Amsterdam

የፖለቲካ ድርጅት መሪዎች ድርድሩ እንደማይሳካ እየገለጹ ነው።

የካቲት ፴ (ሠላሳ)ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በኦሮምያ፣ አማራና ደቡብ አካባቢዎች የተነሳውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ በአገር ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ጋር እነጋገራለሁ ያለው ኢህአዴግ፣ ለእውነተኛ ድርድር ከልቡ ያልተዘጋጀ በመሆኑ ድርድሩ እንደማይሳካ፣ በምርጫ 97 ወቅት “ከኢህአዴግ ጋር መስራት ይቻላል” ብለው ከቅንጅት ወጥተው ለ5 ዓመታት የፓርላማ አባል ሆነው ያገለገሉት አቶ አብዱረህማን አህመዲን ተናግረዋል። ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ በየነም ድርድሩን አጣጥለውታል። ስለድርድሩ ጠቀሜታ እንዲናገሩ ...

Read More »

የወልቃይት ጉዳይ የአማራ ክልልንም ሆነ ብአዴንን አያገባውም ሲሉ ም/ል ፕሬዚዳንቱ ተናገሩ

የካቲት ፴ (ሠላሳ)ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ንጉሱ ጥላሁን ከክልሉ ጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄ መልስ ሲሰጡ፣ “ስለወልቃይት ጉዳይ የሚያገባው የትግራይ ክልልና የፌዴሬሽን ምክር ቤት እንጅ የአማራ ክልል አይደለም” ብለዋል። “ በወልቃይት፣ በራያ እና ሌሎችም አካባቢዎች፣የትግራይ ክልል ከአማራ ክልል መሬት እየወሰደ ነው፣ ዳሸን ተራራና ላሊበላ ሳይቀር የእኔ ነው እያለ ነው፤ በየጊዜውም በትግራይ መገናኛ ብዙሃን የታጠቁ ሰዎች ...

Read More »

የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር የጋራ መኖርያ ቤቶችን ጉዳይ በተመለከተ ሕዝቡ ተስፋ እንዳይቆርጥ ያደርጉ ዘንድ ጋዜጠኞችን ተማጸነ፡፡

የካቲት ፴ (ሠላሳ)ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ሕዝቡ በመንግሥት ተስፋ ቆርጦ ገንዘቡን ከባንክ እያወጣ እንደሚገኝም አስተዳደሩ አምኗል፡፡ የአስተዳደሩ የቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ የሥራ ሃላፊዎች በተለይም 40/60 በመባል የሚታወቀውን የጋራ መኖሪያ ቤቶች ሕንጻዎችከትላንት በስቲያ ለጋዜጠኞች ባስጎበኙበት ወቅት ሕዝቡ በፍጥነት የቤት ባለቤት መሆን ባለመቻሉ ተስፋ እየቆረጠ የባንክ ቁጠባውን እያቋረጠመሆኑን በመጥቀስ ጋዜጠኞች የሕዝቡን ተስፋ ለመመለስ እንዲሰሩ የማግባባት ሥራ አከናውነዋል፡፡ በአስተዳደሩ በኩል የሕዝቡን ተስፋ ...

Read More »

በኦጋዴን በ72 ሰዓታት ውስጥ ከ300 በላይ ሰዎች ሞቱ

የካቲት ፳፱ ( ሃያ ዘጠኝ )ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በምስራቅ ኢትዮጵያ ኦጋዴን ውስጥ በተቀሰቀሰ የኮሌራ ወረሽኝ በ72 ሰዓታት ውስጥ ከ300 በላይ ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። የኦጋዴ ብሄራዊ ነጻነት ግንባር እንዳለው ሰዎቹ እስካሁን የመድሃኒት እና የሕክምና እርዳታ አልተደረገላቸውም። ወደ አካቢዎቹ የተሰማራ ድንገተኛ አደጋ መከላከያ የሕክምና ቡድን ባለመኖሩም በበሽታው የሚሞቱ ዜጎች ቁጥራቸው ሊጨምር ይችላል ተብሎ ተሰግቷል። በኦጋዴን በሚገኙ በርካታ ከተሞች እና ...

Read More »

በሰሜን ወሎና በደቡብ ጎንደር መምህራን የስራ ማቆም አድማ አደረጉ ።በተቃውሞው ምክንያት መምህራን እየታሰሩ ነው።

የካቲት ፳፱ ( ሃያ ዘጠኝ )ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- እንደ ኢሳት ምንጮች መረጃ የሳንቃ ሁለተኛ ደረጃ እና አንደኛ ደረጃ መምህራን ፣የሀራ ሁለተኛ ደረጃ መምህራን፣የአንፈሁም የስሪንቃ ሁለተኛ ደረጀሰ መምህራን እና የጉባላፍቶ ወረዳ የገጠር መምህራን ስራ አቁመው ውለዋል። በዚህም ምክንያት ተማሪዎች ትምህርታቸውን ሳይማሩ ተመልሰዋል። በተለይ የሳንቃ መንህራን በፖሊስ ተከበው ከግቢው እንዳይወጡ ማስፈራራት ቢደረግባቸውም፤ አንድም መምህር ገብቶ ሊያስተምር አልቻለም። በተመሣሳይ በደቡብ ...

