መጋቢት ፲፰ (አሥራ ስምንት)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በቅርቡ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ቆሸ ወይም ረጲ እየተባለ በሚጠራው የአዲስ አበባ የቆሻሻ ማከማቻ አካባቢ የነበሩ ሰዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ማለቃቸውን ተከትሎ ፣ የመስተዳድሩ ባለስልጣናት በአካባቢው የሚኖሩ በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በአፋጣኝ አካባቢውን እንዲለቁ አስጠንቅቀዋል። ነዋሪዎች እንደገለጹት የመጨረሻው የመልቀቂያ ቀን ዛሬ ነው። ምንም አይነት የሚገቡበት ቤት ሳይኖር ልቀቁ መባላቸው ድንጋጤ የፈጠረባቸው ነዋሪዎች፣ በሀዘን ላይ ...
Read More »Amsterdam
በኢትዮጵያ ከ9.2 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለውሃ እጥረት ተጋላጭ ሆነዋል ሲል ዩኔሴፍ አታወቀ
መጋቢት ፲፰ (አሥራ ስምንት)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በህንድ ውቂያኖስ ባህር ሙቀት ምክንያት በተከሰተው የምስራቅ አፍሪካ አገራት ድርቅ ምክንያት በተለይ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ከ9.2 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለውሃ ጥም ተጋላጭ መሆናቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የህጻናት አድን ድርጅት ፣ ዩኒሴፍ /UNICEF/ በሪፖርቱ አስታወቀ። ድርቁ በሶማሊያ፣ደቡብ ክልል እና ኦሮሚያ በከፋ ሁኔታ ተባባሶ ቀጥሏል። የበልግ ዝናብ ባልጣለባቸው በሶማሊያ፣ ደቡብ ክልል፣ በትግራይ፣ አፋር ...
Read More »በባህርዳር መንጃ ፈቃድ የሌለው የመንግስት ባለሥልጣን ጠጥቶ በማሽከርከር ሰው ገጭቶ ገደለ
መጋቢት ፲፰ (አሥራ ስምንት)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ትናንት እሁድ ምሽት ላይ አንድ የመንግስት ባለሥልጣን ያለመንጃ ፈቃድ በስካር በማሽከርከር ጋሻው የተባለ የከተማውን ወጣት ገጭቶ መግደሉን የኢሳት ወኪል ከስፍራው ያደረሰን መረጃ ያመለክታል። የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አመራር አካዳሚ ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ አገኘሁ ተሻገር ገሰሰ ከመጠን በላይ መጠጥ ጠጥተው ኮድ 04 የታርጋ ቁጥር አማ 04055 የሆነ የመንግስት መኪና እያሽከረከሩ ሲሄዱ ...
Read More »ሂውማን ራይትስ ወች የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ዙሪያ ያወጣውን መግለጫ ተቃወመ
መጋቢት ፲፭ (አሥራ አምስት)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ታዋቂው የሰብአዊ መብቶች ተከራካሪ ድርጅት የሆነው ሂውማን ራይትስ ወች ፣ ለአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ ክፍል ሃላፊ ለሆኑት ፍሬዲሪካ ሞጋሪ በጻፈው ደብዳቤ፣ የህብረቱ ልኡካን ቡድን አባላት ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ያደረጉትን ጉብኝት ተከትሎ ያወጣው መግለጫ እጅዝ አሳዛኝ መሆኑን ገልጿል። ህብረቱ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚታየው አፈና ለአገሪቱ ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት እንዲሁም ከአውሮፓ ህብረት ጋር በትብብር ...
Read More »ከመከላከያ ሰራዊት የተቀነሱ አባላት በድጋሜ ጥሪ ተደረገላቸው
መጋቢት ፲፭ (አሥራ አምስት)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በቤንሻንጉል ጉሙዝ በአሶሳ ከተማ በ7 ዓመት ወይም በ10 ዓመት አገልግሎት ከሰራዊቱ በክብር የተሰናበቱ የቀድሞ ወታደሮች ለሰላም ማስከበር ግዳጅና ለብሄራዊ ተጠባባቂ ሃይል እንዲመዘገቡ የሚጠይቁ ማስታወቂያዎች ተለጥፈዋል። እድሜው ከ42 ዓመት በታች የሆነ ወይም የሆነች፣ በተለያዩ አግባብ ከሰራዊቱ የተሰናበተ፣ በ7 ወይም 10 ዓመት አግልግሎት ጨርሶ በክብር የተሰናበተ፣ በጸረ ሰላም ሃይሎች እንቅስቃሴ ያልተሳተፈና ያልወገነ እንዲሁም ...
