መጋቢት ፳ (ሃያ)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ባለፉት ስድስት ዓመታት ለግድቡ የቦንድ መዋጮ 12 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ቃል ተገብቶ የነበረ ቢሆንም፣ የቦንድ አሰባሳቢ ግብረሃይሉ ባስታወቀው መሰረት መሰብሰብ የተቻለው 9 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ብቻ ነው፡፡ ከዚህ ገንዘብ ውስጥ ከፍተኛውን ድርሻ እንዲያዋጣ የተገደደውም የመንግሥት ሠራተኛው ነው። ከእጅ ወደ አፍ በሆነ ወርሃዊ ገቢ የሚተዳደሩት የመንግሥት ሠራተኞች በየመ/ቤታቸው ሳይወዱ በግድ ባለፉት ...
Read More »Amsterdam
የፊላንዱ ቴንፐር ዩንቨርሲቲ ለጠቅላይ ሚንስትር ኃ/ማሪያም ደሳለኝ ሊሰጥ ያሰበውን የክብር ዶክትሬት እንደማይሰጥ አስታወቀ
መጋቢት ፳ (ሃያ)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ዩንቨርሲቲው በድረገጹ ላይ ለጥፎት የነበረውን የጠቅላይ ሚንስትሩን ሽልማት ዜናም አንስቶታል። የዩንቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ከአቶ ኃማሪያም ደሳለኝ ጋር የሚያገናኝ ምንም ዓይነት ቀጠሮ አለመያዙንም ገልጸዋል። ዩንቨርሲቲው ለቀድሞው የቴንፐር ዩንቨርሲቲ ተማሪ አቶ ኃ/ማሪያም ደሳለኝ የክብር ዶክትሬት መስጠት ማሰቡን ተከትሎ ኢትዮጵያዊያን ጋዜጠኞች ፣ በፊንላንድ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አባላት እንዲሁም በመላው አለም የሚገኙ ታዋቂ ሰዎች ደብዳቤ በመጻፍ፣ ስልክ በመደወልና ...
Read More »የአስቴር ስዩም እና የንግስት ይርጋ የፍርድ ቤት ሂደት ከሚገባው በላይ እየተጓተተ ነው
መጋቢት ፳ (ሃያ)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ያለምንም ማስረጃ በሽብር ወንጀል ተከሰው በቃሊቲ ማጎሪያ ቤት የሚገኙት፥ አስቴር ስዩም እና ንግስት ይርጋ፥ ትናንት መጋቢት 19 ቀን 2009 ዓ.ም በልደታ ፍርድ ቤት ቢቀርቡም አሁንም ሌላ ቀጠሮ ተሰጥቷቸው ወደ እስር ቤት ተመልሰዋል። አስቴር ስዩም እና ንግስት ይርጋ የቀረቡት አቶ ሄኖክ ከተባሉ የሕግ ጠበቃ ጋር ሲሆን፥ በንግስት ይርጋ የክስ መዝገብ አጠቃላይ የቀረቡት ስድስት ...
Read More »20 ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ዚምባቡዌ ውስጥ ተያዙ
መጋቢት ፳ (ሃያ)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በሕገወጥ መንገድ ድንበር አቆራርጠው ወደ ግዛቴ ገብተዋል ያላቸውን ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች መያዙን የዚምባቡዌ የድንበር ጠባቂ ፖሊስ አስታወቀ። ቁጥራቸው 20 የሚሆኑ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በቶዮታ ፒካፕ መኪና ተጭነው ማትሳይ መንደር ውስጥ የተያዙ ሲሆን ወደ ዚምባቡዌ የሚያስገባ ማንነታቸውን የሚገልጽ ሕጋዊ ሰነዶች አለመያዛቸውንም ፖሊስ አክሎ ገልጿል። ኢትዮጵያዊያኑ ስደተኞች እድሜያቸው ከ12 እስከ 18 የሚገመት ወጣቶች ሲሆኑ ከመሃከላቸው እንግሊዝኛ ...
Read More »ህዝባዊ ተቃውሞው የበጀት እጥረት ፈጥሮብናል ዋጋም አስከፍሎናል ሲሉ አመራሮች ተናገሩ
መጋቢት ፲፱ (አሥራ ዘጠኝ)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በኦሮምያና በአማራ ክልሎች ተነስቶ በነበረው ህዝባዊ ተቃውሞ የተነሳ ወረዳዎች ስራ መስራት አቁመው ትኩረታቸውን ሁሉ ተቃውሞውን ወደ መከላከል አድርገው እንደነበረና ይህንን ተቃውሞ ለመቆጣጠር ለወረዳዎች የተበጀተውን በጀት በማጥፋታቸው ከፍተኛ የበጀት እጥረት መከሰቱን የተለያዩ አመራሮች ተናግረዋል። የፐብሊክ ሚኒስቴር ሃላፊዎች ከክልል አመራሮች ጋር በተወያዩበት ወቅት እንደተገለጸው፣ የክልሎች ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮዎች እስከ ወረዳ የሚደርሱ 31 ...
