የአዳዲሶቹ የስኳር ፋብሪካዎች ግንባታ መጓተቱትን መረጃዎች አመለከቱ

ሰኔ ፱(ዘጠኝ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አዳዲስ የስኳር ፋብሪካዎች ፕሮጀክቶችና የነባር የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች የግንባታ ስራዎች አፈጻጸም እጅግ ደካማ መሆኑን ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የተገኘ መረጃ ጠቁሟል።

ለዚህደካማአፈጻጸምሚኒስቴሩበዋንኛነት ያስቀመጠውምክንያትከስራውስፋትናውስብስብነትአንጻርያጋጠመውትልቅየማስፈጸምአቅምማነስነውብሏል፡፡በቀጣይዓመትበሚጠናቀቀውየመንግስትየዕድገትናየትራንስፎርሜሽንዕቅድየመጀመሪያዎቹሶስትዓመታትማለትምከ2003-2005 ኣ.ምየአዳዲስስኳርልማትፕሮጀክቶችየሚካሄዱትከዚህበፊትምንምየመሰረተልማትባልተዘረጋባቸውናለግንባታስራየሰለጠነየሰውኃይልበማይገኝባቸውአካባቢዎችበመሆኑበዕቅድዘመኑውስጥየመጀመሪያዎቹሁለትዓመታትማለትም 2003 እና 2004 የመንገድናሌሎችየአዋጪነትየጥናትስራዎችመከናወናቸውንመረጃውይጠቅሳል፡፡

በመሆኑምበእነዚህኣመታትለቀጣይስራመደላድልከመፍጠርባለፈተጠናቅቆ ወደምርትየገባፕሮጀክትአልነበረም፡፡ የነባርስኳርፋብሪካዎችየማስፋፊያፕሮጀክቶችየግንባታስራዎችመካከልየወንጂናየፊንጫስኳርፋብሪካዎችተጠናቅቀውበ2005 ኣ.ምወደስራየገቡሲሆንየተንዳሆስኳርፋብሪካበዚህዓመትወደስራእንደሚገባመረጃውይጠቅሳል፡፡

አዳዲሶቹስኳርፋብሪካዎችማለትምኩራዝ፣የጣናበለስእናወልቃትየመስኖመሰረተልማትግንባታ፣የመሬትዝግጅትናየሸንኮራአገዳተከላ፣የፋብሪካናየመኖሪያቤትግንባታዎችእየተከናወኑቢሆንምአፈጻጸማቸውበዝቅተኛደረጃላይእንደሚገኝተመልክቷል፡፡

በዚህምምክንያትፕሮጀክቶቹየዕድገትናየትራንስፎርሜሽንእቅዱ በሚጠናቀቅበትበቀጣይአንድኣመትጊዜያትእንደማይደርሱከወዲሁተረጋግጦአል፡፡

በአንድወቅትየስኳርኮርፖሬሽንዳይሬክተርየነበሩትአቶአባይጸሐዬየስኳርፋብሪካዎቹበዘርፉልምድ ባለመኖሩምክንያትየማስፈጸምአቅምማጋጠሙንአምነው  “እየተማርንበመስራትላይነን” በማለትበፓርላማመድረክያደረጉትንግግርበሃገርሐብትመቀለድነውበሚልከፍተኛትችትአስከትሎባቸውእንደነበርየሚታወስነው፡፡

በሌላ ዜና ደግሞ በውጭሃገርካሉኢትዮጵያዊያንእናመንግስታዊያልሆኑድርጅቶችአማካይነትወደ ሃገርውስጥየሚገባውሃዋላየወጪንግዱንገቢእየተገዳደረውመሆኑንከብሔራዊባንክየተገኘመረጃጠቆመ፡፡

እየተገባደደባለውየኢትዮጵያዊያን 2006 በጀትዓመትዘጠኝወራትከሸቀጦችኤክስፖርት 2  ቢሊየንዶላርሲገኝከግልሃዋላምተቀራራቢበሆነመልኩ 2 ቢሊየንዶላርተገኝቷል፡፡

አምናበ2005 በጀትዓመትሃገሪቱከሸቀጦችንግድ 3 ቢሊየንየአሜሪካንዶላርስታገኝከግልሃዋላደግሞ 4ቢሊየንዶላርማግኘትዋንመረጃውንይጠቅሳል፡፡

የባንኩመረጃእንደሚያሳየውበውጪአገርየሚኖሩኢትዮጵያዊንለወገኖቻቸውንናለተለያዩስራዎችማስኬጃወደሃገርውስጥየሚያስገቡትዶላርበዓመትእስከ 20 በመቶእያደገየመጣሲሆንበአንጻሩበቡናኤክስፖርትላይብቻየታሰረውየወጪንግዱእያሽቆለቆለመምጣቱንመረጃውያሳያል፡፡

የዚህዓመትየዘጠኙወራትኤክስፖርትገቢካለፈውዓመትተመሳሳይናከተያዘውዕቅድጋርሲነጻጸርአፈጻጸሙዝቅተኛመሆኑንየጠቀሰውየብሔራዊባንኩመረጃይህምሊሆንየቻለውበዓለምገበያላይበዋንኛነትየቡናናወርቅእንዲሁምየስጋምርቶችዋጋበማሽቆልቆሉነው፡፡