Read More »ዓባይ ግድብ የደረሰበትን ደረጃ በመቶኛ የመግለጽ ፍለጎት እንደሌላቸው የፕሮጀክቱ ሃላፊዎች ተናገሩ
መጋቢት ፲፭ (አሥራ አምስት)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ሰሞኑን የግድቡን ምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ ለጉብኝት የተጋበዙ የህብረተሰቡ ክፍሎችና ጋዜጠኞች፤የፕሮጀክቱ ኃላፊዎች ግድቡ የደረሰበትን ደረጃ በመቶኛ የመግለጽ ፍላጎቱ እንደሌላቸው ተናግረዋል፡፡ የግድቡን ምስረታ በዓል በከፍተኛ ፌሽታ ለማክበር ላይ ታች የሚለው የህውሃት /ኢህአዴግ መንግስት ባለስልጣናት ከተለያዩ ሚዲያዎችና ከቻግኒ ከተማ የተሰባሰቡ የስርዓቱ ደጋፊዎችን በማስጎብኘት ስለግድቡ ስራ መቀጠል ለማስረዳት ቢሞክሩም የግድቡ ስራ ግንባታ በታለመለት መልኩ ...
Read More »ከደሴ ከተማ ታግተው የተወሰዱት አቶ መኳንንት ካሳሁን እና አቶ ብስራት አቢ በማዕከላዊ የወንጀል ምርመራ ከፍተኛ ድብደባና ሰቆቃ እየተፈፀመባቸው ነው
መጋቢት ፲፭ (አሥራ አምስት)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በደቡብ ወሎ ዞን የሰማያዊ ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ የድርጅት ጉዳይ ሃላፊ የነበረው አቶ መኳንንት ካሳሁን እና የማእከላዊ ኮሚቴ የድርጅት ጉዳይ ሃላፊ የሆኑት አቶ ብስራት አቢ ከስራ እና ከመኖሪያ ቤታቸው ታግተው ከአንድ ወር በላይ አድራሻቸው መጥፋቱ ይታወሳል። ከሕግ አግባብ ውጪ ታፍነው የተወሰዱት ሰላማዊ ታጋዮቹን አድራሻ ለማግኘት ቤተሰቦቻቸው ባደረጉት ጥረት በማዕከላዊ እስር ቤት ውስጥ ...
Read More »አርበኞች ግንቦት7 ጥቃት መፈጸሙን አስታወቀ
መጋቢት ፲፬ (አሥራ አራት)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ግንባሩ ለኢሳት በላከው መረጃ መጋቢት 13 ቀን 2009 ዓም የግንባሩ ታጋዮች ወደ ጋይንት ከተማ በመግባት ከምሽቱ 2 ሰአት ተኩል ላይ በብአዴን ጽ/ቤት እና ሹመት በተባለው አስተዳደር እና ጸጥታ ዘርፍ ሃላፊ መኖሪያ ቤት ላይ ቦንብ በመወርወር ጉዳት ማድረሳቸውንና ማሽቱም በተኩስ ሲናወጥ ማደሩን ገልጿል። ሹመት የተባለው የደህንነት አባል ከዚህ በፊት በተደረገው ህዝባዊ አመጽ ...
Read More »በሃረር በከፍተኛ የውሃ ችግር ተከስቷል። ከ1 ቢሊዮን 500 ሚሊዮን ያላነሰ ገንዘብ የወጣባቸው ፕሮጀክቶች ተቋርጠዋል።
መጋቢት ፲፬ (አሥራ አራት)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ከአፍሪካ ልማት ባንክ በተገኘ የ747 ሚሊዮን 175 ሺ ብር ብድር የተሰራው የሃሳሊሶ የውሃ ፐሮጀክት ለ30 አመታት ለ350 ሺ ህዝብ ንጹህ የመጠጥ ውሃ እንደሚያቀርብ፣ በ2004 ዓም ሲመረቅ የመንግስት ባለስልጣናት ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተው የነበረ ቢሆንም፣ ፕሮጀክቱ ውሃው ሸሽቷል በሚል ምክንያት ተመርቆ 2 አመታት እንኳ በአግባቡ ሳያገለግል የተዘጋ ሲሆን፣ በአሁኑ ሰአት ሃረር በከፍተኛ ...
Read More »በባህርዳር በሚካሄድ የቤት ማፍረስ ዘመቻ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች መጠለያ አልባ ሆኑ
መጋቢት ፲፬ (አሥራ አራት)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ነዋሪዎች ለኢሳት እንደገለጹት ያለምንም ተለዋጭ ቤትና ቦታ ከመኖሪያቸው እንዲፈናቀሉ የተደረጉት፣ በቀበሌ 14 አካባቢ የሚኖሩ ዜጎች ለከፍተኛ ችግር ተዳርገዋል። ትናንት ባሉዋን ሲደበድቡባት ጩኸት ያሰማች ነፍሰጡር ሴት ፣ በፖሊሶች በደረሰባት ድብደባ ከፉኛ ተጎድታ ሆስፒታል ገብታለች። አንድ ህጻንም በነበረው ግርግር ተረጋግጣ ህይወታ ማለፉ ታውቋል። አብዛኞቹ ወጣቶች ጫካ በመግባት ከድብደባ አምልጠዋል። ሁኔታው አስከፊ መሆኑን የሚናገሩት ...
Read More »