ኢሳት (ሰኔ 6 ፥ 2009) በትግራይ ክልል አድዋ ከተማ የሚኖሩ ሙስሊሞች መስጊድ ገብተን ለመጸለይ እንዲሁም ሌሎች ሃይማኖታዊ ግዴታቸውን እንዳይወጡ ጫና እየተደረገባቸው መሆኑን ገለጹ። የኢትዮጵያ ሙስሊሞችን የመብት ጥያቄ ደግፈውታል በሚል ወከባ እየደረሰባቸው ያሉ ሙስሊሞች በቁጥር ከ150 እንደሚበልጡም ተመልክቷል። ሰለባዎቹ ለኢሳት እንደተናገሩት ይቅርታ ካልጠየቃችሁ ወደ መስጊድ አትገቡም ከሚለው ተፅዕኖ ባሻገር የሙስሊሞችን የመብት ጥያቄ ደግፋችኋል በሚል ፍ/ቤት ቀርበው ገንዘም ተቀጥተዋል። በረመዳን ወቅት መስጊድ ...
Read More ».የኢሳት አማርኛ ዜና
አቶ አብርሃ ደስታ ህይወቱን ያተረፉትን የመቀሌ ወጣቶችን አመሰገነ
ኢሳት (ሰኔ 6 ፥ 2009) ባለፈው ቅዳሜ በመቀሌ ከተማ ድብደባ የተፈጸመበት አቶ አብርሃ ደስታ ህይወቱን ያተረፉት የመቀሌ ወጣቶች መሆናቸውን ገለጸ። የአረና ፓርቲ ሊቀመንበር የሆነው አቶ አብርሃ ደስታ ቅዳሜ ሰኔ 3 ቀን 2009 አም ምሽት በመቀሌ ከተማ ባልታወቁ ሃይሎች በተፈጸመበት ጥቃት ከፍተኛ ጥቃት እንደደረሰበትም ተመልክቷል። አቶ አብርሃ ደስታ ቅዳሜ ምሽት ከምሽቱ 1 ሰዓት ተኩል ላይ በመቀሌ ከተማ አብርሃ ካስል በተባለው አካባቢ ...
Read More »የባህርዳርና የኮምቦልቻ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካዎች ለብአዴኑ ጥረት ድርጅት ተላለፉ
ኢሳት (ሰኔ 6 ፥ 2009) የባህርዳርና የኮምቦልቻ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካዎች ለብአዴኑ ጥረት ድርጅት መተላለፋቸውን የኢሳት ምንጮች ገለጹ። የባህርዳር ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ በጣሊያን ወረራ ምክንያት ለደረሰ ጉዳት በደም ካሳነት ለህዝብ ሲባል የተሰራ እንደነበር ይገለጻል። በቅርቡ 5 መቶ ሚሊዮን ወጪ ተደርጎ ማስፋፊያ የተሰራለትን የባህርዳር ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ እና የኮምቦልቻውን ጨምሮ ጥረት መጠኑ ባልታወቀ ርካሽ ዋጋ እንደተረከበው ለማወቅ ተችሏል። በአማራ ክልል ከዳሸን ቢራ ፋብሪካ ውጪ የረባ ...
Read More »ህወሃት አርበኞች ግንቦት 7 እና ኦብነግ የደረሱትን ስምምነት ተከትሎ የቴሌቪዥን ፕሮፓጋንዳ እያዘጋጀ መሆናቸው ተነገረ
ኢሳት (ሰኔ 6 ፥ 2009) የአርበኞች ግንቦት ሰባት የኢትዮጵያን ሃገራዊ አንድነትን ለማፈራረስ ከኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባር ጋር የጀመረው ሴራ በሚል የኢትዮጵያው አገዛዝ የፕሮፓጋንዳና የስለላ ተቋማት ዘጋቢ የቴሌቪዥን ፕሮግራም እያዘጋጁ መሆኑን ለኢሳት የደረስ መረጃ አመለከተ። ዘጋቢ የቴሌቪዥን ፕሮግራሙ አርበኞች ግንቦት 7 በዚሁ ምክንያት እየፈረራሰና አባላቱም እጅ እየሰጡ ናቸው የሚሉ ቃለ-ምልልሶችና ፊልሞች እየተቀናበሩለት መሆናቸውን የኢሳት የትምህርት ብልጭታ አዘጋጅ ዶ/ር ታደሰ ብሩ ...
Read More »የነጻነት ታጋዮች ቤተሰቦች እየታደኑ በመታሰር ላይ ናቸው
ሰኔ ፮ (ስድስት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በጭልጋና መተማ ወረዳዎች የሚገኙ የነጻነት ታጋዮች ቤተሰቦች እየታደኑ በመታሰር ላይ መሆናቸውን ከአካባቢው የሚደርሱን መርጃዎች አመልክተዋል።የወልቃይት ጠገዴን የአማራ ማንነት ጥያቄን ተከትሎ በጎንደር የተነሳውን ህዝባዊ እንቅስቃሴ ለመጨፈለቅ የህወሃት/ኢህአዴግ አገዛዝ የወሰደው ጭካኔ የተሞላበት እርምጃ በርካታ አርሶአደሮች ቤተሰቦቻቸውን እየተዉ ጫካ ገብተው እየታገሉ ናቸው። እነዚህ ታጋዮች በተለያዩ ጊዜያት የሚፈጽሙዋቸውን ጥቃቶች ተከትሎ አገዛዙ የታጋዮችን እንቅስቃሴ ለማቆም ...
