በጎንደር የባጃጅ አሽከርካሪዎች አድማ እንዳያደርጉ ማስጠንቀቂያ ተሰጣቸው (ኢሳት ዜና ማጋቢት 20 ቀን 2010 ዓ/ም) አሽከርካሪዎች ለኢሳት እንደገለጹት፣ ትናንት ጠዋት የወታደራዊ እዙ አመራሮች ናቸው የተባሉና የከተማው ጸጥታ ሃላፊ ዘለቀ የሚባል ሰው በሲኒማ አዳራሽ በጠሩት ስብሰባ የባጃጅ አሽከርካሪዎች አድማ እንዳያደርጉ አስጠንቅቀዋቸዋል። አሽከርካሪዎች የዋጋ ተመን ቅናሽ እንዲያደርጉ፣ አርማ የሌለበትን ሰንደቅ አላማ እንዳያደርጉ፣ የኢትዮጵያ ካርታ፣ ኢትዮጵያ አገሬ የሚል ጽሁፍ እንዲያነሱ፣ የነጋስታቱን ፎቶ እንዲያወርዱ ካላወረዱ ...
Read More »Amsterdam
የአፋርና የኦሮሞህ ህዝብ ለማጋጨት የተደረገውን ሙከራ ኦነግና አነግፓ አወገዙ
የአፋርና የኦሮሞህ ህዝብ ለማጋጨት የተደረገውን ሙከራ ኦነግና አነግፓ አወገዙ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 20 ቀን 2010 ዓ/ም) የኣፋር ነጻነት ግንባር ፓርቲና የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ባወጡት መግለጫ፣ የኢሕኣዴግ ሃይሎች እራሳቸውን በመደበቅ በምስራቅና ሰሜን- ምስራቅ የኦሮሚያና የኣፋር ክልል ኣዋሳኝ ድንበር ላይ በሰላማዊ መንገድ ኑሮኣቸውን ሲመሩ በነበሩ ሲቪሎች ላይ ጥቃት ሊያደርሱ መሞከራቸውን ጠቅሰዋል። ድርጊቱ የወያኔ/ኢሕኣዴግ ስርዓት በመላው ሃገሪቷ ብሄሮችና ብሄረሰቦችን ለማናቆር ሲፈጽመው የነበረው ድራማ ...
Read More »ዶ/ር አብይ አህመድ የኢህአዴግ ሊቀመንበር ሆነው በመመረጣቸው የተለያዩ አስተያየቶች እየቀረቡ ነው
ዶ/ር አብይ አህመድ የኢህአዴግ ሊቀመንበር ሆነው በመመረጣቸው የተለያዩ አስተያየቶች እየቀረቡ ነው (ኢሳት ዜና ማጋቢት 19 ቀን 2010 ዓ/ም) ኢህአዴግ ለሳምንታት ያደረገውን ስብሰባ ተከትሎ በመጨረሻም የኦህዴድ ሊ/መንበር የሆኑትን ዶ/ር አብይ አህመድን የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ መምረጡን ይፋ አድርጓል። የህወሃት ደጋፊ የመገናኛ ብዙሃን ዶ/ር አብይ እንዳይመረጥ ከፍተኛ ቅስቀሳ ሲያደርጉ ቢከርሙም በመጨረሻ ዶ/ር አብይ ተመርጠዋል። ዶ/ር አብይ እንዲመረጡ ብአዴን ከፍተኛ ሚና እንደተጫወተም ታውቋል። የዶ/ር ...
Read More »በኦሮምያ ክልል የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ በርካታ ዜጎች የዶ/ር አብይን መመረጥ ተከትሎ ደስታቸውን ወደ ጎዳና በመውጣት ገልጸዋል።
በኦሮምያ ክልል የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ በርካታ ዜጎች የዶ/ር አብይን መመረጥ ተከትሎ ደስታቸውን ወደ ጎዳና በመውጣት ገልጸዋል። (ኢሳት ዜና ማጋቢት 19 ቀን 2010 ዓ/ም) በቦረናና ጉጂ ዞኖች ትናንት ከምሽቱ 5 ሰዓት ጀምሮ ህዝቡ ወደ አደባባይ በመውጣት የደስታ ስሜቱን ሲገልጽ አምሽቷል። ዛሬም እንዲሁ እስከ ቀኑ 10 ሰዓት ድረስ ደስታውን ሲገልጽ ውሎአል። ህዝቡ “ወያኔ ቻው ቻው” የሚል መፈክር ያሰማ እንደነበር የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል። ...
Read More »እነ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ በርካታ ዜጎች ተጨናንቀው በሚገኝበት ክፍል ውስጥ መግባታቸው ታወቀ
እነ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ በርካታ ዜጎች ተጨናንቀው በሚገኝበት ክፍል ውስጥ መግባታቸው ታወቀ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 19 ቀን 2010 ዓ/ም) ወታደራዊ እዙን ሳታስፈቅዱ ስብሰባ አድርጋችሁዋል፣ አርማ የሌለውን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ተጠቅማችሁዋል በሚል ሰበብ በእስር ላይ የሚገኙት ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞችና የሰብአዊ መብት አቀንቃኞች ፣ ጎተራ በሚገኘው ፖሊስ ጣቢያ ውስጥ በተጨናነቀ ክፍል ውስጥ እንዲታሰሩ መደረጉ ታውቋል። የመብት ተሟጋቾቹ በተያዙ በመጀመሪያው ቀን ከ90 በላይ ሰዎች ...
