ይጠላል” የሚል ቅስቀሳ ከፍተውባቸዋል። የኦሮምያ ክልል መሪ አቶ ለማ መገርሳ ከኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትወርክ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ላይ ዶ/ር አብይ የድርጅቱ ...
Read More »