ኅዳር ፲፪ (አሥራ ሁለት) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በደቡባዊዋ የሶማሊያ ወደብ ከተማ ኪሲማዩ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኅብረት የሰላም አስከባሪ ጦር አሚሶን ጦር የሆኑት ሶስት የኢትዮጵያ መከላከያ መከላከያ ሰራዊት አባላት ቅዳሜ እለት በቦንብ ፍንዳታ ተገድለዋል። የኢትዮጵያ ወታደሮች ከኪሲማዩ ከተማ 35 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከምትከኘው ከማእድን ማውጫዋ ቡሉ ጋዱድ መንደር በወታደራዊ ኮንቮይ መኪና ተጭነው ሲመጡ ጥቃቱ እንደደረሰባቸው የአካባቢው ...
Read More ».የኢሳት አማርኛ ዜና
በደቡብ ሱዳን የሰላም ስምምነት ተግባራዊ እንዳይሆነ አድርገዋል በተባሉት አካላት ላይ ማዕቀብ እንዲጣል አሜሪካ ጥሪ አደረገች
ኢሳት (ኅዳር 9 ፥ 2009) አሜሪካ በደቡብ ሱዳን የሰላም ስምምነት ተግባራዊ እንዳይሆን አስተዋጽዖ አድርገዋል በተባሉ አካላት ላይ የተባባሩት መንግስታት ድርጅት የተለያዩ ማዕቀቦችን እንዲጥል ጥረት እያደረገች መሆኗን ገለጠች። ኢትዮጵያን ጨምሮ የምስራቅ አፍሪካ ሃገራት የደቡብ ሱዳን መንግስትና በሪክ ማቻር የሚመራው የአማጺ ቡድን ስምምነት እንዲደርሱ ቢደረጉም ሁለቱ ወገኖች ዳግም ወደ ግጭት መግባታቸው ይታወቃል። በደቡብ ሱዳን መንግስትና በአማጺ ቡድኑ መካከል በአዲስ መልክ የተቀሰቀሰውን ግጭትና ...
Read More »በኢንተርኔት ላይ የተጣለው እገዳ ስራቸውን በአግባቡ ማከናወን ወደማይችሉበት ደረጃ እየወሰዳቸው መሆኑን የተመድ ወኪሎች ገለጹ
ኢሳት (ኅዳር 9 ፥ 2009) መቀመጫቸውን በኢትዮጵያ ያደረጉ የተባበሩት መንግስታት ወኪል ድርጅቶች መንግስት በኢንተርኔት አገልግሎት ላይ የጣለው እገዳ ስራቸውን በአግባቡ ማከናወን ወደማይችሉበት ደረጃ እየወሰዳቸው መሆኑን ገለጡ። በተለይ ለአስቸኳይ ጊዜ የምግብ እረዳታ በተጋለጡ በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ሰዎች የእርዳታ አቅርቦትን ለማድረግ ጥረት እያደረጉ ያሉ ተቋማት አለም አቀፍ ግንኙነት ለማድረግ እና ስራቸውን በአግባቡ ማከናወን እንዳልቻሉ የተመድ የዜና አውታር የሆነው ኢሪን አርብ ዘግቧል። የኢንተርኔት አገልግሎት ...
Read More »ከውጭ ንግድ ሊገኝ ከታሰበው የውጭ ምንዛሪ ገቢ ከ300 ሚሊዮን ዶላር በላይ ጉድለት ተመዘገበ
ኢሳት (ኅዳር 9 ፥ 2009) በተያዘው አመት ሩብ አመት ከውጭ ንግድ ሊገኝ ከታሰበው የውጭ ምንዛሪ ገቢ ከ300 ሚሊዮን ዶላር በላይ ጉድለት መመዝገቡን የንግድ ሚኒስቴር አርብ አስታወቀ። በሩብ አመቱ ወደ አንድ ቢሊዮን ዶላር አካባቢ ለማግኘት እቅድ ይዞ የነበረ ቢሆንም፣ ከውጭ ንግዱ የተገኘው የውጭ ምንዛሬ ወደ 640 ሚሊዮን ዶላር አካባቢ ብቻ መሆኑ ታውቋል። የምርት ጥራት ጉድለት እንዲሁም በአቅራቢዎችና በላኪዎች እጅ የሚገኝ የግብርናና ...
Read More »የፕሪሚየር ሊግ እግር ኳስ ጨዋታ በጎንደር እንዳይካሄድ መከልከሉ ተገለጸ
ኢሳት (ህዳር 9 ፥ 2009) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ተከትሎ በአንዳንድ አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው የፕሪሚየር ሊግ እግር ኳስ ጨዋታ ቢቀጥልም፣ ጎንደር ላይ ጨዋታ እንዳይካሄድ ኮማንድ ፖስቱ መከልከሉን ምንጮች ለኢሳት ገለጹ። በዚህም መሰረተ የፊታችን ዕሁድ በጎንደር ሊካሄድ የታቀደ የእግር ኳስ ውድድር ተሰርዟል። የፊታችን ዕሁድ በፋሲል ከነማና በወላዩታ ደቻ መካከል በጎንደር ስታዲየም ሊካሄድ መርሃ ግብር የተያዘለት የእግር ኳስ ውድድር ኮማንድ ፖስቱ በሰጠው ትዕዛዝ ...