Read More »ወታደራዊ እዙ በመተማ ዮሃንስ ያዘጋጀው ስብሰባ በተቃውሞ ተቋረጠ
ወታደራዊ እዙ በመተማ ዮሃንስ ያዘጋጀው ስብሰባ በተቃውሞ ተቋረጠ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 18 ቀን 2010 ዓ/ም) ባለፈው እሁድ መጋቢት 15/2010 ዓ.ም፣ በመተማ ዮሃንስ በቀበሌ 03 አዳራሽ ወታደራዊ እዙ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ዙሪያ ከመተማ ህዝብ ጋር ለማድረግ የሞከረው ስብሰባ በከፍተኛ ሁከትና ብጥብጥ ምክንያት ስብሰባው ተቋርጧል። ህዝቡ ፣ “የወልቃይት የአማራ ማንነት ጥያቄ መልስ ያግኝ፣ ለሱዳን ተቆርሶ የተሰጠው የአባቶቻችን ርስት በአስቸኳይ ይመለስልን፣ በማስፈራራት ስልጣን ...
Read More »የአምቦ ዩንቨርሲቲ መምህርና ጦማሪ ስዩም ተሾመ ጉዳይ በመደበኛ ፍርድ ቤት አይታይም ሲል ፖሊስ ለፍርድ ቤት በደብዳቤ አሳወቀ
የአምቦ ዩንቨርሲቲ መምህርና ጦማሪ ስዩም ተሾመ ጉዳይ በመደበኛ ፍርድ ቤት አይታይም ሲል ፖሊስ ለፍርድ ቤት በደብዳቤ አሳወቀ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 18 ቀን 2010 ዓ/ም) ከሶስት ሳምንት በፊት የካቲት 28 ቀን 2010 ዓ.ም ከሕግ አግባብ ውጪ በኮማንድ ፖስቱ ተይዞ ማእከላዊ እስር ቤት የሚገኘው በአምቦ ዩንቨርሲቲ ወሊሶ ካምፓስ መምህርና ጦማሪ ስዩም ተሾመ እስካሁን ፍርድ ቤት አልቀረበም። ፍርድ ቤቱ የካቲት 30 ቀን 2010 ...
Read More »አብዲ ኢሌን የሚቃወሙ የዲያስፖራ አባላት የታሰሩ ወላጆቻቸውን ለማስለቀቅ ሲባል በኢንተርኔት ይቅርታ እንዲጠይቁ እየተገደዱ ነው
አብዲ ኢሌን የሚቃወሙ የዲያስፖራ አባላት የታሰሩ ወላጆቻቸውን ለማስለቀቅ ሲባል በኢንተርኔት ይቅርታ እንዲጠይቁ እየተገደዱ ነው (ኢሳት ዜና ማጋቢት 18 ቀን 2010 ዓ/ም) በውጭ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ሶማሊያውን የክልሉ ፕሬዚዳንትና ግብረ አበሮቻቸው የሚፈጽሙትን የጅምላ ጭፍጨፋ በመቃወም ድምጻቸውን ማሰማታቸው፣ እንዲሁም የክልሉ ህዝብ ለነጻነቱ ከሌሎች የኢትዮጵያ ወገኖቹ ጋር በመሆን ለመብቱ እንዲነሳ ዱል ሚድድ የሚል ንቅናቄ መስርተው መታገል መጀመራቸውን ተከትሎ፣ የክልሉ ባለስልጣናት እርሳቸውን የሚቃወሙዋቸውን ሰዎች ወላጆችና ...
Read More »በቅርቡ ከእስር የተፈቱት ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች ታሰሩ በባህርዳር በህቡዕ ልትደራጁ አስባችሁዋል ተብለው የተያዙትም አልተለቀቁም
በቅርቡ ከእስር የተፈቱት ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች ታሰሩ በባህርዳር በህቡዕ ልትደራጁ አስባችሁዋል ተብለው የተያዙትም አልተለቀቁም (ኢሳት ዜና ማጋቢት 17 ቀን 2010 ዓ/ም) በኢትዮጵያ የሚካሄደውን የለውጥ እንቅስቃሴ ተከትሎ፣ በህዝባዊ ጫና ከእስር የተፈቱት ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞችና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ወታደራዊ እዙን ሳታስፈቅዱ ስብሰባ አድርጋችሁዋል እንዲሁም አርማ የሌለውን የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ተጠቅማችሁዋል በሚል ተይዘው ታስረዋል። ትናንት እሁድ ጆሞ በሚባለው አካባቢ በቅርቡ ከእስር ለተፈቱት ሰዎች በተዘጋጀ የምስጋና ...
Read More »የደደር ወረዳ ወጣቶች የጦር መሳሪያዎችን በመቀማትና መንገድ በመዝጋት ተቃውሞ እያደረጉ ነው
የደደር ወረዳ ወጣቶች የጦር መሳሪያዎችን በመቀማትና መንገድ በመዝጋት ተቃውሞ እያደረጉ ነው (ኢሳት ዜና ማጋቢት 17 ቀን 2010 ዓ/ም) የአካባቢው ወኪላችን እንደገለጸው ትናንት በምስራቅ ሃረርጌ ወረዳ ማጫ ቀበሌ ማህበር የሚገኙ ወጣቶች እራሳቸውን በማደራጀት በአካባቢው ከሚገኙ የሚሊሺያ አባላት ላይ የጦር መሳሪያዎችን በመንጠቅና አካባቢውን በድንጋይ በመዝጋት ተቃውሞ እያደረጉ ነው። ወጣቶቹ የቀሙትን የጦር መሳሪያው እንዲመልሱ እንዲሁም ተቃውሞአቸውን እንዲያቆሙ ለማሳመን የተላከው የኦሮምያ ፖሊስና የክልሉ አድማ ...
Read More »