Amsterdam

በሽንሌ ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ ሲካሄድ በሞያሌ እንደገና ግጭት ተነሳ

በሽንሌ ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ ሲካሄድ በሞያሌ እንደገና ግጭት ተነሳ (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 12 ቀን 2010 ዓ/ም) በኢትዮ ሶማሊ ክልል በሺንሌ ዞን ዛሬ ሲካሄድ በዋለው ተቃውሞ ህዝቡ የወረዳ አስተዳዳሪዎችን ከከተማ ከማባረሩ በተጨማሪ እስር ቤት ሰብሮ በመግባት እስረኞችን አስፈትቷል። ኤረር ውስጥ የአብዲ ኢሌ የእህት ልጅ የሆነው የወረዳው አስተዳዳሪ የአቶ ሃሰን አብዲ ኢሌ መኖሪያ ግቢ ተሰባብሯል። የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ አብዲ የሽንሌ ህዝብ ተቃውሞውን ...

Read More »

ዶ/ር አብይ ለፍትህ፣ ለነጻነትና ለእውነተኛ ዲሞክራሲ እንዲሰሩ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው አሳሰቡ

ዶ/ር አብይ ለፍትህ፣ ለነጻነትና ለእውነተኛ ዲሞክራሲ እንዲሰሩ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው አሳሰቡ (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 12 ቀን 2010 ዓ/ም) የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጎንደር ከተማ የተገኙትን አዲሱን ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ ለመቀበል በተዘጋጀ ስነስርዓት ላይ እንደተናገሩት፣ የአማራ ህዝብ በተለይም የክልሉ ህዝብ የዶ/ር አብይን የጠ/ሚኒስትርነት ስልጣን በደስታ የተቀበለው፣ ህዝቡ ለውጥ በመፈለጉና እርሳቸውም የለውጥ ምልክትና ተስፋ ተደርገው በመቆጠራቸው ነው። ዶ/ር አብይ እስካሁን ...

Read More »

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የሆላንድ ጉዞው ቢስተጓጎልም በመጨረሻ በግብዛ ቦታው ላይ እንደሚገኝ ታወቀ

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የሆላንድ ጉዞው ቢስተጓጎልም በመጨረሻ በግብዛ ቦታው ላይ እንደሚገኝ ታወቀ (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 12 ቀን 2010 ዓ/ም) በሆላንድ አምስተርዳም በሚከበረው የአምነስቲ ኢንተርናሽናል 50 ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል የክብር እንግዳ ሆኖ የተጋበዘው ጋዜጠኛና የነጻነት ታጋይ እስክንድር ነጋ ለበረራ እየተዘጋጀ ሳለ ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ፓስፖርቱን ተነጥቆ ከሀገር እንዳይወጣ መከልከሉ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ቁጣ ቀሰቀሰ። ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ ነገ ቅዳሜ ቀትር ላይ ...

Read More »

የጠ/ሚኒስትሩ አዲስ ሹመት ህዝቡን እያነጋገረ ነው

የጠ/ሚኒስትሩ አዲስ ሹመት ህዝቡን እያነጋገረ ነው (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 11 ቀን 2010 ዓ/ም) በኢትዮጵያ የተነሳውን ህዝባዊ የለውጥ እንቅስቃሴ ተከትሎ ወደ ስልጣን የመጡት ዶ/ር አብይ አህመድ አዳዲስ ሚንስትሮችና ምክትል ሚኒስትሮችን የሾሙ ቢሆንም፣ ሹመቱ ህዝቡን እያነጋገረ ነው። ነባሩ አመራር ተመልሶ መምጣቱን የሚያነሱ ወገኖች የመኖራቸውን ያክል ህወሃትን በኦህዴድ የመተካት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው የሚል ትችት የሚሰነዝሩ ሰዎችም አሉ። አዲሱ ጠ/ሚኒስትር 6 ነባር ሚኒስትሮችን ወደ ...

Read More »

በአሰላ ከተማ የኮማንድ ፖስት አባላት ነን ያሉ ሰዎች እናትና ልጅ ገደሉ

በአሰላ ከተማ የኮማንድ ፖስት አባላት ነን ያሉ ሰዎች እናትና ልጅ ገደሉ (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 11 ቀን 2010 ዓ/ም) ዛሬ ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ በአሰላ ከተማ የኮማንድ ፖስት አባላት አንድ የ15 አመት ልጅ እና እናቱን መግደላቸውን እንዲሁም 4 ሴቶችን ማቁሰላቸውን የአይን እማኞች ለኢሳት ገልጸዋል። ወታደሮቹ በቀበሌ 10 ውስጥ ነዋሪ የሆኑትን የአቶ አህመድ በሽሬን ቤት ሰብረው በመግባት የ15 አመቱን እስማኤል አህመድን እና ...

