ግንቦት ፳፱ ( ሃያ ዘጠኝ ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በምእራብ ጎጃምና አዊ አስተዳደሮች ከፍተኛ የተምች ወረርሽኝ የተከሰተ ሲሆን፣ ወረርሽኙ ከእለት ዕለት በመስፋፋት በሁሉም አካባቢዎች የበቀሉ እጽዋትን በማውደም ላይ መሆኑን አርሶአደሮች ተናግረዋል። ገዥው መንግስት ተገቢውን የመከላከያ መድሃኒት አላቀረበልንም በማለትም ወቀሳ እያቀረቡ ነው። በአንዳንድ ቀበሌዎች የቀረበው መድሃኒት የአገልግሎት ጊዜው ያለፈ ቢሆንም “ዝም ብላችሁ ተጠቀሙበት” የሚል ምላሽ በመስጠት ህብረተሰቡን ለጉዳት ...
Read More »Amsterdam
ህወሃት ኢህአዴግ ከፍተኛ ወታደራዊ ኃይል በሕዝብ ማመላለሻ አውቶቢሶች ወደ ሰሜን ጎንደር እያንቀሳቀሰ ነው
ግንቦት ፳፰ ( ሃያ ስምንት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ሰሞኑን በሰሜን ጎንደር በተለያዩ አካባቢዎች በተደረጉ አውደ ውጊያዎች ተደጋጋሚ ሽንፈትን ያስተናገደው ገዥው ህወሃት ኢህአዴግ ተጨማሪ ወታደሮችን በሕዝብ ማመላለሻ አውቶቢሶች በመጫን ማጓጓዙን ቀጥሏል። ምንጮች እንዳሉት ወታደሮችን የጫኑ ተሽከርካሪዎች በሚያርፉበት ወቅት እንዳያስታዋሉት አብዛሃኞቹ እድሜያቸው ለአቅመአዳም ያልደረሱ በግምት ከ17 ዓመት በታች የሚሆናቸው ለጋ ወጣቶች መሆናቸውንም ተናግረዋል። እነዚህ አዲስ ምልምል ወታደሮች ከወታደራዊ ...
Read More »አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ በእስራኤል ድንገተኛ ተቃውሞ ገጠማቸው
ግንቦት ፳፰ ( ሃያ ስምንት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያንን በአገራቸው ጉዳይ ላይ ለማነጋገር ወደ እስራኤል የተጓዙት አቶ ኃ/ማሪያም ደሳለኝ በአገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን ያልታሰበ ድንገተኛ ተቃውሞ ገጠማቸው። የህወሃት/ኢህአዴግ ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎችን ለይቶ በሚስጥር በመጥራት ለማወያየት ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ተሰብሳቢዎች በስም ጥሪ እንዲገቡ ተደርገዋል። በአገራችን ጉዳይ ያገባናል ያሉ ዜጎች ወደ ስብሰባው አዳራሽ እንዳይገቡ እገዳ የተጣለባቸው ሲሆን ...
Read More »በኢንተርኔት መቋረጥ ምክንያት ነጋዴዎች ክፉኛ መጎዳታቸውን አስታወቁ
ግንቦት ፳፰ ( ሃያ ስምንት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የብሔራዊ ፈተናን ምክንያት በማድረግ በመላው ኢትዮጵያ የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጡን ተከትሎ የንግድ እንቅስቃሴዎች ተስተጓጉለዋል። በኢንተርኔት መቋረጥ ገቢያቸውን በማጣት ባንኮች፣ አስጎብኚ ድርጅቶች፣ የመረጃ ተቋማት ጨምሮ የሆቴል አገልግሎት ዘርፎች በቀዳሚነት ተጠቂ ከሆኑት ውስጥ ይጠቀሳሉ። በኢንተርነእት መቋረጥ ሳቢያ የገቢና ወጪ ንግድ የገንዘብ ልውውጥ ላይ ከፍተኛ እክል ተፈጥሯል። ድርጅቶቹ ላጋጠማቸው ኪሳራዎች በኢትዮ ቴሌኮምም ...
Read More »ከሳኡዲ አረቢያ ተመላሽ ኢትዮጵያዊያን እየተጉላሉ ነው
ግንቦት ፳፰ ( ሃያ ስምንት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የሳኡዲ አረቢያ መንግስት ሕገወጥ ስደተኞች ወደ ትውልድ አገራቸው እንዲመለሱ ያወጣውን መመሪያ ተከትሎ የውጭ አገር ዜጎች አገርቷን ለቀው በመውጣት ላይ ናቸው። የተለያዩ አገራት በኤንባሲዎቻቸውና በቆንስላዎች አማካኝነት ከቀረጥ ነጻ እቃዎቻቸውን እንዲያስገቡ ለዜጎቻቸው እገዛ እያደረጉ ነው። ፈቃደኛ ተመላሽ ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ግን ወደ ኤንባሲዎቸው በመሄድ ለመመለስ ቢጠይቁም የጉዞ ሰነዶችን በአፍጣኝ ለማግኘት ተቸግረዋል። ...
