የሱዳኑ መሪ ካይሮን ሊጎበኙ ነው

ነሃሴ ፳፮(ሃያስድስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የሱዳኑፕሬዘዳንት ጄኔራል አልበሸር  ከግብጹፕሬዘዳንት አብደልፋታህ አልሲሲ በተደረገላቸው ግብዣ

መሰረት በጥቂት ቀናት ውስጥ ግብጽን እንደሚጎበኙ ታውቋል :: በካይሮ የሚገኙት የሱዳን አምባሳደር አብደልሃሊም አብደልሞሃመድ እንዳስታወቁት

የጉብኝቱ ቀዳሚ አጀንዳ ኢትዮጵያ ስለምትሰራው  የግድብ ስራ ሲሆን ሱዳንም የግብጽን ችግር ለመረዳት ያስችላታልብለዋል:: ግብጽ በተደጋጋሚ

እንዳስታወቀችው ኢትዮጵያ የምትሰራውግድብወደአገርዋየሚገባውንየውሃመጠንይቀንሳልበማለትክስእያሰማችትገኛለች:: አምባሳደር አብዱል

በበኩላቸውእንደተናገሩት  ግድቡላይየሚነሳውአቤቱታየሚፈታው  በሶስትዮሽስምምነትብቻ ነውብለዋል::

ሶስቱ አገሮች ግድቡን በውጭ አገር ባለሙያዎች ለማስጠናት በቅርቡ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ይታወሳል።