Read More »

ለምግብ እጥረት ተጠቂ ለሆኑ የኢትዮጵያ አዛውንቶች ቅድሚያ እንዲሰጥ ሲል ተመድ አሳሰበ

ለምግብ እጥረት ተጠቂ ለሆኑ የኢትዮጵያ አዛውንቶች ቅድሚያ እንዲሰጥ ሲል ተመድ አሳሰበ (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 11 ቀን 2010 ዓ/ም) የኢትዮጵያ መንግስትና ዓለምአቀፍ የሰብዓዊ እርዳታ ለጋሾች በአገሪቱ ላሉ የተመጣጠነ የምግብ እጥረት ተጠቂ ለሆኑ አዛውንቶች ቅድሚያ በመስጠት ሕይወታቸውን ሊታደጓቸው ይገባል ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ቀውስ ቡድን ማሳሰቢያ ሰጠ። በምስራቅ አፍሪካ ቀጠና የሚገኙ አገራት የስጊ የድርቅ አደጋ አንዣቧል። ከፍተኛውን የርሃብ አደጋ ካንዣበባቸው አገራት ...

Read More »

በጉጂ እና በጌዲዮ ብሄረሰቦች መካከል የተጀመረው ግጭት ዛሬም ቀጥሎ ውሎአል

በጉጂ እና በጌዲዮ ብሄረሰቦች መካከል የተጀመረው ግጭት ዛሬም ቀጥሎ ውሎአል (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 10 ቀን 2010 ዓ/ም) የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚገልጹት በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን ለስደት የዳረገው የሁለቱ ብሄረሰቦቸ ግጭት ዛሬም ቀጥሎ ውሎአል። በተለይ ባንቆ ጎትቲ 2 የቡና ሳይቶች እንዲሁም በጨልጨል አንድ የቡና ሳይት ሙሉ በሙሉ የወደሙ ሲሆን፣ በቃርጫ ደግሞ ካለፈው ሃሙስ ጀምሮ ከተሰደዱ ህጻናት መካከል ደግሞ የተወሰኑ ህጻናት መሞታቸው ታውቋል። ቆስለው ...

Read More »

ወ/ሮ ጠይባ ሃሰን የአቶ ለማ መገርሳ ምክትል ሆነው ተሾሙ

ወ/ሮ ጠይባ ሃሰን የአቶ ለማ መገርሳ ምክትል ሆነው ተሾሙ (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 10 ቀን 2010 ዓ/ም) የሻሸመኔ ከተማ ከንቲባ የሆኑት ወ/ሮ ጣይባ ሃሰን የኦሮምያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ተሹመዋል። በሻሸመኔ ህዝባዊ የለውጥ ትግል በሚካሄድበት ወቅት፣ የአጋዚ ወታደሮች ሲወስዱት የነበረውን እርምጃ አጥብቀው በመቃወም እንዲሁም በተለያዩ ዝርፊያዎች የተሰማሩ የህወሃት አባላትን በቁጥጥር ስር በማድረግና በድፍረት ለመገናኛ ብዙሃን አሳባቸውን በመስጠት የሚታወቁት ወ/ሮ ጣይባ ሃሰን ...

Read More »

በምስራቅ ጎጃም ዞን የመርጦ ለማርያም ከተማ ወጣቶች በአገዛዙ ላይ ተቃውሟቸውን ሲያሰሙ ዋሉ

በምስራቅ ጎጃም ዞን የመርጦ ለማርያም ከተማ ወጣቶች በአገዛዙ ላይ ተቃውሟቸውን ሲያሰሙ ዋሉ (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 10 ቀን 2010 ዓ/ም) ለተቃውሞው መነሻ የሆነው ለድልድይ ስራ የዋለ ትርፍ ብረት በ4 መኪኖች ተጭነው ወደ ትግራይ ክልል መጓጓዛቸውን የአካባቢው ህዝብ በመቃወሙ ነው። ወጣቶቹ እቃውን የጫኑትን መኪኖች አስቁመው እቃው እንዲራገፍ ሲጠይቁ ከወረዳው ባለስልጣናት ጋር ውዝግብ ውስጥ ገብተዋል። ባለስልጣኑ ግለሰቦቹ ህጋዊ ፍቃድ እንዳላቸው ገልጸው ለማሳመን ቢሞክሩም ...

Read More »

አፍሪካዊያን ስደተኞች በየመን ባለስልጣናት ግድያ፣ ሰቆቃና መደፈር ይፈጸምባቸዋል ሲል ሂውማን ራይትስ ወች አስታወቀ

አፍሪካዊያን ስደተኞች በየመን ባለስልጣናት ግድያ፣ ሰቆቃና መደፈር ይፈጸምባቸዋል ሲል ሂውማን ራይትስ ወች አስታወቀ (ኢሳት ዜና ሚያዝያ 10 ቀን 2010 ዓ/ም) አፍሪካዊያን ጥገኝነት ጠያቂ ስደተኞች ላይ ኢሰብ ዓዊ በሆነ ሁኔታ መብቶቻቸውን በመጣስ ግድያ፣ ሰቆቃና መደፈር ይፈጸምባቸዋል ሲል ሂውማን ራይትስ ወች መግለጫ አወጣ። በሰሜናዊ የመን በምትገኘው የባህር ወደብ ከተማ በሆነችው አደን ለምስራቅ አፍሪካዊያን ስደተኞች በተናጠል በእስር ቤት ውስጥ እንዲታሰሩ ተደርገዋል። በእስር ቤቱ ...

Read More »