Read More »የፈረንሳይ የልማት ተራድኦ ቆሸን ለመለወጥ ለአዲስ አበባ መስተዳደር ገንዘብ ሰጥቶ እንደነበር ተዘገበ
መጋቢት ፲፱ (አሥራ ዘጠኝ)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ብሎምበርግ ባወጣው ዘገባ የፈረንሳይ የልማት ተራድኦ እኤአ በ2011 በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በቆሻሻ ናዳ ያለቁበትን ረጲ የቆሻሻ መድፊያ ወይም በተለምዶ ቆሸን ለመዝጋት ለአዲስ አበባ መስተዳደር 34 ሚሊዮን 600 ሺ ዩሮ መስጠቱን ገልጿል። ገንዘቡ የቆሻሻ መድፊያውን ለመዝጋትና ከአካባቢው ለሚነሱ ዜጎች መልሶ መቋቋሚያ ታስቦ የተለገሰ ነበር። በቆሸ የደረሰው አደጋ ፖለቲካዊ መሆኑን የዘገበው ጋዜጣው፣ የፈረንሳይ ...
Read More »ኩማ ደመቅሳ በጀርመን የሚኖሩ የሃይማኖት አባቶች የዲያስፖራውን ተጽእኖ የሚቀንስ ስራ እንዲሰሩ ጠየቁ
መጋቢት ፲፱ (አሥራ ዘጠኝ)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በጀርመን የኢትዮጵያ አምባሳደር ኩማ ደመቅሳ ባለፈው የሳምንቱ መጨረሻ ቀናት በጀርመን የሚኖሩ የሃይማኖት አባቶች እንዲሁም ከገዢው ፓርቲ ጋር ቀረቤታ ያላቸውን ነጋዴዎችና ግለሰቦች በመሰብሰብና ከፍ ያለ ግብዣ በማድረግ በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በአገሪቱ ላይ የሚያደርሱትን ተጽእኖ ለመቋቋም የሚያስችል ስብከት እና ሌሎችንም ስራዎች እንዲሰሩ አዘዋል። ቅዳሜ ቀን ለሃይማኖት አባቶች ብቻ በተዘጋጀው ዝግጅት ላይ ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን፣ ...
Read More »በፊንላንድ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አባላት ለቴንፐር ኮሌጅ የተቃውሞ ደብዳቤ ጻፉ
መጋቢት ፲፱ (አሥራ ዘጠኝ)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በፊላንድ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ የቴንፐር ቴክኖሎጂ ዩንቨርሲቲ ለአቶ ኃ/ማሪያም ደሳለኝ ሊሰጥ የታሰበውን የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሽልማት በማውገዝ ለዩንቨርሲቲው አስተዳደር ደብዳቤ አስገብቷል። በኢትዮጵያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ የመጣውን አፈና፣ ድግያ፣ የሰብዓዊ መብት ረገጣ ከሚዘውረው የህወሃት ኢህአዴግ ፓርቲ ባለስልጣናት ውስጥ በዋናነት በጠቅላይ ሚንስትርነት የሚመሩት አቶ ኃ/ማሪያም ደሳለኝን በቀጣዩ ግንቦት ወር 2017 እ.ኤ.አ. ለመሸለም ማቀዱ ...
Read More »የእንግሊዝ መንግስት ለአንባገነን አገራት መሳሪያ መሸጡን እንዲያቆም ሲሉ የአገሪቱ ዜጎች ጠየቁ
መጋቢት ፲፱ (አሥራ ዘጠኝ)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የእንግሊዝ መንግስት ዜጎቻቸውን ለሚጨቁኑ፣ሰብዓዊ መብቶችን ለሚጥሱ አንባገነን መንግስታት መሳሪያ መሸጡን እንዲያቆም ሲሉ ”የመሳሪያ ሽያጩ ፍትሃዊ ይሁን’ የሚል መፈክር ያነገቡ ሰላማዊ ሰልፈኞች ተይንተ ሕዝብ አካሄደዋል። ጸረ ጦርነት ባነሮችን የያዙት ሰልፈኞች የእንግሊዝ መንግስት አፋኝ ለሆኑት አገራት ኢትዮጵያ፣ ሳኡዲ አረቢያ፣ ባሕሬን እና ቬንዙዌላን ለመሳሳሉ አንባገነኖች መሳሪያ በመሸጥ ሰላማዊ ዜጎችን ከማስጨፍጨፍ ሚናውን እንዲታቀም ሲሉ ጠይቀዋል። ...
Read More »የዩኒቨርስቲ መምህራን የህወሃት/ኢህአዴግ አገዛዝ አገሪቱን የማይመጥን በመሆኑ መቀየር እንዳለበት ገለጹ
መጋቢት ፲፰ (አሥራ ስምንት)ቀን ፪፲፻፱ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ከወራት በፊት የህወሃት ኢህአዴግ አገዛዝ በጀመረው የጥልቅ ተሃድሶ ስብሰባ ላይ መመህራን የያዙት አቋም ካስደነገጠው በሁዋላ፣ ድጋሜ ጥልቅ ተሃድሶ እንዲካሄድ ባሳሰበው መሰረት በቅርቡ በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች መምህራን ለብቻ ስራ አቁመው ውይይት ሲያካሂዱ ቢሰነብቱም፣ መምህራን ግን ቀደም ብሎ ያሳዩትን ጠንካራ አቋም አሁንም አሳይተዋል። በጎንደር፣ ደሴ፣ ደብረማርቆስ፣ ደብረታቦርና በሌሎችም ዩኒቨርስቲዎች ውስጥ በተካሄደው ስብሰባ መምህራን የህወሃት/ኢህአዴግ ...
Read More »