ሰኔ ፱ ( ዘጠኝ ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ከሕግ አግባብ ውጪ ተይዘው የሽብር ክስ ቀርቦባቸው ለዓመታት በእስር ቤት ሲሰቃዩ የነበሩት ስድስት የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት ከቀረበባቸው ክስ ነጻ ተብለው ተለቀዋል። ከፍተኛው ፍርድ ቤት ሰኔ 9 ቀን 2009 ዓ.ም በዋለው ችሎት 1ኛ ተከሳሽ መቶ አለቃ ጌታቸው መኮንን፣ 4ኛ ተከሳሽ አቶ አወቀ ሞኙ ሆዴ፣ 8ኛ ተከሳሽ አቶ ተስፋዬ ታሪኩ፣ 10ኛ ...
Read More »Amsterdam
በአፋር ክልል ከአርታሌ የሚወጣው የጨው ክምችት “የመቀሌ ጨው” እየተባለ ለገበያ መቅረቡ በአፋር አክቲቪስቶች ዘንድ ቁጣ ቀሰቀሰ
ሰኔ ፱ ( ዘጠኝ ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የአፋር የሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ኮሚቴ ሰብሰባ አቶ ገአስ አህመድና አክቲቪስት አካድር ኢብራሂም በተለይ ለኢሳት እንደገለጹት በአርታሌ፣ በዳሎል እና በሌሎች ከፍተኛ የጨው ክምችት የሚገኙባቸው የአፋር ቦታዎች ቀደም ካሉት ዓመታት ጀምሮ በጨው ማምረት ኢንቨስትመንት የተሰማሩት በሙሉ የህወኃት ደጋፊዎች የሆኑ የትግራይ ተወላጆች ናቸው። ባለሀብቶቹ ከአርታሌና አካባቢው በየዓመቱ በሚሊዮን ኩንታል የሚገመት ጨው በማውጣትና ...
Read More »በአማራና በኦሮምያ የተነሳውን ህዝባዊ የለውጥ እንቅስቃሴ ተከትሎ የተበጀተው የወጣቶች በጀት ለባለስልጣናት መበልጸጊያ እየዋለ ነው ተባለ
ሰኔ ፰ ( ስምንት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በቅርቡ በአማራና በኦሮምያ የነሳውን ህዝባዊ የለውጥ እንቅስቃሴ ተከትሎ የህወሃት/ኢህአዴግ መንግስት 11 ቢሊዮን ብር ለወጣቶች እንዲከፋፈል መመደቡን ቢያስታውቅም ወጣቶች ግን ያየነው ገንዘብ የለም፣ ገንዘቡን የሚጠቀሙበት ባለስልጣናትና ዘመዶቻቸው ናቸው ሲሉ ተናግረዋል። “ ሀገሪቱ በወጣት ጡረተኛ ተሞልታለች” ያሉት የደብረማርቆስ ወጣቶች፣ “ አረጋውያን እናት አባት መጦር እየተገባን እኛ ራሳችን የወጣት ተጠሪዎች ሆነናል” ይላሉ። ...
Read More »በኢትዮጵያ አፋጣኝ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ዜጎች 8 ሚሊዮን መድረሳቸውን ተመድ አስታወቀ
ሰኔ ፰ ( ስምንት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዓለም የምግብ ፕሮግራም /World Food Program/ በኢትዮጵያ በደረሰው ድርቅ ምክንያት ከሰኔ ወር መቋጫ ጀምሮ ለርሃብ ተጋላጭ የሆኑና አፋጣኝ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ዜጎች ጭማሪ አሳይቷል። እንደ ድርጅቱ መግለጫ ከሆነ 7.8 ሚሊዮን የነበረው አፋጣኝ የእለት እረዴት ጠባቂዎች ቁጥር ወደ 8 ሚሊዮን ማሻቀቡን አስታውቋል። ይህም 8 ሚሊዮን በሚሆኑ ኢትዮጵያዊያን ...
Read More »በወልቂጤ የብሄር ግጭት ይነሳል የሚል ስጋት መኖሩን የአካባቢው ነዋሪዎች ጠቆሙ
ሰኔ ፯ (ሰባት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በጉራጌ ዞን ዋና ከተማ ወልቂጤ ባለፈው ቅዳሜ ምሽት ላይ አንድ የቀቤና ብሄረሰብ ተወላጅ የሆኑ ሴት መገደላቸውን ተከትሎ አቶ መስፍን አዳነ የተባሉ የአማራ ብሄር ተወላጅ በጥርጣሬ ከተያዙ በሁዋላ በቡድን የተደራጁ ሰዎች ወደ እስር ቤት ገብተው ግለሰቡን የገደሉት ሲሆን፣ ፖሊሶች ቆመው እያዩም መኖሪያ ቤቱ እንዲቃጠል ተደርጓል። የአካባቢው ፖሊሶች እጃቸው እንዳለበት የሚያመለክቱ መረጃዎች ...