Read More »13 የሃይማኖት አባቶችና ካህናት በረሃ ወርደው አርበኞች ግንቦት 7ትን ተቀላቅለው ህዝብን በማስተባባር ላይ መሆናቸውን ገለጹ ።
ኅዳር ፰ (ስምንት) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በዋልድባ ገዳም እና በተለያዩ ቤተክርስቲያኖች ሲያገለግሉ የነበሩ 13ቱ አባቶች ወደ በረሃ ለመውረድ የወሰኑት አገዛዙ በህዝብ ላይ የሚያደርሰውን ግፍ እያዩ ዝም ለማለት ህሊናቸውና ሃይማኖታቸው ስላልፈቀደ መሆኑን ተናግረዋል። ጠመንጃ ይዘን ባንዋጋም ፣ በረሃ ወርደን ህዝቡ ለነጻነቱ እንዲነሳ እየቀሰቀስነው ነው ያሉት አባቶች፣ በረሃ ውስጥ ከአርበኞች ግንቦት7 አደራጆች ጋር ከተገናኙ በሁዋላ የኢትዮጵያ ወጣት ትግሉን እንዲቀላቀል ...
Read More »በደቡብ ኢትዮጵያ ግድያውና እስራቱ ቀጥሎአል
ኅዳር ፰ (ስምንት) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተከትሎ በደቡብ ኢትዮጵያ በፓርቲ መሪዎች፣ በፓርቲ አባላት እና በህዝብ ላይ ወታደራዊ የኃይል እርምጃን ጨምሮ ከፍተኛ የሰብዐዊ መብት ጥሰት እየተፈጸመ መሆኑን ከስፍራው የደረሰን መረጃ አመልክቷል። በደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ ህዳር 5 /2009 ዓ.ም የኦሞ ህዝቦች ዲሞክርሲዊ ኅብረት/ ኦህዲኅ/ ምክትል ሊቀመንበርና የዞኑ ጽ/ቤት ተጠሪ መምህር ዓለማዬሁ መኮንን ፣ የዞኑ ...
Read More »የብአዴን አባላት በባህርዳር ከተማ ያለአግባብ የታሰሩ ነጋዴዎች እንዲፈቱ በድጋሜ ተጠየቀ፡፡
ኅዳር ፰ (ስምንት) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የገዥው መንግስት በባህር ዳር ከተማ የሚገኙ የብአዴን አባላትን በየክፍለ ከተማው ሰብስቦ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ዙሪያና በተከሰቱት ህዝባዊ ተቃውሞዎች ዙሪያ ሰሞኑን ባነጋገረበት ጊዜ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ሰበብ የታሰሩት ነጋዴዎችን ያለ ቅድመ ሁኔታ እንዲፈታ አባላቱ ጠይቀዋል። ጥያቄውን ያቀረቡት የብአዴን አባላት እንደተናገሩት የታሰሩት ነጋዴዎች በአጋጣሚ የንግድ ድርጅታቸውን ከፈተው አገልግሎት ሲሰጡ የተገኙት ብቻ መሆናቸውን ገልጸው ...
Read More »ጋዜጠኞች እና የፖለቲካ ፓርቲ አባላት ታሰሩ
ኅዳር ፰ (ስምንት) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በትናንትናው እለት በአዲስ አበባ ሽሮሜዳ አካባቢ ጋደኛቸውን ለማየት ሲሄዱ የነበሩት ጋዜጠኛ ኤሊያስ ገብሩ፣ አናኒያ ሶሪና የቀድሞው አንድነት ፓርቲ አባል የነበረው አቶ ዳንኤል ሺበሺ ከመንገድ ላይ ተይዘው ታስረዋል። ጋዜጠኛ አናኒና ሶሪ እና ኤሊያስ ገብሩ ገርጂ በሚገኘው ፖሊስ ጣቢያ ውስጥ የሚገኙ ሲሆን፣ አቶ ዳንኤል ሺበሺ የታሰሩበትን አድራሻ ለማወቅ አልተቻለም።
Read More »የትግራይ ክልል በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሚፈለጉትን አቶ ወልዱ ወልደአረጋይ አሳልፌ አልሰጥም አለ
ኢሳት (ህዳር 8 ፥ 2009) በባህርዳር ከተማ የጊዮን ሆቴልን ያለጨረታ ተከራይተው ለ20 አመታት ሲጠቀሙበት የነበሩት አቶ ወልዱ ወልደአረጋይ በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ቢታዘዙም የትግራይ ክልል አሳልፌ አልሰጥም ማለቱ ተነገረ። የአቶ መለስ ዜናዊ ዘመድ እንደሆኑ የሚታወቁት አቶ ወልዱ ወልደ አረጋይ ከ1987 ዓም ጀምሮ ለ 20 አመታት የመንግስት የነበረው የባህርዳር ጊዮን ሆቴል ያለጨረታ ተከራይተው ሲገለገሉ ቆይተዋል። ይሁንና አቶ መለስ ከሞቱ ...
Read More »