Read More »

የኢህአዴግ ምክር ቤት የሁለት ቀናት ውይይት በሃሰት ሪፖረት ተጠቀቀ፡፡

የካቲት ፳፱ ( ሃያ ዘጠኝ )ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ኢህአዴግ ፣ ህዝቡ በአስቸኳይ አዋጁ ስለተረጋጋ ‹‹እየታደሰን እንሰራለን ፤ እየሰራን እንታደሳለን›› የሚል መርህ ይዞ እንደሚቀጥል ገለጸ።የድርጅቱ ምክር ቤት ባወጣው ሪፖርት፣ ተሃድሶው ስኬታማ ነው ቢልም ማዕከላዊ ኮሚቴው ባቀረበው ሃሳብ መሰረት የአስቸኳይ አዋጁ እንደማይነሳ በውይይቱ መግባበት ላይ ደርሷል፡፡ ኢሃዴግ እንደ ጤነኛ ደርጅት እራሱን እያወደሰ በተነጋገረበት በዚህ መድረክ፣ እኛ ለፖለቲካውትኩረት በሰጠነው ቁጥር የበለጠ ...

Read More »

የኢህአዴግ መንግስት ወደ ፖለቲካና የህሊና እስረኞችን አማላጅ መላኩ ተነገረ

የካቲት ፳፱ ( ሃያ ዘጠኝ )ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ኢህአዴግ ወደ እስር ቤቶች ሽማግሌዎችን የላከው በቅንጅት ጊዜ እንዳደረገው የፖለቲካና የህሊና እስረኞች ይቅርታ ጠይቀው እንዲፈቱ በሚል ነው። በዚህም መሰረት ኢህ አዴግ የተመረጡት ሽማግሌዎች ወደ እስር ቤት በማምራት የአንድነት ፓርቲ አመራሩን አቶ አንዱአለምን አራጌን፣ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋን እና ሌለኛውን የአንድነት ፓርቲ አባል አቶ ናትናኤል መኮንን በጉዳዩ ዙሪያ እንዳነጋገሯቸው የእስር ቤት ...

Read More »

የአማራ ክልል ጋዜጠኞች በአገዛዙ ላይ ተቃወሞአቸውን አሰሙ

የካቲት ፳፱ ( ሃያ ዘጠኝ )ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የክልሉ ካቢኔ አወቃቀር በዘር ማንዘር የተዋሀደ እና እውቀትን እና ትምህርትን ያላገናዘበ ባለመሆኑ ክልላችን ላይ ችግር ደቅኗል ያሉት ጋዜጠኞች፣ ብአዴንን ለአማራ ህዝብ ያልሆነ አሻንጉሊት ነው ብለውታል፡፡ ጋዜጠኞች ከየካቲት 24 2009 ጀምሮ ለመጭው ቀናት በሚቀጥለው ውይይታቸው እየተካሄደ ያለው “ጥልቅ ተሃድሶ ሳይሆን ጠቅ ትሃድሶ ነው” ብለውታል፡፡ “እንደ አማራ የሚያስብ ድርጅት በሌለበት አማራ በተገለለበት ...

Read More »

በአማራ ከልል የተለያዩ ወረዳዎች መምህራን የስራ ማቆም አድማ ጀመሩ

የካቲት ፳፰ ( ሃያ ስምንት )ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ከተለያዩ ወረዳዎች የደረሱን መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በምእራብ ጎጃም ዞን በአዴት፣ በሰቀላ ደግሞ መምህራን አድማ ማድረግ ብቻ ሳይሆን ሰላማዊ ሰልፍ ሲያደርጉ የተወሰኑ መምህራን ታስረዋለ። በምሰራቅ ጎጃም ደብረወርቅ ፣ ሸበል በረንታ ፣ ቡብኝ፣ በቻግኒ እንዲሁም በድቡብ ጎንደር ደራ ወረዳ የአፈር ዋናት ሁለተኛ ደረጃ መምሀራን የስራ ማቆም አድማው መንሳኤ ለሌሎች የመንግስት ሰራተኞቸ የደሞዝ ...

Read More »

በረሃብ የተጠቁ ኢትዮጰያውያን ድጋፍ እያገኙ እንዳልሆነ ተመድ አስታወቀ

የካቲት ፳፰ ( ሃያ ስምንት )ቀን ፳፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የተመድ የሰባዊ ድጋፍ አስተባባሪ እንዳስታወቀው 6 ሚሊዮን የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን በረሃብ ቢጠቁም፣ ምግብ፣ ወሃና መድሃኒት ለማቅረብ አልተቻለም። አለማቀፉ ማህበረሰብ፣ ህዝቡን ለመደገፍ የሚያስፈልገውን 900 ሚሊዮን ዶላር በፍጥነት ካለገስ፣ ከፍተኛ ሰባዊ ቀውስ ይከሰታል ሲል አስጠንቅቋል። በየቀኑ በርካታ ዜጎች እየተጎዱ መሆኑን የጠቀሰው ተመድ፣ በተለይ ልጆችን በፍጥነት መታደግ ካልተቻለ በሁዋላ ላይ ጉዳቱን ለመቀነስ ከባድ ...

Read More »