Read More »የህወሃት የግንባታ ኩባንያዎች የሚሰሩዋቸው ግንባታዎች በጥራት ችግርና በሙስና እየተወነጀሉ ነው
ሰኔ ፯ (ሰባት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የህወሃት የግንባታ ድርጅቶች በአማራ ክልል የሚሰሩዋቸው የግንባታ ስራዎች የጥራት ችግር ያለባቸው እንዲሁም ከተያዘላቸው የማጠናቀቂያ ጊዜ በላይ በማዘግየት በህብረተሰቡ ላይ ችግር እየፈጠሩ መሆኑን ነዋሪዎች ይናገራሉ። በክልሉ የህንጻ ግንባታና መንገድ ስራዎችን በስፋት የተቆጣጠሩት የህወሃት ድርጅቶች ስራቸውን ለምን እንዳላጠናቀቁ በአካባቢው ነዋሪዎችና አመራሮች ሲጠየቁ፣ በማዕከላዊ ደረጃ የሚገኙ የህውሃት አመራሮችን እንደመከታ በመጥራት በቂ መልስ እንደማይሰጡ ...
Read More »የእንግሊዝ መንግስት ወደ ኢትዮጵያ የሚጓዙ ዜጎችን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳሰበ
ሰኔ ፯ (ሰባት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የዩናይትድ ኪንግደም የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ወደ ኢትዮጵያ የሚጓዙ ዜጎች የደህንነት ዋስትናቸውን በተመለከተ ልዩ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቧል። ምንም እንኳ ከ10 ቀናት በሁዋላ ተቋርጦ የነበረው የኢንትርኔት አገልግሎት መልሶ ቢመጣም፣ አገልግሎቱ ያለምንም ማስጠንቀቂያ በማንኛውም ጊዜ ሊቋረጥ እንደሚችል በማስጠንቀቅ፣ ዜጎቹ ሌሎች የስልክ የመገናኛ አማራጮችን እንዲጠቀሙ አስጠንቅቋል። የእንግሊዝ ኢምባሲ በኢንተርኔት መቆራረጥ የተነሳ በቂ አገልግሎት ...
Read More »የነጻነት ታጋዮች ቤተሰቦች እየታደኑ በመታሰር ላይ ናቸው
ሰኔ ፮ (ስድስት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በጭልጋና መተማ ወረዳዎች የሚገኙ የነጻነት ታጋዮች ቤተሰቦች እየታደኑ በመታሰር ላይ መሆናቸውን ከአካባቢው የሚደርሱን መርጃዎች አመልክተዋል።የወልቃይት ጠገዴን የአማራ ማንነት ጥያቄን ተከትሎ በጎንደር የተነሳውን ህዝባዊ እንቅስቃሴ ለመጨፈለቅ የህወሃት/ኢህአዴግ አገዛዝ የወሰደው ጭካኔ የተሞላበት እርምጃ በርካታ አርሶአደሮች ቤተሰቦቻቸውን እየተዉ ጫካ ገብተው እየታገሉ ናቸው። እነዚህ ታጋዮች በተለያዩ ጊዜያት የሚፈጽሙዋቸውን ጥቃቶች ተከትሎ አገዛዙ የታጋዮችን እንቅስቃሴ ለማቆም ...
Read More »አሜሪካ ዜጎቿ በድጋሜ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይጓዙ አስጠነቀቀች
ሰኔ ፮ (ስድስት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ባወጣው መግለጫ በኢትዮጵያ በጥቅምት ወር ላይ የተጣለውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተከትሎ፣ አሁንም በማንኛውም ጊዜ ህዝባዊ አመጽ ሊከሰት ስለሚችል ዜጓቿ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይጓዙ ፣ ከተጓዙም ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቧል። የኢትዮጵያ መንግስት መጋቢት ወር ላይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ማራዘሙን የገለጸው የአሜሪካ መንግስት፣ አሁንም ድረስ አለመረጋጋት መኖሩን በተለይም በባህርዳርና ...
Read More »በአማራ ክልል የተሰጡት የ10ኛና የ12 ኛ ክፍል ፈተናዎች በርካታ ችግሮች ነበሩባቸው ተባለ
ሰኔ ፮ (ስድስት ) ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በዚህ አመት የተሰጡት የ10ኛና የ12ኛ ክፍል ፈተናዎች የዓመተ ምሕረት መቀላቀል፣ የፈተና መለያ ኮድ መዘበራረቅና የጥያቄ መጉደል ታይቶባቸዋል። ወኪላችን ስማቸውና ድምጻቸው እንዳይተላለፍ የጠየቁ ተማሪዎችና ምሁራን በመጥቀስ እንደዘገበችው ወደ አማራ ክልል በተላኩ የ10ኛ ክፍል የመፈተኛ ወረቀቶች ላይ ጉልህ የሆኑ ስህተቶች ተከስተዋል። በመጀመሪያው ቀን የተከሰተው ስህተት ተማሪዎች በድንጋጤ ቀሪዎችን ፈተናዎች ተረጋግተው እንዳይፈተኑ እንዳደረጋቸው ...
Read More »