Read More »የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጫዋች አሰግድ ተስፋዬ በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ
ግንቦት ፳፰ ( ሃያ ስምንት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በልዩ የእግር ኳስ ክህሎቱ በመላው ኢትዮጵያዊያን እግር ኳስ አድናቂዎች ተወዳጁ አሰግድ ተስፋዬ ቅዳሜ ግንቦት 26 ቀን 2009 ዓ.ም. በድንገት መታጠቢያ ቤት ውስጥ በመውደቁ ሕይወቱ አልፏል። አሰግድ ተስፋዬ በ1962 ዓ.ም በድሬደዋ ከተማ ደቻቱ ውስጥ ተወልዶ በ47 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ዓመለ ሸጋው አሰግድ ተስፋዬ ለድሬደዋ ጨርቃጨርቅ፣ መድህን ድርጅት፣ ...
Read More »በግንቦት 20 በአል ሰበብ በተጠራው የመኮንኖች ስብሰባ ላይ የተነሱት ጥያቄዎች የመከላከያ አዛዦችን አሳስቧቸዋል።
ግንቦት ፳፭ ( ሃያ አምስት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የግንቦት 20 በአልን ምክንያት በማድረግ ለመከላከያ አባላት ገለጻ በተደረገበት ወቅት የጦር መኮንኖች ያቀረቡዋቸው ጥያቄዎችና የሰነዘሩዋቸው አስተያየቶች ከዚህ በፊት ያልተለመዱና ያልታዩ በመሆኑ፣ ወታደራዊ አዛዦችን አሳስቧል። በቅርቡም በመካለከያ ውስጥ አዲስ ጥልቅ ተሃድሶ ሊጠራ እንደሚችል ምንጮች ተናግረዋል። በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ለሚገኙ የመከላከያ መኮንኖች ግንቦት20ን በማስመልከት አገሪቱ ስለምትገኝበት ወቅታዊ ሁኔታ ገለጻ ተደርጎላቸው ...
Read More »በሳውድ አረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ምሬታቸውን እየገለጹ ነው
ግንቦት ፳፭ ( ሃያ አምስት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው በሳውድ አረቢያ ለአመታት በጉልበት ስራ ላይ ተሰማርተው ሲሰሩ የቆዩ ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያ ኢምባሲ በቂ አገልግሎት እየሰጠን አይደለም ብለዋል። ለተመላሽ ኢትዮጵያውያን የትራንስፖርት አገልግሎት ከማመቻቸት አንስቶ እቃዎቻቸውን ከቀረጽ ነጻ የሚያስገቡበት ሁኔታ እንደሚመቻችላቸው በመንግሰት መገናኛ ብዙሃን ሲገለጽ ሰንብቷል። የተለያዩ የኢህአዴግ መሪዎችና የሃይማኖት አባቶች ሳይቀሩ ከዚህ ቀደም በተመለሱት ዜጎች ...
Read More »ኢንተርኔት መዘጋቱን ተከትሎ የመንግስትና የፓርቲ የመገናኛ ብዙሃን ሳይቀሩ ዜናዎችን ማውጣት አቆሙ
ግንቦት ፳፭ ( ሃያ አምስት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በኢትዮጵያ ሙሉ በሙሉ የተዘጋውን የኢንትርኔት አገልግሎት ተከትሎ የውጩን ማህበረሰብ ስለአገሪቱና ስለመንግስቱ መልካም ገጽታ እንዲኖረው በሚል ዘገባዎችን የሚያቀርቡ የመንግስት ሚዲያዎች፣ የፓርቲ ሚዲያዎችና በፌስቡክ፣ በቲውተርና በድረገጻቸው የገዢውን ፓርቲ አወንታዊ ገጽታ ሲያቀርቡ የነበሩ ሁሉ እንቅስቃሴ አቁመዋል። የመንግስት የመገናኛ ብዙሃን ከሆኑት መካከል የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እና የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኤጀንሲ የኢንተርኔት ገጻቸው የተዘጋ ...
Read More »በነቀምትና ደምቢዶሎ የግንቦት20 ቲሸርት ሳይከፋፈል ቀረ
ግንቦት ፳፬ ( ሃያ አራት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ኢህአዴግ ግንቦት20ን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀውን ግንቦት 20 ቲሸርት ወለጋ ነቀምት ላይ ለመሸጥ ሙከራ ሲያደርግ ህዝቡ “ የደም ቲሸርት ነው ወይ የምንገዛው? “ በማለት ለመግዛት ፈቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል። የህዝቡን ሁኔታ ያዩት ካድሬዎች፣ ህዝቡ ቲሸርቱን በነጻ እንዲወስድ ቢጠይቁም፣ “ የልጆቻችንን ደም አንለብስም፣ የተደረገብንን አንረሳም፣ ድርጊታችሁ የኦሮሞን ህዝብ እንደመናቅ፣ እንደመድፈር ይቆጠራል” ...
Read More »