Tag Archives: football

የፕሪሚየር ሊግ እግር ኳስ ጨዋታ በጎንደር እንዳይካሄድ መከልከሉ ተገለጸ

ኢሳት (ህዳር 9 ፥ 2009) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ተከትሎ በአንዳንድ አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው የፕሪሚየር ሊግ እግር ኳስ ጨዋታ ቢቀጥልም፣ ጎንደር ላይ ጨዋታ እንዳይካሄድ ኮማንድ ፖስቱ መከልከሉን ምንጮች ለኢሳት ገለጹ። በዚህም መሰረተ የፊታችን ዕሁድ በጎንደር ሊካሄድ የታቀደ የእግር ኳስ ውድድር ተሰርዟል። የፊታችን ዕሁድ በፋሲል ከነማና በወላዩታ ደቻ መካከል በጎንደር ስታዲየም ሊካሄድ መርሃ ግብር የተያዘለት የእግር ኳስ ውድድር ኮማንድ ፖስቱ በሰጠው ትዕዛዝ ...

Read More »