Read More »አሜሪካ ዜጎቿ በድጋሜ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይጓዙ አስጠነቀቀች
ሰኔ ፮ (ስድስት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ባወጣው መግለጫ በኢትዮጵያ በጥቅምት ወር ላይ የተጣለውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተከትሎ፣ አሁንም በማንኛውም ጊዜ ህዝባዊ አመጽ ሊከሰት ስለሚችል ዜጓቿ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይጓዙ ፣ ከተጓዙም ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቧል። የኢትዮጵያ መንግስት መጋቢት ወር ላይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ማራዘሙን የገለጸው የአሜሪካ መንግስት፣ አሁንም ድረስ አለመረጋጋት መኖሩን በተለይም በባህርዳርና ...
Read More »በአማራ ክልል የተሰጡት የ10ኛና የ12 ኛ ክፍል ፈተናዎች በርካታ ችግሮች ነበሩባቸው ተባለ
ሰኔ ፮ (ስድስት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በዚህ አመት የተሰጡት የ10ኛና የ12ኛ ክፍል ፈተናዎች የዓመተ ምሕረት መቀላቀል፣ የፈተና መለያ ኮድ መዘበራረቅና የጥያቄ መጉደል ታይቶባቸዋል። ወኪላችን ስማቸውና ድምጻቸው እንዳይተላለፍ የጠየቁ ተማሪዎችና ምሁራን በመጥቀስ እንደዘገበችው ወደ አማራ ክልል በተላኩ የ10ኛ ክፍል የመፈተኛ ወረቀቶች ላይ ጉልህ የሆኑ ስህተቶች ተከስተዋል። በመጀመሪያው ቀን የተከሰተው ስህተት ተማሪዎች በድንጋጤ ቀሪዎችን ፈተናዎች ተረጋግተው እንዳይፈተኑ እንዳደረጋቸው ...
Read More »ካለፉት 6 ወራት ወዲህ በደሴ ከተማ የተከሰተው የውሃ እጥረት ተባብሷል
ሰኔ ፮ (ስድስት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የደቡብ ወሎ ዞን ዋና ከተማ የሆነችው የደሴ ከተማ ካለፉት ስድስት ወራት ጀምሮ በከፍተኛ የመጠጥ ውሃ እጥረት መቸገሯን የከተማዋ ነዋሪዎች ይናገራሉ። ለውሃ ስርጭቱ መቋረጥ የመብራት እጥረት መፈጠሩን መስተዳድሩ በምክንያትነት ይጠቅሳል። ነዋሪዎች አንድ ጀሪካን ውሃ እስከ አስር ብር ለመግዛት ተገደዋል። ለተጨማሪ ወጪዎች ከመዳረጋቸው በተጨማሪ የምንጭ ውሃ በአምራጭነት በመጠቀማቸው ለውሃ ወለድ በሽታዎች መጋለጣቸውን ...
Read More »አርበኞች ግንቦት7 በሳምንቱ መጨረሻ በርካታ ጥቃቶችን መፈጸሙን አስታወቀ
ሰኔ ፭ ( አምስት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ድርጅቱ ለኢሳት በላከው መረጃ በሰሜን ጎንደርና በአዲስ አበባ የተለያዩ ጥቃቶችን ፈጽሟል። በሰሜን ጎንደር አንድ የሱዳን ተሳቢ የፈሳሽ መጫኛ መኪና ከሱዳን ተነስቶ በመተማ መንገድ በማለፍ ጣራገዳም ተራራን ጨርሶ አዲስ ዘመን ከተማ ለመግባት 2 ኪሎ ሜትሮች ሲቀረው የንቅናቄው ታጋዮች በወሰዱት ጥቃት የመኪናው ሹፌር እና የመኪናው ጎማ እንደተመታ ተሳቢውንና መኪናው ለየብቻ መውደቃቸውን ...
Read More »በቲሊሊ የፖሊስ አባላት እርምጃ እየተወሰደባቸው ነው
ሰኔ ፭ ( አምስት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት በአዊ ዞን ቲሊሊ ከተማ የፖሊስ አዛዥ የሆነው ኮማንደር አወቀን ጨምሮ አንድ የፖሊስ መኮንንና ሌላ አንድ የወረዳ የካቢኔ አባል ታስረዋል። አንዳንድ ፖሊሶቹ የታሰሩት ባለፈው አርብ ከሰአት በሁዋላ ስብሰባ ጨርሰው ከወጡ በሁዋላ በቤታቸው ውስጥ ሲሆን፣ ኮማንደር አወቀ ደግሞ ስራ ቦታው ላይ መያዙን ታውቋል። የፖሊስ አባላት መስራት ያለባቸው ለአማራ ...
Read More »